Diinii kee Anaakara (Md Ali)
前往频道在 Telegram
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
显示更多1 614
订阅者
+224 小时
+87 天
+2030 天
帖子存档
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የወር ደሞዝተኛ ዘካ
~
የወር ደሞዝተኛ ገንዘብ ዘካ ግዴታ የሚሆንበት የሚከተሉትን መስፈርቶች ሲያሟላ ነው።
① ለዘካ መነሻ መጠን (ኒሷብ) ሲደርስ።
ከኒሷብ በታች የሆነና በየጊዜው ወጭ የሚደረግ ገንዘብ ዘካ አይመለከተውም።
② ኒሷብ ከደረሰ በኋላ አመት ሲቆይ። አመት ያልሞላው ከሆነ መጠኑ ከፍ ያለ ቢሆንም ዘካ የለበትም።
ስለዚህ ለዘካ መጠን ደርሶ አመት ሲሞላው ዘካ ያወጣል። ለማውጫ ጊዜ ይሆነው ዘንድ ከአመቱ ውስጥ አንድ ቀን ይወስናል። ከዚያም እስከ መጨረሻው ወር ከተጠራቀመው አጠቃላይ ገንዘብ ላይ 2•5% ያወጣል።
ውስብስብ አሰራር ውስጥ ከመግባት በዚህ መልኩ መጠቀም የተሻለ ነው። ወላሁ አዕለም።
=
ኢብኑ ሙነወር
የቴሌግራም ቻናል
t.me/IbnuMunewor
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
አንዲት ሙስሊማ ለጌጥ የምትጠቀመው ወርቅ ክብደቱ 85 ግራም እና ከዚያ በላይ ሆኖ አመት የቆየ ከሆነ ዘካ ይወጅብበታል። ይህንን የሚጠቁሙ በቂና አስተማማኝ መረጃዎች አሉ።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ዘካን ለወላጆች፣ ለልጆች፣ ለእህትና ለወንድም መስጠት ይቻላልን?
~~~~
ለወላጆችና ለልጆች ዘካ መስጠት እንደማይቻል ቁርጡቢ፣ ኢብኑ ሐጀርና ሌሎችም ኢጅማዕ ጠቅሰዋል። ምክንያቱ ደግሞ ልጅ ለወላጅ፣ እንዲሁም ወላጅ ለልጅ መሰረታዊ ወጪን የመሸፈን ግዴታ ስላለባቸው ነው።
ወደላይ አያትና ቅድመ አያት፣ ወደታች የልጅ ልጅም ተመሳሳይ ብይን ይይዛሉ።
ማሳሰቢያ!
~
*እዳ ካለባቸው እንዲሁም ሊረዳቸው የሚችልበት አቅም ከሌለው ግን ሚዛን የሚደፋው ዘካ ሊሰጣቸው ይፈቀዳል የሚለው ነው ይላሉ ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ። [መጅሙዑል ፈታዋ: 25/90፣ 25/92]
ኢብኑ ዑሠይሚንም ተመሳሳይ ነገር ተናግረዋል። [ሸርሑል ሙምቲዕ: 6/250]
* ወንድሞች እና እህቶች ከሰጪው ጋር በአንድ ቤት ሳይሆን በውጭ የሚኖሩ ከሆኑ ዘካ ሊሰጣቸው እንደሚቻል ዑለማዎች ይገልፃሉ። በሰጪው ስር ሆነው አብረው የሚኖሩ ከሆነ ግን ሊሰጣቸው አይፈቀድም።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የብር ዘካ ሂሳብ አሰራር
~~~
የሚወጣው የአጠቃላይ ገንዘቡን 2•5% ነው።
* ምሳሌ አንድ
100,000 × 2.5%=2,500
ወይም
100,000 ፥ 40=2,500
||
* ምሳሌ ሁለት
1,000,000 × 2.5%=25,000
ወይም
1,000,000 ፥ 40=25,000
||
የቴሌግራም:-
https://t.me/IbnuMunewor
🎤#D/r#Mucammad#Cuseen#Weeqisa.
#Arac_Qafar_Rakaakayak_Logyah_Magaala
Masjid:Masjidil
Caagid: Ni Qasiril Tuqussube Caagiidak #Soom_Bayissam_kee_Bayse_Waytaama.
Uddur:#Hijrâ_loowok1444,_Raamadaanak__17haytô_Carra(Jumqata)
➡️#Ossitinâ kassis kee Daqwâ barnaamij Geytoonuh Ahaak Gubal Yan Linki Xaga
👇
https://t.me/AfarMahaNetwork
🎤#D/r#Mucammad#Cuseen#Weeqisa.
#Arac_Qafar_Rakaakayak_Logyah_Magaala
Masjid:Masjidil
Caagid: Ni Qasiril Tuqussube Caagiidak #Soom_Bayissam_kee_Bayse_Waytaama.
Uddur:#Hijrâ_loowok1444,_Raamadaanak__17haytô_Carra(Jumqata)
➡️#Ossitinâ kassis kee Daqwâ barnaamij Geytoonuh Ahaak Gubal Yan Linki Xaga
👇
https://t.me/AfarMahaNetwork
Repost from 𝐀𝐟𝐚𝐫 𝐊𝐚𝐬𝐬𝐢𝐬 𝐌𝐞𝐝𝐢𝐚
17/ رمضان/١٤٤٤ ه
افتتح اليوم مسجد جديد في إقليم عفر
تم بفضل الله افتتاح مسجد التوحيد المعروف مسجد شيخ حبيب
في إقليم العفر بجمهورية إثيوبيا في قرية أيرولف Ayrolaf القريبة #لعاصم_سمرا_عفر
وقد الافتتاح أعضاء مجلس الأعلى للشؤون الإسلامية بإقليم العفر وسكان المنطقةوترأس الافتتاح فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين ويعسى رئيس محكمة الشرعية في إقليم وألقى خطبة الجمعة فيه.
.
وأشرفت على بنائه #مؤسسة_دار_الهجرتين.
مع لمقاول محمد عمر عبد الله حفظه الله ورعاه من كل سوء ومكروه.
اللهم إنا نسألك المغفرة والثواب لمن بنى هذا المسجد ولوالديه، ولكل من عمل فيه صالحا وإحسانا، واغفر اللهم لكل من بنى لك مسجدا يذكر فيه اسمك، أو وقف لك وقفا يعود نفعه على مريض أو يتيم، أو طالب علم أو مسكين، واحفظه في أهله وماله، وبارك له فيما رزقته، وأدخله الجنة برحمتك يا أرحم الراحمين.
ك
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
