es
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

El canal የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 395 suscriptores, ocupando la posición 6 113 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 343 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 395 suscriptores.

Según los últimos datos del 26 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 541, y en las últimas 24 horas de 19, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 34.65%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener N/A% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 988 visualizaciones. En el primer día suele acumular 0 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 33.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 27 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 395
Suscriptores
+1924 horas
+1197 días
+54130 días
Archivo de publicaciones
"የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦትና ሌዋውያን ካህናት ተሸክመውት ባያችሁ ጊዜ ከሰፈራችሁ ተነስታችሁ ተከተሉት።" ኢያ 3፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክ
"የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦትና ሌዋውያን ካህናት ተሸክመውት ባያችሁ ጊዜ ከሰፈራችሁ ተነስታችሁ ተከተሉት።" ኢያ 3፡3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

https://vm.tiktok.com/ZM6CACYuC/ ርዕዩከ የጥምቀት መዝሙር

AnimatedSticker.tgs0.22 KB

"አንተ የመረጥኸው በአደባባዮችህም ለማደር የተቀበልኸው ምስጉን ነው፤ ከቤትህ በረከት እንጠግባለን።" መዝ 64፡4 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊ
"አንተ የመረጥኸው በአደባባዮችህም ለማደር የተቀበልኸው ምስጉን ነው፤ ከቤትህ በረከት እንጠግባለን።" መዝ 64፡4 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ርዕዩከ የጥምቀት ወረብ https://vm.tiktok.com/ZM6QpL5eD/
ርዕዩከ የጥምቀት ወረብ https://vm.tiktok.com/ZM6QpL5eD/

በሥርዓተ ትምህርቱ መሠረት ትግበራ ላይ የሚገኙ በጅማ ሀገረ ስብከት በሚገኙ ሰንበት ት/ቤቶች የመጀመርያ መንፈቀ ዓመት የአጋማሽ ፈተና ተሰጠ። ጥር 7/5/2016 ( የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የጅማ ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በ2016 ዓ.ም በሥርዓተ ትምህርቱ መሠረት ሲያስተምራቸው የነበሩ በ1ኛ ፣ 3ተኛ ፣ 4ተኛ ፣ 5ተኛ ፣ 6ተኛ እና 7ተኛ ክፍል ለሚማሩ ከ2,700 በላይ ተማሪዎች የ1ኛ መንፈቅ ዓመት አጋማሽ ፈተና ሰጠ። ፈተናው የተሰጠው ጥር 4 እና 5 ቀን 2016 ዓ.ም በጅማ ከተማ በሚገኙ 13 ሰንበት ት/ቤቶች ውስጥ ነው። ፈተናው በሀገረ ስብከት ደረጃ በማእከላዊ ቦታ እንደተዘጋ የተናገሩት የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ ዲያቆን ሀብታሙ አንድነቱ የሚፈትኑ መምህራንን ወደ ሁሉም አጥቢያ ሰንበት ትምህርት ቤቶች በመላክ አስፈላጊውን ክትትልና እገዛ ማድረጋቸውን ተናግረዋል። አያይዘውም ይህ በሥርዓተ ትምህርቱ መሠረት የተሰጠው ፈተና በሀገረ ስብከቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ መሆኑንና ከፈተናው አሰጣጥ የተረዳነው ነገር ቢኖር ሰንበት ትምህርት ቤቶች ምን ያህል ለሥርዓተ ትምህርቱ ትኩረት በመስጠት እየሠሩ መሆቸውን ነው ብለዋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

"ሁሉ በሥላሴ ፈቃድ ተፈጥረዋልና!" ሲራ 32፡21 እንኳን ለቅድስት ሥላሴ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! መልካም በዓል! የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያ
"ሁሉ በሥላሴ ፈቃድ ተፈጥረዋልና!" ሲራ 32፡21 እንኳን ለቅድስት ሥላሴ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! መልካም በዓል! የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"የአምላክ ልጆች ሆይ ፤ ክብርንና ምስጋናን ለእግዚአብሔር አምጡ።" መዝ 28፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https
"የአምላክ ልጆች ሆይ ፤ ክብርንና ምስጋናን ለእግዚአብሔር አምጡ።" መዝ 28፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

