ቤተ ያሬድ
ንባብ ቅኔ ቅዳሴ በቋሚነት ለመማር @lealem16 (+251934104451) ያናግሩን።
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram ቤተ ያሬድ
El canal ቤተ ያሬድ (@beteyared21) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 15 282 suscriptores, ocupando la posición 5 631 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 211 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 15 282 suscriptores.
Según los últimos datos del 12 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 105, y en las últimas 24 horas de 1, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 15.36%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.41% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 349 visualizaciones. En el primer día suele acumular 827 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 6.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“ንባብ ቅኔ ቅዳሴ በቋሚነት ለመማር
@lealem16 (+251934104451) ያናግሩን።”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 13 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 13 julio | +1 | |||
| 12 julio | +7 | |||
| 11 julio | +4 | |||
| 10 julio | +3 | |||
| 09 julio | +5 | |||
| 08 julio | +2 | |||
| 07 julio | +19 | |||
| 06 julio | +3 | |||
| 05 julio | +7 | |||
| 04 julio | +1 | |||
| 03 julio | +9 | |||
| 02 julio | 0 | |||
| 01 julio | +7 |
| 2 | ༒ ሥርዓተ ማኅሌት ዘሐምሌ ሥላሴ (፯) ༒
እንኳን ለቅደስት ሥላሴ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! የሌሊቱን ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ ለማመስገን ይረዳን ዘንድ በዕለቱ የሚደርሰው ቃለ እግዚአብሔር እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል።
፩. ነግሥ / ሰላም ለአብ /
ሰላም ለአብ ዘእምቅድመ ዓለም ነጋሢ፤
