es
Feedback
Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Ir al canal en Telegram

دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol

Mostrar más
1 614
Suscriptores
+224 horas
+87 días
+2030 días
Archivo de publicaciones
AnimatedSticker.tgs0.25 KB

photo content

የወር ደሞዝተኛ ዘካ ~ የወር ደሞዝተኛ ገንዘብ ዘካ ግዴታ የሚሆንበት የሚከተሉትን መስፈርቶች ሲያሟላ ነው። ① ለዘካ መነሻ መጠን (ኒሷብ) ሲደርስ። ከኒሷብ በታች የሆነና በየጊዜው ወጭ የሚደረግ ገንዘብ ዘካ አይመለከተውም። ② ኒሷብ ከደረሰ በኋላ አመት ሲቆይ። አመት ያልሞላው ከሆነ መጠኑ ከፍ ያለ ቢሆንም ዘካ የለበትም። ስለዚህ ለዘካ መጠን ደርሶ አመት ሲሞላው ዘካ ያወጣል። ለማውጫ ጊዜ ይሆነው ዘንድ ከአመቱ ውስጥ አንድ ቀን ይወስናል። ከዚያም እስከ መጨረሻው ወር ከተጠራቀመው አጠቃላይ ገንዘብ ላይ 2•5% ያወጣል። ውስብስብ አሰራር ውስጥ ከመግባት በዚህ መልኩ መጠቀም የተሻለ ነው። ወላሁ አዕለም። = ኢብኑ ሙነወር የቴሌግራም ቻናል t.me/IbnuMunewor

Voice 010.m4a17.73 MB

photo content

አንዲት ሙስሊማ ለጌጥ የምትጠቀመው ወርቅ ክብደቱ 85 ግራም እና ከዚያ በላይ ሆኖ አመት የቆየ ከሆነ ዘካ ይወጅብበታል። ይህንን የሚጠቁሙ በቂና አስተማማኝ መረጃዎች አሉ። = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

+1
Dr Md Daqwa & Fatwa 2.m4a18.17 MB

AnimatedSticker.tgs0.25 KB

photo content

AnimatedSticker.tgs0.25 KB

AnimatedSticker.tgs0.25 KB

AnimatedSticker.tgs0.25 KB

AnimatedSticker.tgs0.25 KB

photo content

ዘካን ለወላጆች፣ ለልጆች፣ ለእህትና ለወንድም መስጠት ይቻላልን? ~~~~ ለወላጆችና ለልጆች ዘካ መስጠት እንደማይቻል ቁርጡቢ፣ ኢብኑ ሐጀርና ሌሎችም ኢጅማዕ ጠቅሰዋል። ምክንያቱ ደግሞ ልጅ ለወላጅ፣ እንዲሁም ወላጅ ለልጅ መሰረታዊ ወጪን የመሸፈን ግዴታ ስላለባቸው ነው። ወደላይ አያትና ቅድመ አያት፣ ወደታች የልጅ ልጅም ተመሳሳይ ብይን ይይዛሉ። ማሳሰቢያ! ~ *እዳ ካለባቸው እንዲሁም ሊረዳቸው የሚችልበት አቅም ከሌለው ግን ሚዛን የሚደፋው ዘካ ሊሰጣቸው ይፈቀዳል የሚለው ነው ይላሉ ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ። [መጅሙዑል ፈታዋ: 25/90፣ 25/92] ኢብኑ ዑሠይሚንም ተመሳሳይ ነገር ተናግረዋል። [ሸርሑል ሙምቲዕ: 6/250] * ወንድሞች እና እህቶች ከሰጪው ጋር በአንድ ቤት ሳይሆን በውጭ የሚኖሩ ከሆኑ ዘካ ሊሰጣቸው እንደሚቻል ዑለማዎች ይገልፃሉ። በሰጪው ስር ሆነው አብረው የሚኖሩ ከሆነ ግን ሊሰጣቸው አይፈቀድም። = የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor

የብር ዘካ ሂሳብ አሰራር ~~~ የሚወጣው የአጠቃላይ ገንዘቡን 2•5% ነው። * ምሳሌ አንድ 100,000 × 2.5%=2,500 ወይም 100,000 ፥ 40=2,500 || * ምሳሌ ሁለት 1,000,000 × 2.5%=25,000 ወይም 1,000,000 ፥ 40=25,000 || የቴሌግራም:- https://t.me/IbnuMunewor

AnimatedSticker.tgs0.24 KB

🎤#D/r#Mucammad#Cuseen#Weeqisa. #Arac_Qafar_Rakaakayak_Logyah_Magaala Masjid:Masjidil Caagid: Ni Qasiril Tuqussube Caagiidak #Soom_Bayissam_kee_Bayse_Waytaama. Uddur:#Hijrâ_loowok1444,_Raamadaanak__17haytô_Carra(Jumqata) ➡️#Ossitinâ kassis kee Daqwâ barnaamij Geytoonuh Ahaak Gubal Yan Linki Xaga 👇 https://t.me/AfarMahaNetwork

🎤#D/r#Mucammad#Cuseen#Weeqisa. #Arac_Qafar_Rakaakayak_Logyah_Magaala Masjid:Masjidil Caagid: Ni Qasiril Tuqussube Caagiidak #Soom_Bayissam_kee_Bayse_Waytaama. Uddur:#Hijrâ_loowok1444,_Raamadaanak__17haytô_Carra(Jumqata) ➡️#Ossitinâ kassis kee Daqwâ barnaamij Geytoonuh Ahaak Gubal Yan Linki Xaga 👇 https://t.me/AfarMahaNetwork

17/ رمضان/١٤٤٤ ه افتتح اليوم مسجد جديد في إقليم عفر تم بفضل الله افتتاح مسجد التوحيد المعروف مسجد شيخ حبيب في إقليم العفر بجم
+5
17/ رمضان/١٤٤٤ ه افتتح اليوم مسجد جديد في إقليم عفر تم بفضل الله افتتاح مسجد التوحيد المعروف مسجد شيخ حبيب في إقليم العفر بجمهورية إثيوبيا في قرية أيرولف Ayrolaf القريبة #لعاصم_سمرا_عفر وقد الافتتاح أعضاء مجلس الأعلى للشؤون الإسلامية بإقليم العفر وسكان المنطقةوترأس الافتتاح فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين ويعسى رئيس محكمة الشرعية في إقليم وألقى خطبة الجمعة فيه. . وأشرفت على بنائه #مؤسسة_دار_الهجرتين. مع لمقاول محمد عمر عبد الله حفظه الله ورعاه من كل سوء ومكروه. اللهم إنا نسألك المغفرة والثواب لمن بنى هذا المسجد ولوالديه، ولكل من عمل فيه صالحا وإحسانا، واغفر اللهم لكل من بنى لك مسجدا يذكر فيه اسمك، أو وقف لك وقفا يعود نفعه على مريض أو يتيم، أو طالب علم أو مسكين، واحفظه في أهله وماله، وبارك له فيما رزقته، وأدخله الجنة برحمتك يا أرحم الراحمين. ك