አቡ ሳራህ
قال تعلى: ولا تكونوا من المشركين ➊➌ من الذين فرقو دينهم وكانوا شيعا كل حزب بمالديهم فرحون ➋➌ وقال صلى الله عليه وسلم: من مات وهو يدعو من دون الله ندا دخل النار. አቡ ሳራህ ቦት ⤵️⤵️⤵️ @Abusarrah65bot
Mostrar más- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Carga de datos en curso...
ከታቢዒዮች መካከል ታላቅ መሪ የሆኑት ፉዶይል -አላህ ይዘንላቸውና- ጸጸት ከማድረጋቸው በፊት ግማሽ የሆነውን ህይዎታቸውን ያሳለፉት በዘረፋ ተግባር ወይም በሽፍትነት ነው፡፡ አርባ አመት እስኪሞላቸው ድረስ የአካባቢው ህብረተሰብ በጣም ይሰጋቸው ነበር፡፡
“ሲየር አዕላም አን’ኑበላእ” በተባለው ኪታብ ዘህብይ -ረሂመሁሏህ- የእርሳቸውን የጸጸት ታሪክ እንደሚከተለው ይገልጹታል፡፡
ለጸጸት ምክንያት የሆነቻቸው አንዲትን ሴት በማፍቀራቸው ምክንያት እንደሆነ ይወሳል፡፡ ወደሴትዮዋ ቤት ለመድረስ አጥር ላይ
ሲወጡ በአጋጣሚ የሚከተለውን የቁርኣን አንቀጽ የሚቀራ ሰው አደመጡ፡፡
۞ أَلَمْ يَأْنِ لِلَّذِينَ آمَنُوا أَن تَخْشَعَ قُلُوبُهُمْ لِذِكْرِ اللَّهِ
“ለነዚያ ለአመኑት ለአላህ ተግሳጽና ከቁርኣንም ለወረደው ልቦቻቸው ሊፈሩ….
አልቀረበምን?”
📚 [ ሱረቱ አል-ሐዲድ - 16 ]
“ጌታየ ሆይ አዎ ቀርቧል” የሚል መልስ ሰጡ፡፡ ከዚያም ካሰቡት አላማ ተጸጽተው ተመለሱ፡፡ ያኔ እርሳቸው በተጸጸቱበት ወቅት መንገደኞች “እንለፍ አንለፍ? ፉዶይል ቢዘርፈንስ?” በማለት ጭንቀት ውስጥ እንደነበሩ በታሪክ ተዘግቧል፡፡
ፉዶይል የሚከተለውን ተናገሩ፡- ((አስተነተንኩ፣ ሙስሊሞች እኔን ይሰጋሉ፣ እኔ ግን በሌሊት ወንጀል ለመፈጸም እንቀሳቀሳለሁ፣ እኔን ወደዚህ አላህ አላመጣኝም ጸጸትን ለእኔ ሽቶልኝ እንጅ፤ አላህ ሆይ! እኔ ወደአንተ ተጸጽቻለሁ፤ በህይዎት እስካለሁ ድረስ ካዕባን መጎራበት ለእኔ ከጸጸቴ መካከል አንዱ ነው፡፡))
📖 ሲየር አዕላም አን ኑበላእ፡ 8/423
ፉዶይል ከዚህ ዓለም በሞት እስኪሰናበቱ ድረስ መካ ውስጥ አላህን ይገዙ ነበር፡፡ ከመካ ዑለሞች የሐዲስ የተለያዩ የፊቅህ እውቀቶችን ቀስመዋል፤ ሐዲስ ሀፍዘዋል፡፡ ለዚህ ነው ሙስሊሞች የተፍሲር፣ የሐዲስና የፊቅህ መጽሐፎችን ገልጠው ሲያነቡ የዚህን ታላቅ ኢማም ስም ዘወትር የሚያስተውሉት፡፡ አንዲት አንቀጽ የፉዶይልን ህይዎት ከከባድ አመጸኝነት ወደ ደጋግ የአላህ ባሪያነት ቀየረች ፤ የኢማሞች ሁሉ ኢማም አደረገች፡፡
💼 ከሸይኽ ዩሱፍ አላህ ይጠብቃቸው
▵▮▱▰▱▰▱▰▱▰▱▰▯▴
⚙ 📝 أَبُـــو عِـمْــرَان ❨𝕒𝕓𝕦 𝕚𝕞𝕣𝕒𝕟❩
🏝 ••⇣⇣. 🏖 ••⇣⇣
╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞. ╰𝐒𝐡𝐚𝐫𝐞
🖥️ በ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
🏝 ⇣⇣⇣🍭⇣⇣⇣📲 ⇣⇣⇣↙️
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy
https://t.me/AbuImranAselefy
ሀሳብ ካለዎ
⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/AbuImranAselefybotዝም አንልም እኛ በህይወት እስካለን፤ ባለችው አቅማችን እንፋለማለን፤ ያበጠው ይፈንዳ ሲፈልግ ይተርተር፤ እውነት ይነገራል ቢጣፍጥም ቢመር። ያለወትን ሀሳብ 💡 ➢ @AbuImranAselefybot በሚለው ያድርሱኝ ⤵ ↪ እቀበላለሁ ↩ ⤴ ➻ በተለይ ስህተት ካዩ በፍጥነት ይጠቁሙኝ
እና ሌሎችም ታላላቅ ኡለሞች በጉዳዩ ዙሪያ የሰጧቸው ማብራሪያዎች ተዘርዝረዋል።
☑️ ኢልያስ አህመድ እና መሰሎቹ ኢብኑ ሙነወር ኸድር ከሚሴ ሙሐመድ ሲራጅ ሳዳት ከማል እና መሰሎቻቸው ከመንሸራተታቸው በፊት ለህዝብ ያቀረቧቸውን ትምህርቶች አሁን መጠቀም አይቻልም።
✅ የሙብተዲዕን ኪታብ ማስወገድ ኸምር ከማስወገድ የተሻለ ተግባር ነው። ምክንያቱም የሙብተዲዕ ኪታብ ከኸምር በላይ ሙስሊሙን ይጎዳልና ❴ታላላቅ ኡለሞቻችን የተናገሩት ነው።❵
🏝 ➷➘➴➷➘➴
https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolhaኢስላም ለኢማምና ሙአዚን ትልቅ አክብሮት ችሯል። የሙአዚን ሚናው ከተሸከመው ሀላፊነት አንፃር ከባድ ነው። እንዳጠቃላይ የሙስሊሞች ሶላት በተመይ ዑዝር ኖሯቸው እቤት የሚሰግዱ ሰዎች፣ የሴቶች፣ ሶላት በሙአዚኑ ጫንቃ ላይ የወደቀ ነው።
↪️ የረመዳን ወር ፆም መያዣና መፍቻም በሙአዚኑ ጫንቃ ላይ ነው። ሙአዚን እንዲህ አይነት ሀላፊነት የተሸከመ ሲሆን አብዛኞቹ የኛ ሀገር ሙአዚኖች አዛን ማለት ትርጉሙም ሆነ አላማው የገባቸው አይመስልም። አንዳንዱ ከ15 ደቂቃ በፊት ሌላው ሌላው ከ20 ደቂቃ በኋላ አዛን ያደርጋሉ። ይህ ማለት ሰዎች ያለ ሳአቱ እንዲሰግዱ እንዲያፈጥሩ ያደርጋል።
➲ ሶላታቸው ውድቅ የሆነባቸውና ፆማቸው የተበላሸባቸው ሰዎች ወንጀል እነርሱ ላይ ነው የሚሆነው። በመሆኑም ሙአዚኖች አላህን ፈርተው አዛንን በጊዜው በማለት የሙስሊሞችን ዒባዳ ጠብቀው በአዛን የሚገኘውን ምንዳ እንዲያገኙ ማድረግ አለባቸው። የየመስጂዱ ኮሚቴዎች ሙአዚኖችን በማስታወስና ወቅቱን ጠብቀው አዛን እንዲያደርጉ በማድረግ ሀላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል እላለሁ።
⛱ አላህ በመልካም ከሚተዋወሱት ያድርገን።
http://t.me/bahrutekaالسلام عليكم ورحمة الله وبركاته قناة رسمية لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا (أبو عبيدة) الدعوة السلفية በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን እንለቃለን ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://telegram.me/bahrutekaአምና ማለትም በዕለተ
እሁድ የካቲት 26/ 06/ 2015
🕌 በጉራጌ በቃጥባሬ ምድር በአሊፍ መስጂድ የተደረገ ሙሓዶራ
👇👇👇 ጆይን ብለው ይከታተሉ
https://t.me/+w-uAkEZwibVlNzM8
📱⇣⇣⇣⇣⇣⇣⇣⇣⇣
https://t.me/AbuYehyaAselefy
https://t.me/AbuYehyaAselefy
https://t.me/AbuYehyaAselefyTu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.