Ethio Matric
Ethio Matric ለ12ኛ ክፍል ኢንትራንስ ፈተና የሚያዘጋጅ የሞባይል አፕሊኬሽን ነው። አፕሊኬሽኑን ከዚህ ሊንክ https://play.google.com/store/apps/details?id=com.addismatric.addismatric ዳውንሎድ አድርጋቹ መጠቀም ትችላላቹ ከአፕሊኬሽኑ ጋር ለተያያዘ ጥያቄ @ethiomatric_support
Mostrar más32 776Suscriptores
+9124 hours
+3847 days
+1 20230 days
Distribuciones de tiempo de publicación
Carga de datos en curso...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Análisis de publicación
Mensajes | Vistas | Acciones | Ver dinámicas |
01 #Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ 9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።
በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።
መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። | 580 | 55 | Loading... |
02 Media files | 4 583 | 17 | Loading... |
03 የአዲስ አበባ ከተማ ፣ የአራዳ ክ/ከተማ የሶሻሎች 2016ዓም 2ኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና ⬇️፡፡ መልሶቹን ኮሜንት ላይ አስቀምጠናል፡፡
English እና SAT ከናቹራሎች ጋር አንድ አይነት ነው፡፡ | 4 467 | 5 | Loading... |
04 " የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል።
በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ሲሉም አሳውቀዋል።
ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል።
የሀገር አቀፍ ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎትም ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብሏል።
ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጿል።
የአሰልጣኞች ስልጠና በመሥጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሠጣቸው ተገልጿል።
ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ተብሏል።
#MoE
@tikvahethiopia | 5 890 | 239 | Loading... |
05 Media files | 2 304 | 0 | Loading... |
06 የአዲስ አበባ ከተማ ፣ የአራዳ ክ/ከተማ የናቹራሎች 2016ዓም 2ኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና መልሶች (Model Answer) ⬇️፡፡ | 1 | 0 | Loading... |
07 የአዲስ አበባ ከተማ ፣ የአራዳ ክ/ከተማ የናቹራሎች 2016ዓም 2ኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና መልሶች (Model Answer) ⬇️፡፡ | 6 378 | 17 | Loading... |
08 Media files | 5 153 | 0 | Loading... |
09 የአዲስ አበባ ከተማ ፣ የአራዳ ክ/ከተማ የ2016ዓም 2ኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና | 7 434 | 21 | Loading... |
10 Media files | 69 | 0 | Loading... |
11 የአዲስ አበባ ከተማ ፣ የአራዳ ክ/ከተማ የ2016ዓም 2ኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና | 1 | 0 | Loading... |
12 በዚህ ሳምንት ሲስጥ የነበረው የአዲስ አበባ ክፍለ ከተማ ሞዴል ፈተና የወሰዳቹ በ @ethiomatric_support2 ላይ በPDF በመላክ ተባበሩን:: በተለይ የ Bole, Yeka, Arada ወይም Lideta ክፍለ ከተማ ሞዴል ፈተና ካላቹ ላኩልን።
የ ኢንተርኔት 200ብር ካርድ እልክላችኃለው። | 8 395 | 10 | Loading... |
13 ለ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች የሞዴል ፈተና ከትናንት ጀምሮ መሰጠት ተጀምሯል።
በከተማው በሚገኙ የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ከትናንት ጀምሮ ለተከታታይ 3ቀናት ሞዴል ፈተና ለተማሪዎች መሰጠት እንደተጀመረ የተገለጸ ሲሆን የሞዴል ፈተናው ዋና አላማ የተማሪዎችን ውጤት በማሻሻል በቀጣይ ለሚሰጠው ሀገር አቀፍ ፈተና ተማሪዎች ዝግጅ እንዲሆኑ ለማድግ መሆኑን ተገልጿል። | 5 511 | 6 | Loading... |
14 የ Maths እና የ SAT(Aptitude) ኢንትራንስ ፈተና ጥያቄዎች ስትሰሩ እየከባዳቹ ላላቹ ተማሪዎች፡፡
የእነዚህን ትምህርቶች ጥያቄ ስትሰሩ እየከበዳቹ ከሆነ ቀለል ከሚሉት ፈተናዎች ብትጀምሩ ጥሩ ነው እና በዚህም በራስ መተማመናቹን ማዳበር ትችላላቹ፡፡
እኛ ካየናቸው ፈተናዎች የ2014/15 እና የ2015ዓም የሶሻሎች Maths እና Aptitude ፈተና ቀለል ያሉ ናቸው እና ከዚህ በተጨማሪ ለመረዳት እንዲመቻቹ በጣም ሀሪፍ ማብራሪያ ነው ያዘጋጀንላቸው፡፡
ስለዚህ ከእነዚህ ፈተናዎች ጀምሩና ቀስ በቀስ ደግሞ ወደሚከብዱት ፈተናዎች ብትሞክሩ ጥሩ ነው፡፡ ይሄ ምክር ለናቹራሎችም ለሶሻሎችም ያገለግላል፡፡ | 15 627 | 11 | Loading... |
15 Ethio Matric በአንድ በየአይነት ዋጋ፡፡
EthioMatric ከ9 – 12ኛ ክፍል ያሉትን የሁሉንም ዓመት ፈተናዎች ለማስከፈት ክፍያው 130ብር ብቻ ነው።
ልክ እንደበይነት ብዙ ፈተናዎችን የያዘ፡፡ | 18 409 | 15 | Loading... |
16 ለትናንት ጥያቄዎች መልስ እና ማብራሪያ | 21 000 | 42 | Loading... |
#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ 9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።
በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።
መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው።
የአዲስ አበባ ከተማ ፣ የአራዳ ክ/ከተማ የሶሻሎች 2016ዓም 2ኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና ⬇️፡፡ መልሶቹን ኮሜንት ላይ አስቀምጠናል፡፡
English እና SAT ከናቹራሎች ጋር አንድ አይነት ነው፡፡
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል።
በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ሲሉም አሳውቀዋል።
ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል።
የሀገር አቀፍ ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎትም ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብሏል።
ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጿል።
የአሰልጣኞች ስልጠና በመሥጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሠጣቸው ተገልጿል።
ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ተብሏል።
#MoE
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ ፣ የአራዳ ክ/ከተማ የናቹራሎች 2016ዓም 2ኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና መልሶች (Model Answer) ⬇️፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ፣ የአራዳ ክ/ከተማ የናቹራሎች 2016ዓም 2ኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና መልሶች (Model Answer) ⬇️፡፡