'' ራሱን ባዶ አደረገ፥” ፊል 2፥7 ይህንን ኃይለ ቃል የተናገረው ቅ/ጳውሎስ ነው!!!! ይህ ግሩም ቃል የክርስቶስን የስጋዌ ወራት(ሰው የሆነበትን) ጊዜ በሰፊው የሚያትት ነው። ወዳጄ ልብ ብለህ ይህንን የክርስቶስ ማዳን በዚህ ቃል ውስጥ ተመልከተው  ''የሰውን ልጅ የመውደድ ደግሞም የማፍቀር'' ሁኔታን ትመለከታለህ ። ለካስ ፍቅር እንዲህ ያደርጋል!!! ሁሉ የእርሱ ሆኖ እንዳልሆነ ፣ ሁሉን ማድረግ ሲችል እንደማይችል  ሆኖ በግእዘ ሕፃናት በበረት ተወልዶ ተገኘ!!! የክርስቶስ ግን ይለያል! ለሰሚውም ግርምትን ይፈጥራል እውነት ነው መጽሐፍ "የወደዳቸውን እስከ መጨረሻው ወደዳቸው።” ዮሐ 13፥1 እስከ በሌለው መጨረሻ  መውደድ ወደደን በቃላት ብቻ ሳይሆን በተግባር የሚታይ መውደድ፤ በሥራ የተፈተነ መውደድ ወደደን ይኸውም የኛን ደካማ ና የተናቀ ሥጋ እስከ ዘለዓለም በመዋሐድ ወደደን ወገኖቹም አደረን። ይህ እኛን የመውደዱ አምላካዊውሥራ ''ራሱን ባዶ ማድረግ ነው'' የአዳም እና የልጆቹን ትእቢት እና ትእዛዝ መተላለፍን ከእኛ ያርቅ ዘንድ እርሱ ''ራሱን ባዶ አደረገ'' ወዳጄ እውነት ነው እኛ ምን አለን? ምንስ መልካምነት ምንስ ጽድቅ አለን? ነገር ግን ያለመስፈርት ወደደን የከረፋ ማንነታችንን ያስተካክልልን ዘንድ ማንነታችንን ሳይጸየፍ ''በረት ሕይወታችንን ይቀይር ዘንድ በበረት ተወለደ'' እኛ ስንርቀው እርሱ እየቀረበን እኛ ስንጠላው እርሱ እየወደደን ስለ እኛ ፍቅር ራሱን ባዶ አደረገ።   ሁሉ አዋቂ ሲሆን የእኛን ሥጋ ተዋሕዶ ''ራሱን ባዶ አደረገ'' ወዳጄ ይህንን ቃል በጥልቀት እስኪ እንመርምረው እርሱ ሁሉን የፈጠረ፣ ሁሉ በእርሱ የሆነ፣ ከሆነውም አንዳች ያለእርሱ ያልሆነ ጌታ አምላክ ሲሆን መላእክት ልሁን አላለም፤ ከነገሥታት ቤት ተወልጄ  ላድነው አላለም ነገር ግን ደካማውን ሰው ልሁን አለ አስቦም አልቀረም ሰው ሆነ! የማይራበው ተራበ የማይጠማው ተጠማ የማይራቆተው ተራቆተ በእጅ ያልተሰራ ቤት ውስጥ የሚኖር እርሱ በበረት አደረ። ይህ ሁሉ የፍቅር ሥራው ሲጠቃለል ''ለፍቅር ብሎ ራሱን ባዶ አደረገ'' ተባለለት። ወዳጄ :- ይህ አንድ ጊዜ የተከፈለ ቤዛነት ነው!!! ወልደ እግዚአብሔር ሕያው ብለን የምንዘምርበት ነው ''የትኛውንም ቃላት ብናሳምር ብንደረድር  የጌታችንን የማዳን ሥራውን ዘርዝረን አንጨርሰውም ምንም ንግግር ፣ ጽሑፍ ክብሩን አይመጥኑም ብቻ ቅ/ጳውሎስ የተጠቀመውን ቃል ''ራሱን ባዶ አደረገ'' የሚል ብቻ  ነው። ቅ/ቤተክርስቲያንም በቅዳሴ ላይ ይህንኑ ቃል ለታደሙ ልጆቿ ሁሉ ትናገረዋለች!!! አየህ ወዳጄ ዛሬ ተወልዶ እኛን የተዋሐደን እንዲሁም ከእኛ ጋር ያለው መድኅን ዓለም ክርስቶስ ነው። በፊልጵስዩስ ምዕራፍ 2፡4 "እያንዳንዱ ለራሱ የሚጠቅመውን አይመልከት፥ ለባልንጀራው ደግሞ እንጂ።" በማለት በክርስቶስ ኢየሱስ የነበረ ይህ አሳብ በእናንተ ዘንድ ደግሞ ይሁን ተብሏል። ራስ ወዳድ እንዳንሆን ለባልንጀራችን የሚጠቅመውን እንድንመለከት በተግባር ያስተምረናል። ዛሬ መጨካከን መገዳደል ብሎም ኢ ሰብዓዊ ነገሮች በሚፈጸሙበት ወቅት ልንረዳው የሚገባን ባልንጀራ የተባለው የሰውን ልጅ በሚገባ መውደድ ብሎም በሰውነቱ ማክበር በተቸገረም ጊዜ ማገዝ የእኛ ሥራ ሊሆን ይገባል ''ምክንያቱም ክርስቶስ የወደደን እኛን እስከመሆን ነው። እኛም የተቸገሩንት እነርሱን እስከመሆን (እነርሱን መስሎ) ህመማቸውን መታመም ችግራቸውንም መቸገር ስቃያቸውን በማሰብ ልናጽናናቸው ብሎም ልንደርስላቸው አይዟችሁ ልንላቸው ይገባል! ላእከ ወንጌል ዳርዮስ ፍቃድ (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion ጥር 04/05/16 ዓ.ም