ለወልድ ሰላም ሥጋ ማርያም ለባሲ፤
ለመንፈስ ቅዱስ ሰላም ኃጢአተ ዓለም ደምሳሲ፤
ኃይልየ ሥላሴ ወፀወንየ ሥላሴ፤
በስመ ሥላሴ እቀጠቅጥ ከይሴ።
ዚቅ፦
አምላክነሰ ኃይልነ ፨ አምላክነሰ ፀወንነ ፨ አምላከ አሕዛብ ዕብነ ወዕፀ ኪነት ኢኮነ።
፪. ለአጽፋረ እግርከ / መልክአ ሚካኤል /
ሰላም ለአጽፋረ እግርከ ፍናዋተ ረድኤት በተኃልፎ፤ ዘኢተዳደቆን እብነ አዕቅፎ፤
ሚካኤል ቀዳሲ ትሥልስተ አካላት በኢያዕርፎ፤ ኢትኅድገኒ በዓለም እስመ ኪያከ እሴፎ፤
አልቦ ብእሲ ዘየኀድግ ሱታፎ፡፡
ዚቅ፦
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር ዘይሴባሕ እምትጉሃን ፨ ወይትቄደስ እምቅዱሳን ፡፡
፫. ተፈሥሒ ማርያም / ማኅሌተ ጽጌ /
ተፈሥሒ ማርያም እንተ ዘተአምሪ ብእሴ፤
ዘጸገይኪ ለነ አሐደ እምነ ሥላሴ፤
እንዘ እዘብጥ ከበሮ ቅድመ አእላፈ ኤፍሬም ወምናሴ፤ ለተአምርኪ እነግር ውዳሴ፡
ማርያም እኅቱ ለሙሴ።
ወረብ፦
ተፈሥሂ ማርያም እንተ ኢተአምሪ ብእሴ ተፈሥሂ ማርያም
ዘጸገይኪ ለነ አሐደ እምነ ሥላሴ ዘጸገይኪ ለነ።
ዚቅ ፦
ይሴብሑኪ ወይገንዩ ለስምኪ ፨ ዘእምሥሉስ ቅዱስ ቃል ኃደረ ላዕሌኪ ፨ ወትሰመዪ ማኅደረ መለኮት ።
፬. ለህላዌክሙ / መልክአ ሥላሴ /
ሰላም ለህላዌክሙ ዘይመውዕ ህላዌያተ፤
ለረኪበ ስሙ ኅቡእ አመ ወጠንኩ ተምኔተ፤ እምግብርክሙ #ሥላሴ ሶበ ረከብኩ አስማተ፤
መለኮተ ለለአሐዱ ዘዚኣክሙ ገጻተ፤
እንበለ ትድምርት እሰሚ ወእሁብ ትድምርተ።
ዚቅ፦
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ ፨ ሃሌ ሃሌ ሉያ ፨ አአትብ ወእትነሣእ ፨ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፨ሠለስተ አሥማተ ነሢእየ እትመረጐዝ ፨ እመኒ ወደቁ እትነሣእ፨ ወእመኒ ሖርኩ ውስተ ጽልመት ፨ እግዚአብሔር ያበርህ ሊተ በእግዚአብሔር ተወከልኩ ፡፡
አመላለስ ዘዚቅ ፦
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ፤
ሃሌ ሃሌ ሉያ።
፭ . ለሕጽንክሙ / መልክአ ሥላሴ /
ሰላም ለሕጽንክሙ ምርፋቀ ጻድቃን አግብርቲሁ፤
ማያተ ኢያሱ ሥላሴ እለ ትውኅዙ እምሕሊናሁ፤
እንዘ በአፍአሁ አንትሙ ወአንትሙ በውሣጤሁ፤
ኢነጸረ ኀበ ሐይመት ከመ አብርሃም አቡሁ፤
ወመስኮተ ነቢይ ዳንኤል ኢፈቀደ ያርኁ ።
ዚቅ፦
በአፍዓኒ አንትሙ ፨ ወበውሣጤኒ አንትሙ ፨ በገዳምኒ አንትሙ ብርሃኑ ለዘርዓ ያዕቆብ (ለኢያሱ) አንትሙ ፡፡
ወረብ፦
በአፍአኒ አንትሙ ወበውሣጤኒ አንትሙ/፪/
በገዳምኒ አንትሙ ብርሃኑ ለኢያሱ ንጉሠ ነገሥት/፪/
፮. ለሕሊናክሙ / መልክአ ሥላሴ /
ሰላም ለሕሊናክሙ በከዊነ ኄር ዘተሐምየ፤ እምከላውዴዎን አብርሃም ዘምድረ ካራን ኀረየ፤ ሥላሴክሙ ሥላሴ ሶበ ይኔጽር ዕሩየ፤
፫ተ ዕደወ ሊሉያነ ውስተ ርእሰ ኀይምት ርእየ፤
ወለ፩ዱ ነገሮ ረሰየ።
ዚቅ፦
ወጽአ አብርሃም እምድረ ካራን ፨ ወቦአ ብሔረ ከነዓን፨ ተአመነ አብርሃም በእግዚአብሔር ፨ እንበይነዝ ጽድቀ
ኮኖ ፡፡
ወረብ፦
ወጽአ እምድረ ካራን ወቦአ ብሔረ ከነዓን፤
ተአመነ አብርሃም አብርሃም በእግዚአብሔር/፪/
፯. ለሐቌክሙ / መልክአ ሥላሴ /
ሰላም ለሐቌክሙ ዘቅናተ ኂሩት ቅናቱ፤
ሊሉያነ ፆታ ሥላሴ እምአምላከ በለዓም ከንቱ፤
ኀበ መስፈርትክሙ ጽድቅ እስመ ያበጽሕ ትእምርቱ፤ ተደለዉ ከመ ይሑሩ ምሕዋረ ዕለታት ሠለስቱ፤
በዓለ መሥዋዕት አብርሃም ወይስሐቅ መሥዋዕቱ።
ዚቅ፦
አብርሃም ወሰዶ ለይስሐቅ ወልዱ ከመ ይሡዖ ፨ አውረደ ሎቱ ቤዛሁ በግዓ ፨ እኁዝ አቅርንቲሁ በዕፀ ሳቤቅ ፨ ዕፀ ሳቤቅ ብሂል ዕፀ ሥርየት መስቀል ፨ አብርሃምኒ ርእዮ በውስተ ምሥዋዕ ፨ ሕዝቅኤልኒ ርእዮ በልዑላን ፨ ሙሴኒ ርእዮ በዓምደ ደመና ፨ በነደ እሳት ፨ ፈያታዊኒ ርእዮ በዲበ ዕፀ መስቀል አምነ ፡፡
ወረብ፦
አብርሃም ወሰዶ ለይስሐቅ ወልዱ ከመ ይሡዖ፤
አውረደ ሎቱ ቤዛሁ በግዓ ቤዛሁ በግዓ።
፰. ለዘበነጊድ / መልክአ ሥላሴ /
ለዘበነጊድ አቅረብኩ መካልየ ልሳን ስብሐታተ፤
መጠነ ራብዕ ዐሥር እንዘ አተሉ ስብዐተ፤
ህየንተ ፩ዱ ሥላሴ እለ ትፈድዩ ምእተ፤
ጸግዉኒ እምገጽክሙ ንዋየ ገጽ ትፍሥሕተ፤
ወዲበ ፲ቱ አህጉር ሀቡኒ ሢመተ ።
ዚቅ፦
ስብሐት ለአብ ለአኃዜ ኲሉ ዓለም ፨ ስብሐት ለወልድ ለዘአክበራ ለማርያም ፨ ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ ለዘያርኁ ክረምተ በበዓመት።
ወረብ፦
ስብሐት ለአብ ለአኃዜ ኲሉ ዓለም ስብሐት ለወልድ ለገባሬ ኲሉ ዓለም፤
ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ ለዘያርኁ ክረምተ በበዓመት።
፲. ለሕሊናከ / መልክአ ተክለሃይማኖት /
ሰላም ለሕሊናከ ዘኮነ መምለኬ፤
ሥላሴ ዕሩየ እንበለ ውሳኬ፤
ተክለሃይማኖት ቄርሎስ ዘላፌ ረሲዓን እለ እውጣኬ፤ ባርከኒ አባ ለወልድቅዱስ፤ኬ፤
እስመ ልማዱ ለመምህር ቡራኬ።
ዚቅ፦
አንትሙሰ ከመ ዕብነ ሕይወት ተሐነጹ ቤቶ ለመንፈስ ቅዱስ ፨ ወለክህነቱ ቅዱስ ፨ ከመ ታዕርጉ መሥዋዕተ ወትንግሩ ሠናይቶ ለዘጸውዓክሙ ፨ አባ ባርከኒ ተክለሃይማኖት አባ ፨ ከመ ባረኮ አብርሃም ለይስሐቅ ወልዱ።
ወረብ፦
አንትሙሰ ዕብነ ህይወት ተሐነጹ ቤቶ ለመንፈስ ቅዱስ፤
ወለክህነቱ ቅዱስ ታዕርጉ ከመ ታዕርጉ መሥዋዕተ።
°༺༒༻° ምልጣን °༺༒༻°
ዕምርት ዕለት እንተ ርእያ አብርሃም ፤
መዘምራኒሃ ለደብረ ብርሃን አርያም፤
እንዘ ይብሉ ይዜምሩ ፤
በልሳን ዘኢያረምም፤
አማን መንግሥተ ሥላሴ ዘለዓለም።
አመላለስ፦
አማን በአማን ፤
መንግሥተ ሥላሴ ዘለዓለም።
°༺༒༻° እስመ ለዓለም ° ༺༒༻°
ሰአለ ሙሴ በእንተ ዘስሕቱ ሕዝብ ፨ ኀበ አቡነ አብርሃም ይስሐቅ ወያዕቆብ ፨ ወይቤሎ አብርሃም ንግሮ ለእግዚአብሔር ፨ እንዘ ትብል ተዘከር እግዚኦ ኪዳነከ ፨ አብርሃም ፍቊርከ ይስሐቅ ቊልዔከ ፨ ወያዕቆብሃ ዘአስተባዛሕከ ፨ ነሥአ ሙሴ ሠለስተ አስማተ ፨ ከመ ዘይወስድ አምኃ ለንጉሥ ፨ ወሰማዕትኒ ይጸውሩ ሥላሴ።
