es
Feedback
Sina Branding

Sina Branding

Ir al canal en Telegram

ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Sina Branding

El canal Sina Branding (@sinabranding) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 13 591 suscriptores, ocupando la posición 14 975 en la categoría Educación y el puesto 2 483 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 13 591 suscriptores.

Según los últimos datos del 15 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -446, y en las últimas 24 horas de -22, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 2.16%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 0.59% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 294 visualizaciones. En el primer día suele acumular 80 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 1.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 16 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.

13 591
Suscriptores
-2224 horas
-1137 días
-44630 días
Archivo de publicaciones
🏳️ስለ አስገራሚዉ የፂም እና የፀጉር ማሳደጊያ ሰምታችዋል👂👂👂 🤩ከዚህ በኋላ ወንድ ሆኖ ሴት ወይም ህፃን ፊት መምሰል ቀረ😑                   0928025669 🤩ፀጉሬ ገባ ብሎ መሳቀቅም ቀረ ❤️ስለ minoxidil ዝና ከሰማሁ እንኳን ቆየት ብዬ ነበር ነገር ግን አብዛኛዉ የፀጉር እና የፂም ምርቶች ውጤታማነታቸው ያን ያህልም ስለነበር አቅራቢያዬ ያሉ 2 ጓደኞቼ minoxidil ለፂማቸው ተጠቅመው ለውጡን ገና በ1 ወር ከ10 ቀን አካባቢ ሳይ ነበር ሲወራለት የነበረው ልክ እንደነበር በደንብ ያረጋገጥኩት😎😎😎 ⭐ከዛም ነው እኔም ተጠቅሜ ተደስቼበት😆 ከ Israel እና USA ሀገር minoxidil Kirkland እያስመጣን በአጭር ጊዜ ብዙ ደንበኞችን ማፍራት የቻልነው አሁንም ለደንበኞቻችን ተደራሽነታችንን ለማስፋት በተለያዩ ማህበራዊ ድረገፃች መተናል።🆒       ❇️ምርታችን  minoxidil❇️ 😀በFDA እውቅና ያገኘ 😀amazon , ebay እና የመሳሰሉት መገበያያ ስፍራ ላይ 5 star ✨ ያገኘ 😀 በdermatologist የተረጋገጠ 🏳️በተጨማሪም በምርታችን ውጤታማነት እርግጠኛ ስለሆንን ከgurantee(ዋስትና) ጋር መተናል 😀ባሁኑ ዙር ካስገባነው ትንሽ ምርት ስለሆነ የቀረን ሳያልቅ ይደውሉ⛔️ 👍 የመረጡትን እቃ ይዘዙ፤ ያሉበት እናደርሳለን!! ስልክ 📞 0928025669        ╚»★𝐵𝑒 𝑜𝑢𝑟 𝑓𝑎𝑚𝑖𝑙𝑦★«╝             𝕵𝖔𝖎𝖓 𝖔𝖚𝖗 𝖈𝖍𝖆𝖓𝖓𝖊𝖑      @Sina_market_channel      @Sina_market_channel      @Sina_market_channel ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬           𝐂𝐀𝐋𝐋🔰🔰𝐓𝐄𝐗𝐓           𝗣𝗵𝗼𝗻𝗲 ☞ 0928025669 𝗧𝗲𝗹𝗲𝗴𝗿𝗮𝗺 ☞ @ethio_alibaba_team ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

#ማስታወቂያ በ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ለመማር ያለፋችሁ እና
#ማስታወቂያ በ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ)  ለመማር ያለፋችሁ እና በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ ለምትሹ ተማሪዎች ማመልከቻችሁን በ https://student.ethernet.edu.et በኩል ብቻ እስከ ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም እንድታመለክቱ እየገለጽን ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን። የትምህርት ሚኒስቴር

#ማስታወቂያ በ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ለመማር ያለፋችሁ እና
#ማስታወቂያ በ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ)  ለመማር ያለፋችሁ እና በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ ለምትሹ ተማሪዎች ማመልከቻችሁን በ https://student.ethernet.edu.et በኩል ብቻ እስከ ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም እንድታመለክቱ እየገለጽን ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን። የትምህርት ሚኒስቴር

#የፀጉር_መከታ_የሆነዉ_NEO_HAIR_LOTION_በድጋሚ_አስገባን🥰 0928025569 የፀጉር መከታ አለኝታ የሆነ ግሩም የ Thailand ምርት። ከሚሰጣቸው ጥቅሞች:- ✅,የፀጉር መመለጥን ይከላከላ
#የፀጉር_መከታ_የሆነዉ_NEO_HAIR_LOTION_በድጋሚ_አስገባን🥰 0928025569 የፀጉር መከታ አለኝታ የሆነ ግሩም የ Thailand ምርት። ከሚሰጣቸው ጥቅሞች:- ✅,የፀጉር መመለጥን ይከላከላል ✅,የፀጉር መነቃቀልን ያስወግዳል ✅,የፀጉር ስሮችን በማነቃቃት ራሰ በራነትን ይከላከላል ✅,የተመለጠን ራስ በ ውብ እና ጥቁር ፀጉር በማብቀል ይተካል ✅,የፀጉር ግንድን ያጠነክራል ✅,ፎረፎርን ያስወግዳል ✅,በአጠቃላይ ስለ ኒዮ የፀጉር ሎሽን ተወርቶ አያልቅም ራሰ-በረሀ ኖት ወይ ፀጉሮ እየሸሸ ነው? ኒዮ ያለመልመዋል ይሞክሩት ይመሰክሩለታ ╔═══ ▓▓ ࿇࿇ ▓▓ ═══╗        💦ዋጋ :- 3800✅ ╚═══ ▓▓ ࿇࿇ ▓▓ ═══╝ 🏬 አድራሻ:-- ❇️ቁጥር 1:-  መገናኛ ❇️ቁጥር 2 :-  ፒያሳ የመረጡትን እቃ ይዘዙን፤ያሉበት ድረስ በነፃ  እናደርሳለን ስልክ: 📞☎️ 0928025569 📞☎️ 0928025669 📞☎️ 0928025669            ╚»★𝐵𝑒 𝑜𝑢𝑟 𝑓𝑎𝑚𝑖𝑙𝑦★«╝             👇𝕵𝖔𝖎𝖓 𝖔𝖚𝖗 𝖈𝖍𝖆𝖓𝖓𝖊𝖑 👇 https://t.me/Sina_market_channel https://t.me/Sina_market_channel https://t.me/Sina_market_channel ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬           𝐂𝐀𝐋𝐋🔰🔰𝐓𝐄𝐗𝐓           𝗣𝗵𝗼𝗻𝗲 ☞ 0928025669 𝗧𝗲𝗹𝗲𝗴𝗿𝗮𝗺 ☞ @Sina_Adivert ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ © ለዳጅ ዘመድዎ ሼር በማድረግ ውለታ ይዋሉላቸው!!!!! © ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

#Update ትምህርት ሚኒስቴር በ2015 ዓ.ም በሬሜዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን በተከታተሉ ተማሪዎች ላይ አዲስ መረጃ አጋርቷል። ሚኒስቴር በ2015 ዓ.ም በሬሜዲያል ፕሮግራም ለተማሩ በማዕከል ከ70 በመቶ እንዲሁም በተቋማት ከ30 በመቶ በተሰጡ ምዘናዎች 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የፍሬሽማን ኮርስ እንዲማሩ መወሰኑን አስታውሷል። በዚህም 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ከመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወደ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተዛውረው መማር እንደሚችሉ ተገልጿል። ከአንድ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወደ ሌላ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተዛውሮ መማር የሚቻል መሆኑም ተመላክቷል። ይሁን እንጁ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወደ መንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተዛውሮ መማር #የማይቻል መሆኑን ተቀምጧል፡፡ @Timihirt_ministir

ማስታወቂያ የቅሬታ አቀራረብን በሚመለከት የተሰጠ ማሳሳቢያ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ ባለፉት ቀናት ከ2015 ትምህርት ዘመን ፈተና አስተዳደር ጋር በተገናኘ የሚቀርብ ቅሬታ ጊዜ ተጠናቋል፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ በተለያዩ ማህበራዊ ወይም ከግለሰቦቹ የግል ችግሮች ምክንያት በወቅቱ ቅሬታ ማቅረብ ያልቻሉ ተፈታኞች ተቋማችን በሚሰጠው አገልግሎት ዙሪያ  ቅሬታዎችን የሚያስተናግድበት ስርዓት ስላለ ለሥራ ክፍሉ ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት @Timihirt_ministir ❤️

✅ዘንድሮ Remedial ገቢ ለሆናችሁ ተማሪዎች ተብሎ የተከፈተ ቻናል ላስተዋውቃችሁ 😂እንግዲያስ ይህንን ወሳኝ ቻናል ይቀላቀላሉ ! 🤔Best Short note ከ 9-12 🤔የፈተና አሰራር ጥበብ
ዘንድሮ Remedial ገቢ ለሆናችሁ ተማሪዎች ተብሎ የተከፈተ ቻናል ላስተዋውቃችሁ 😂እንግዲያስ ይህንን ወሳኝ ቻናል ይቀላቀላሉ ! 🤔Best Short note ከ 9-12 🤔የፈተና አሰራር ጥበብ 🤔የዩኒቨርስቲ ምደባ እና ጥሪ.. 🤔Worksheets 🤔Teachers Guide 🤔የአጠናን ስልቶች ጭምር ይተነትናል ! 🙌ይቀላቀሉ @Remidial_2016 ❤️ @Remidial_2016 ❤️ @Remidial_2016 ❤️ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

ማስታወቂያ -የቅሬታ ምላሽን ይመለከታል። በ2015 ት/ት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገራዊ ፈተና ለይ በአካል በመምጣት ቅሬታ ላቀረባችሁ በስልክ ወይም በአጭር የጽሁፍ መልዕክት ምላሽ ተሰጥቷል። እየተሰጠም ይገኛል። በበይነ መረብ(Online) ቅሬታ ያቀረባችሁ ምላሹም በበይነ መረብ የተሰጠ በመሆኑ ከዚህ በፊት ውጤት ባያችሁበት መልኩ በድረ ገጽ eaes.et ላይ ምላሹን ማየት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። በቁጥር የተወሰኑ ቅሬታዎች በምላሽ ሂደት ላይ ያሉ በመሆኑ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን።                 የት/ት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት @Timihirt_ministir ❤️

እናት ፓርቲ እናት ፓርቲ የ2015 ዓ፣ም የ12ኛ ክፍል አገር ዓቀፍ ብሄራዊ ፈተና ተፈታኞች በድጋሚ ለፈተናው እንዲቀመጡ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል። የፈተናው ውጤት፣ የትምህርት ሥርዓቱ የትምህርት ሚንስቴር ውድቀት ማሳያና የሚንስቴሩን የአሠራር ሂደት፣ የፈተና አወጣጥ፣ የግምገማና መለኪያ መንገዶች ተዓማኒነት ጥያቄ ውስጥ ያስገባ እንደኾነ ፓርቲው ገልጧል። የፈተናው ውጤት፣ በተፈታኝ ተማሪዎች ላይ "ከፍተኛ ተስፋ መቁረጥ" እና "የማይሽር ሥነ ልቡናዊ ተጽዕኖ" እንዳሳደረም ፓርቲው በመግለጫው አውስቷል። ፓርቲው፣ ከተፈታኞች መካከል 97 በመቶዎቹ ወድቀዋል መባሉ "ትምህርት ሚንስቴር ከመንግሥት ጋር የተዋዋለው ድብቅ አጀንዳ እንዳለ ያመለክታል" በማለትም ጥርጣሬውን ገልጧል። ፓርቲው አያይዞም፣ ያለ በቂ ምክክር፣ ምርምርና ግምገማ "በፖለቲካዊ ውሳኔ" ተግባራዊ የተደረገው አዲስ የትምህርት ፍኖተ ካርታ ትልቅ ኪሳራ ፈጥሯል ብሏል። የትምህርት ሚንስቴር አሠራር ከፖለቲካ ጥገኝነት እንዲላቀቅም እናት ፓርቲ ጠይቋል። @Timihirt_ministir ❤️

🔥ሀገራችንን ኢትዮጵያን ያውቋታል?🔥 ⚡️ ማየት ስለሚናፍቁት የሀገራችን ቦታዎች 🌟 እዛው እንዳሉ አድርጎ የሚያቀርብልዎ 👇👇👇👇👇👇👇 👉 ethioculturetips.com 👈 👉 ethioculturetips.com 👈 👆👆👆👆👆👆👆 💧 ከላይ ባለው አፕሊኬሽን ይመዝገቡ ወይም ወደ 9676 ok ብለው በመላክ ይመዝገቡ💧

✅ዘንድሮ Remedial ገቢ ለሆናችሁ ተማሪዎች ተብሎ የተከፈተ ቻናል ላስተዋውቃችሁ 😂እንግዲያስ ይህንን ወሳኝ ቻናል ይቀላቀላሉ ! 🤔Best Short note ከ 9-12 🤔የፈተና አሰራር ጥበብ
ዘንድሮ Remedial ገቢ ለሆናችሁ ተማሪዎች ተብሎ የተከፈተ ቻናል ላስተዋውቃችሁ 😂እንግዲያስ ይህንን ወሳኝ ቻናል ይቀላቀላሉ ! 🤔Best Short note ከ 9-12 🤔የፈተና አሰራር ጥበብ 🤔የዩኒቨርስቲ ምደባ እና ጥሪ.. 🤔Worksheets 🤔Teachers Guide 🤔የአጠናን ስልቶች ጭምር ይተነትናል ! 🙌ይቀላቀሉ @Remidial_2016 ❤️ @Remidial_2016 ❤️ @Remidial_2016 ❤️ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

😂አንድ አባት ከሞት አፋፍ ላይ ሆኖ ልጁን እንዲህ ሲል ተናገረው "ይህ የእጅ ሰዓት አባቴ የሰጠኝ ነው፤ 200 ዓመታት ሆኖታል። ነገር ግን ላንተ ከመስጠቴ በፊት ሂድ እና ሰዓት ቤቶች ስንት ሊገዙህ እንደሚችሉ ጠይቀህ ና።" አለው። ልጁም ጠይቆ መጣ እና "አሮጌ ስለሆነ 5 ብር እንገዛሃለን" እንዳሉት ነገረው። ✍️አባቱም ድጋሚ ሸቀጣሸቀጥ መሸጫ ሱቆች ጋር ሄዶ እንዲጠይቅ ይነግረዋል።ልጁም ጠይቆ ይመጣ እና አሁንም ከ5 ብር በላይ እንደማይገዙት ይነግረዋል።"ሙዚየም ሄደህ ጠይቅ" ይለዋል አባቱ። ልጁም ጠይቆ ከመጣ በኋላ "አንድ ሚሊዮን ብር እንደሚገዙኝ ነገሩኝ" አለ። ⭐️አባቱም "እንድታውቅ የፈለኩት የአንተንም ትክክለኛ ዋጋ (ቦታ) የሚሰጥህ ትክክለኛ ቦታ ላይ እንድትገኝ እንጂ የተሳሳተ ቦታ ላይ ሄደህ ሳይሳካልህ ሲቀር እንዳትናደድ ነው።ምንጊዜም ያንተን ዋጋ የሚያውቁ ብቻ ናቸው ክብርም አድናቆትም የሚሰጡህ ስለዚህ የተሳሳተ ቦታ ላይ አትገኝ!!ውድ  እቃ ያለ ቦታው ርካሽ ነው:: @Timihirt_ministir ❤️

🔥ሀገራችንን ኢትዮጵያን ያውቋታል?🔥 ⚡️ ማየት ስለሚናፍቁት የሀገራችን ቦታዎች 🌟 እዛው እንዳሉ አድርጎ የሚያቀርብልዎ 👇👇👇👇👇👇👇 👉 ethioculturetips.com 👈 👉 ethioculturetips.com 👈 👆👆👆👆👆👆👆 💧 ከላይ ባለው አፕሊኬሽን ይመዝገቡ ወይም ወደ 9676 ok ብለው በመላክ ይመዝገቡ💧

✅ዘንድሮ Remedial ገቢ ለሆናችሁ ተማሪዎች ተብሎ የተከፈተ ቻናል ላስተዋውቃችሁ 😂እንግዲያስ ይህንን ወሳኝ ቻናል ይቀላቀላሉ ! 🤔Best Short note ከ 9-12 🤔የፈተና አሰራር ጥበብ
ዘንድሮ Remedial ገቢ ለሆናችሁ ተማሪዎች ተብሎ የተከፈተ ቻናል ላስተዋውቃችሁ 😂እንግዲያስ ይህንን ወሳኝ ቻናል ይቀላቀላሉ ! 🤔Best Short note ከ 9-12 🤔የፈተና አሰራር ጥበብ 🤔የዩኒቨርስቲ ምደባ እና ጥሪ.. 🤔Worksheets 🤔Teachers Guide 🤔የአጠናን ስልቶች ጭምር ይተነትናል ! 🙌ይቀላቀሉ @Remidial_2016 ❤️ @Remidial_2016 ❤️ @Remidial_2016 ❤️ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

⚙️ ህይወትን እንደ ሙከራ አስቦ መኖሩን አቁም! ዛሬ የመጨረሻ ቀንህ እንደሆነ አስበህ ጥግ ድረስ ተጠቀምበት፤ ትላንት ላይመለስ አልፏል ነገም አስተማማኝ አይደለም። @Timihirt_ministir ❤️

🔥ሀገራችንን ኢትዮጵያን ያውቋታል?🔥 ⚡️ ማየት ስለሚናፍቁት የሀገራችን ቦታዎች 🌟 እዛው እንዳሉ አድርጎ የሚያቀርብልዎ 👇👇👇👇👇👇👇 👉 ethioculturetips.com 👈 👉 ethioculturetips.com 👈 👆👆👆👆👆👆👆 💧 ከላይ ባለው አፕሊኬሽን ይመዝገቡ ወይም ወደ 9676 ok ብለው በመላክ ይመዝገቡ💧

Do you enjoy reading this channel? Perhaps you have thought about placing ads on it? To do this, follow three simple steps: 1) Sign up: https://telega.io/c/timihirt_ministir 2) Top up the balance in a convenient way 3) Create an advertising post If the topic of your post fits our channel, we will publish it with pleasure.

" የ6 ተማሪዎች ህይወት አልፏል " በትግራይ የ12ኛ ክፍል ፈተና ጨርሰው ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲመለሱ የነበሩ ተማሪዎች በደረሰባቸው የመኪና አደጋ ህይወታቸው አለፈ። በርካቶችም ቀላል እና ከባድ ጉዳት
+2
" የ6 ተማሪዎች ህይወት አልፏል " በትግራይ የ12ኛ ክፍል ፈተና ጨርሰው ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲመለሱ የነበሩ ተማሪዎች በደረሰባቸው የመኪና አደጋ ህይወታቸው አለፈ። በርካቶችም ቀላል እና ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል። በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ፈተናቸውን ጨርሰው ወደ ተንቤን እና አካባቢው ሲጓዙ የነበሩ ተማሪዎችን አስፋሮ የነበረ ኣውቶብስ በሀውዜን ወረዳ " ደብረ ሰላም " የሚባል አካባቢ ተገልብጦ የ6 ተማሪዎች ህይወት አልፏል። በአደጋው ​​ከሞቱት 6 ተማሪዎች በተጨማሪ 53 ተማሪዎች ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው የሀውዜን መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አሳውቋል። የሀውዜን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል እና የመጋብ ጤና ጣቢያ የህክምና እና የአምቡላንስ ባለሙያዎች ተጎጂዎች ህክምና እንዲያገኙ ከፍተኛ ጥረት ማድረጋቸው ተነግሯል። ጉዳት የደረሰባቸው 29 ተማሪዎች በሀውዜን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል እና መጋብ ጤና ጣቢያ በህክምና ላይ ሲሆኑ ፤ 24ቱ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎች ወደ አይደር ሪፈራል ሆስፒታል መላካቸውን ከቴሌቪዥን ትግራይ ያገኘነው መረጃ ያሳያል። @Timihirt_ministir ❤️