Soccer Ethiopia
The voice of Ethiopian football For business enquiries ONLY Tell: +251940018801 Email: [email protected]
Mostrar más93 121Suscriptores
-724 hours
-1117 days
-19830 days
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 22ኛ ሳምንት የምድብ ለ የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገው አዲስ ከተማ ተከታታይ አራተኛ ድሉን ሲያመስዘግብ የካ እና ካፋ ነጥብ ተጋርተዋል።
https://www.soccerethiopia.net/football/93788/
ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ | አዲስ ከተማ በተከታታይ አሸናፊነት ቀጥሏል - ሶከር ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 22ኛ ሳምንት የምድብ ለ የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገው አዲስ ከተማ ተከታታይ አራተኛ ድሉን ሲያመስዘግብ የካ እና ካፋ ነጥብ ተጋርተዋል። በእለቱ የመጀመርያ ጨዋታ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ሸገር…
Repost from GOFERE
🔥 ከህፃናት እስከ አዋቂዎች የሚመርጡት 🔥
❤️ ጎፈሬ የስፖርት ትጥቅ ብራንድ ❤️
አድራሻ :- 🏬 አዲስ አበባ ከትንሿ ስታዲየም አጠገብ አን ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ
ለመረጃና ለትዕዛዝ - 📱 0900006363
@goferesportswear
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 22ኛ ሳምንት በመጨረሻ ቀን ውሎ በምድብ “ሀ” ሁለት ጨዋታዎች ተደርገው ወልዲያ ከሞጆ ከተማ ያለ ግብ ሲለያዩ ቤንች ማጂ ቡና በሰፊ ግብ ልዩነት ተጋጣሚውን አሸንፏል።
https://www.soccerethiopia.net/football/93784/
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ | ቤንች ማጂ ቡና የዕለቱ ባለድል ሆኗል - ሶከር ኢትዮጵያ
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 22ኛ ሳምንት በመጨረሻ ቀን ውሎ በምድብ “ሀ” ሁለት ጨዋታዎች ተደርገው ወልዲያ ከሞጆ ከተማ ያለ ግብ ሲለያዩ ቤንች ማጂ ቡና በሰፊ ግብ ልዩነት ተጋጣሚውን አሸንፏል። ቀዳሚ የነበረው መርሐግብር ወልዲያን ከሞጆ…
👍 5
ቡናማዎቹ ኃይቆቹን 2ለ0 በመርታት ወደ ፍጻሜው ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
https://www.soccerethiopia.net/football/93782/
የኢትዮጵያ ዋንጫ | የፍጻሜ ተፋላሚዎች ተለይተዋል - ሶከር ኢትዮጵያ
ቡናማዎቹ ኃይቆቹን 2ለ0 በመርታት ወደ ፍጻሜው ማለፋቸውን አረጋግጠዋል። 9፡00 ላይ በኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ቴዎድሮስ ምትኩ ፊሽካ በተጀመረው ጨዋታ በጥሩ የኳስ ቁጥጥር ፈጣን አጀማመር ማድረግ የቻሉት ሀዋሳ ከተማዎች 9ኛው ደቂቃ ላይ…
🔥 12👍 3
#ማስታወቂያ
በኢዲዋይ የታዳጊ የእግር ኳስ ፕሮጀክት እና በቲኤፍኤ ኢሊት ክለብ በUEFA license ባላቸው አሰልጣኞች አማካኝነት ግንