cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

አደይ የሳይኮሎጂ ምክሮች 🌼

የአደይ ሳይኮሎጂ ራዕይ፦በስነ ልቦናው ዘርፍ ወጣቱን በማማከር እና በማሰልጠን የላቀ አስተሳሰብ እና ስብእና ያለውን ትውልድ ለኢትዮጰያ ማብቃት እና ማበርከት።

Mostrar más
Advertising posts
4 342Suscriptores
+924 hours
+287 days
+3830 days

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

👉በህይወታችን ውስጥ በሚፈጠሩት በአያንዳንዶቹ ሁናቴዎች እኛ ምላሽ የምንሰጥበት መንገድ ትልቁን አስተዋፅኦ እንደሚይዝ ታውቃላችሁ ? Its Me Jonah 🙏🙏🙏
Mostrar todo...
👍 3
በህይወታችሁ ውስጥ የምትፈልጉትን ነገር እያገኛችሁ ከሆነ እግዚአብሄር አቅጣጫዬን አሳምሮልኛል ማለት ልመዱ። የምትፈልጉትን ደግሞ ካላገኛችሁ እግዚአብሄር እየጠበሸኝ ነው ማለትን ልመዱ። 👉ፈጣሪ የሚሰጣችሁን የሚሰጣችሁ እንድትለሙበት ሲሆን። ያሰባችሁትን እቅድ ደግሞ የማያሳካላችሁ እንዳትጠፉበት ነው። ስለዚህ እኛ ካወጣነው እቅድ በላይ የሱ እቅድ የተሻለ ነው። Its Me Jonah 🙏🙏🙏
Mostrar todo...
👍 8🔥 1
እናንተ መድረስ የምትፈልጉበት ቦታ ላይ ቀድመዋችሁ የደረሱ ሰዎች አሉ። ስለዚህ በህይወት ውስጥ ውጤታማ ለመሆን ከኛ ቀድመው እኛ መድስ የምንፈልግበት ስኬት ላይ የደረሱ ሰዎች ያሰመሩልን መስመር አለ። ያንን መስመር ከተከተልን ውጤታማነታችን የተረጋገጠ ነው። 👉ነገር ግን እነዛ ስኬታማ ሰዎች ያሰመሩት መስመር ላይ ትልቅ challenge (ፈተናም ) አለ። ያንን ፈተና ለመርገጥም ዝግጁ መሆናችን አስፈላጊ ነው። ያለ ፈተና የተገኘ ስኬት የለምና ነው። ስለዚህ ስኬታማ ለመሆን ስንፈልግ በፈተና ውስጥ የሚያልፍ ጠንካራ ስብዕናም ሊኖረን ግድ ነው። ውድ ወጣቶች ህይወት አንዴ ናት። በትክክል ከተጠቀምናት ግን ከበቂ በላይ ናት የሚባል አባባል አለ። እናም በትክክል እንጠቀማት። Its Me Jonah 🙏🙏🙏
Mostrar todo...
💯 5👍 4
የታየህን ያህል ተንቀሳቀስ አንድ ምሽት ላይ አባት ልጁን ወደ ሲኒማ ቤት ሊወስደው ውጪ መንገድ ላይ መኪና ውስጥ እየጠበቀው ነው፡፡ ልጅ ከቤት እንደወጣ በጣም ስለጨለመበት ስልኩን አውጥቶ አባቱ ጋር ደወለ፡፡ • ልጅ፡- “አባዬ እንዴት ልምጣ? ጨለማ ስለሆነ አይታይም”፡፡ • አባት፡- “ምን ያህል ይታይሃል?” • ልጅ፡- “አምስት እርምጃ ያህል ብቻ ነው የሚታየኝ” • አባት፡- “አምስት እርምጃ ተራመድ” • ልጅ፡- “እሺ” (አምስት እርምጃ ተራመደ) • አባት፡- “አሁንስ ምን ያህል ይታይሃል?” • ልጅ፡- “አሁንም ሌላ አምስት እርምጃ ያህል ርቀት ይታየኛል” • አባት፡- “በፊትህ የሚታይህን አምስት አምስት እርምጃ እያልክ ከመጣህ እኔ ጋ ትደርሳለህና የታየህን ያህል ተንቀሳቀስ” ልጅ ብዙም ሳይቆይ አባቱ ጋር ደረሰ፡፡ ሁሉም ነገር ጥጉ ድረስ እስኪታይህ አትጠብቅ፡፡ በሚታይህ መጠን ተራመድ፡፡ የሚታይህን ያህል ስትራመድ፣ ከመራመድህ በፊት ያልታየህን ማየት ትጀምራለህ፡፡ ሁሉንም ነገር እስከምታውቅ አትጠብቅ፡፡ በምታውቀው ልክ ስራን ጀምር፡፡ በምታውቀው እውቀት መጠን ስራን ስትጀምር፣ ያንን ከመጀመርህ በፊት ያልነበረህ ልምድና እውቀት ወደ አንተ ይመጣል፡፡ ሁሉም ሰው እስኪቀበልህ አትጠብቅ፡፡ የሚቀበሉህ ላይ በማተኮር ተሰማራ፡፡ በሚቀበሉህ ላይ ስታተኩርና ደስተኛ ስትሆን፣ ቀድሞ የማይቀበሉህ ሁሉ አንተን ከመቀበል ውጪ ምርጫ አይኖራቸውም፡፡ የጠየከው ነገር ሙሉ በሙሉ እስኪሰጥህ አትጠብቅ፡፡ የተሰጠህን ተቀበልና በዚያ በመጀመር የምትችለውን አድርግ፡፡ በተሰጠህ በጥቂቱ የምታደርገው ጥረትና የምታከናውነው ነገር የቀረው እንዲለቀቅልህ መንገድ መክፈቱ አይቀርም፡፡ አትቀመጥ! የታየህን ያህል ተንቀሳቀስ! ከፌስቡክ ድረገፅ ላይ የተወሰደ Its Me Jonah 🙏🙏🙏
Mostrar todo...
🤩 5👍 4 2
👉አሁን ባለንበት ዘመን (ወቅት) ለከፍተኛ ድብርት፤ጭንቀት፤ፍርሀት እና እራስን ማጥፋት በጣም ከመቼውም ጊዜ በላይ እየተስፋፋ ይገኛል። ለነዚህ ነገሮች መስፋፋት እና መብዛት ዋነኛው መንስኤ( ምክንያት) ተደርጎ የሚወሰደው ሶሻል ሚዲያ ነው። ከሶሻል ሚድያ ጋር ያለን ከልክ ያለፈ ግንኙነት ህይወታችንን እነነጠቀን እንደሆነ ማስተዋል አስፈላጊ ነው። በዚህ ነገር ውስጥ ያላችሁ እና ማማከር የምትፈልኩ በውስጥ መስመር ልታወሩኝ ትችላላችሁ። @Yonimelese Its Me Jonah 🙏🙏🙏
Mostrar todo...
👍 3
የፊታችን ቅዳሜ በአዳማ ምርጥ የስልጠና ጊዜ ስለሚኖረን እኔ በማሰለጥንበት መድረክ ላይ ተገኝታችሁ መሠልጠን የምትፈልጉ በውስጥ መስመር ማናገር ትችላላችሁ። @Yonimelese Its Me Jonah 🙏🙏🙏
Mostrar todo...
👍 5 2
👏 13👍 4🔥 4💯 3