ወረብ ዘአመላለስ፦
ሰአለ ሙሴ ሰአለ ሙሴ በእንተ ዘስሕቱ ሕዝብ፤
ኀበ አቡነ አብርሃም ይስሐቅ ወያዕቆብ።
°༺༒༻° አቡን በ ፫ °༺༒༻°
ሥላሴ ትትረመም ወትትነከር ፤ እስመ በሥላሴ ትሄሉ በሰማይ ወበምድር ፤ (ሥ) ወሠናያቲሃ ይሰብክ ቃለ ኢያሱ ሐዋርያ ፍቅር ፤ ( ሥ ) ውስተ ሀገሩ ሐዳስ ደብረ ብርሃን ንግሥ አድባር ፣ ሥላሴ ትትረመም ወትትነከር ፤ ሥላሴ ትትረመም ወትትነከር ።
°༺༒༻° ሰላም °༺༒༻°
ሰላመ አብ ሰላመ ወልድ ወሰላመ መንፈስ ቅዱስ ኃይለ መስቀሉ ፤ የሃሉ ማእከሌክሙ እኃው።
+ °༺+ °༺+༻° ተፈጸመ °༺+ °༺+ °༺ +
የአብ ጸጋ የወልድ ፍቅር የመንፈስ ቅዱስ አንድነት ከሁላችንም ጋር ይሁን ለዘለዓለሙ አሜን፡፡
© ፍሬ ማኅሌት | 190 |
| 3 | Sin texto... | 677 |
| 4 | ጊዮርጊስ ወልደ ዓሚድ በሰባተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረ ከዓረብ ምድር የተገኘ ዓረባዊ ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያን ነው። የታሪክ አጥኚና ደራሲም ነበር። በግብጽና በሶርያም በቤተ ክህነቱም ሆነ በቤተ መንግሥት ትልቅ ዝናና የላቀ ክብር ነበረው፡፡
ይህም በስሙ "ጊዮርጊስ ወልደ ዓሚድ" ተብሎ የተሰየመውን ዜና መዋዕል ከአዳም ዘመን አንሥቶ እስከ ሰባተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ድረስ ያለውን የ6114 ረጅም የዘመን ታሪክን አጕልቶ በመተረክ የሚናገር ግዙፍ መጽሐፍ ነው።
ከአዳም አንሥቶ ዓለም ዐቀፋዊ የሆነውን ታሪክ የያዘው "ጊዮርጊስ ወልደ ዓሚድ" የተሰኘው ይህ መጽሐፍ ተጽፎ የተጠናቀቀው በ614 ዓ/ም ነው።
ነገር ግን አንዳንድ ሰዎች ጊዮርጊስ ወልደ ዓሚድ የተጻፈበት ዘመን ከ1255 -1261 ዓ/ም ያለው ዘመን መሆኑን ይጠቍማሉ። ጊዮርጊስ ወልደ ዓሚድ የነበረበትንም ዘመን ከ1199 - 1267 ዓ/ም ድረስ መሆኑን ይናገራሉ።
ይህም የታሪክ መጽሐፍ ጠቅላላ ፻፷፭ ምዕራፍ ያለውና ባለ ፯፻ ገጽ የሆነ እጅግ ግዙፍ መጽሐፍ ሲሆን እስካሁን ድረስ ሙሉ ለሙሉ በግእዝና በዐማርኛ ቋንቋዎች ጎን ለጎን ሆኖ በአንድ ጥራዝ ሳይታተም ቆይቷል።
አሁን ግን በግእዝና በዐማርኛ ቋንቋዎች ጎን ለጎን ሆኖ በአንድ ጥራዝ ሊታተም ፍጻሜውን ወደ ማግኘት ደረጃ እየደረሰ ይገኛል።
➖▪➖ የጊዮርጊስ ወልደ ዓሚድ ይዘት በከፊል ➖▪➖
• ከአዳም አንሥቶ እስከ 6114 ዓ/ዓ ያለውን ታሪክ ቅደም ተከተሉን ጠብቆ ይተርካል።
• ከመጀመሪያ አንሥቶ እስከ 614 ዓ/ም ድረስ ያሉትን የሮም ነገሥታትን ታሪክ ይተርካል።
• በዐለም ላይ የነገሡት የተለያዩ ሀገራት ሐያላን ነገሥታት ሙሉ ታሪካቸውን ይተርካል።
• የልዩ ልዩ ሀገራትና ከተሞች ምሥረታን ይተርካል።
• የልዩ ልዩ መናፍ*ቃ*ን ምንፍ*ቅ*ናንና ታሪካቸውን ተርኮ ኦርቶዶክሳዊ ምላሽ ይሰጣል።
• በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ታሪካቸው ያልተሟሉትን አሟልቶ ይዟል።
• ከአንደኛው መቶ ክፍለ ዘመን አንሥቶ እስከ ሰባተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ድረስ የተነሡትን ቅዱሳን ሊቃውንትን በመዘርዘር ሙሉ ታሪካቸውን ያስቀምጣል።
• የእግዚአብሔር ሀልዎትና መግቦት፣ አንድነትና ሦስትነት፥ በጥቅሉ ምሥጢረ ሥላሴን በጕልህ ያስገነዝባል።
• ነገረ ማርያም፣ ነገረ ቅዱሳንንና ነገረ መስቀልን በአግባቡ እንዲገነዘቡ ያደርጋል።
• ሐዲሳትንና ብሉያትን በትርጓሜ የሚማሩ ደቀ መዛሙርት በአንድምታ ለሚያገኟቸው ታሪኮች ምንጭ ሆኖ ያገለግላል።
• ስለ ሥነ ፈለክ፣ ስለ ዑደተ ፀሓይ ወወርሕ፣ ስለ ምሕዋረ ከዋክብትና ስለ ዐበይት አፍላጋት... ሰፊ ዕውቀትን ያስጨብጣል።
• የተለያዩ ነገድ አሰፋፈርና አቀማመጥን ለይተው እንዲያውቁ ያግዛል።
• የኢትዮጵያ ጥንታዊ ዐለም ዓቀፋዊ መሪነትንና ሐያልነትን እንዲያውቁ ያደርጋል።
• የዘመናት ቀመርን ጠንቅቀው እንዲረዱ ያግዛል።
• የግእዝ ቋንቋ ችሎታን (ክሂሎትን) ያዳብራል።
✍️ መጋቤ ምስጢር ያሬድ ዘርአ-ቡሩክ | 678 |
| 5 | Sin texto... | 1 525 |
| 6 | መልክአ ጴጥሮስ ወጳውሎስ.pdf | 1 882 |
| 7 | ገድለ ጴጥሮስ ወጳውሎስ @geeztheancient.pdf | 1 832 |
| 8 | ሐምሌ 2.5.10.18 መዝሙር አሠርገዎሙ | 68 |
| 9 | +1 ሐምሌ 18 በዓለ ያዕቆብ ሐዋርያ መዝሙር። @Memhir_sirak | 1 737 |
| 10 | @Memhir_sirak | 1 679 |
| 11 | @Memhir_sirak | 1 789 |
| 12 | @Memhir_sirak | 1 718 |
| 13 | @Memhir_sirak | 1 645 |
| 14 | @Memhir_sirak | 1 630 |
| 15 | @Memhir_sirak | 1 503 |
| 16 | @Memhir_sirak | 1 474 |
| 17 | @Memhir_sirak | 1 506 |
| 18 | +3 ጴጥሮስ ወጳውሎስ መኃትው ዋዜማ @Memhir_sirak | 1 507 |
| 19 | እነዚህን በግል ለማጥኛ መጠቀም ይቻላል። ከመምህር በምታሳርሙበት ጊዜ ግን በተለይ ዳዊት የተማርኩ መስሏችኹ ባዶ እንዳትኾኑ ምልክት በሌለው አሳርሙ።
በዚህ ክረምት በአካል መማር ለማትችሉ ፭ ተማሪዎች ብቻ በርቀት /online ንባብ ለማስተማር እንቀበላለን። | 2 337 |
| 20 | እነዚህን በግል ለማጥኛ መጠቀም ይቻላል። ከመምህር በምታሳርሙበት ጊዜ ግን በተለይ ዳዊት የተማርኩ መስሏችኹ ባዶ እንዳትኾኑ ምልክት በሌለው አሳርሙ።
በዚህ ክረምት በአካል መማር ለማትችሉ ፭ ተማሪዎች ብቻ በርቀት /online ንባብ ለማስተማር እንቀበላለን። | 1 |