"አቤቱ፥ የቤትህን ስፍራ የክብርህንም ማደሪያ ቦታ ወደድሁ።" መዝ 25፡8 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtu
"አቤቱ፥ የቤትህን ስፍራ የክብርህንም ማደሪያ ቦታ ወደድሁ።" መዝ 25፡8 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ደብር ሰንበት ት/ቤት የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የነድያን ጉባኤ አካሄደ። 04-05-2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) በጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ደብር ሰንበት ት/ቤት የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የነድያን ጉባኤ ተደርጓል። በጉባኤውም ቃለ ወንጌል በጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ደብር ሰንበት ት/ቤት ም/ሰብሳቢ ቀሲስ አርአያ ተሾመ "እስከ ቤተ ልሔም ድረስ እንሂድ እግዚአብሔርም የገለጠልንን ይህን የሆነውን ነገር እንይ" ሉቃ 2፥15 መነሻ በማድረግ "እረኞችን አክብሮ ጠራ እነሱም ሕፃኑን ከእናቱ ጋር አገኙት ፤ እግዚአብሔር እኛንም አክብሮ ወደ ቤቱ ጠርቶናልና ጌታን ከእናቱ ጋር እናገኘዋለን ወደ ቤቱ እንምጣ " በማለት ቃለ እግዚአብሔርን አካፋለዋል። በመቀጠልም ዝማሬ ፣ የኪነ ጥበብና የምስጋና መርሐ ግብር በደብሩ ሰንበት ት/ቤት አገልጋዮች ተካሂዷል። በመጨረሻም ለነድያኑ የሰበካ ወንጌል ደብተር ከክፍያ ነፃ በሆነ መልኩ እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን ከ120 በላይ ለሚሆኑ ነድያን የምገባ መስተንግዶ እንዲሁም ለአረጋዊያን ወጣቶች እና ሕፃናት ከሰንበት ትምህርት ቤቱ አባላትና ከአካባቢው ምዕመን የተሰበሰቡ የአልባሳት ልገሳ አምስት ለሚሆኑ እናቶች ደግሞ የመቁረቢያ ነጭ ልብስ ተሰጥቶ ጉባኤው ተጠናቋል። በጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ደብር ሰንበት ት/ቤት ወር በገባ በ21 እመቤታችንን በመዘከር ወርሐዊ የነድያን ምገባ እንደሚካሄድ ተገልጿል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/SSUGlobal ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion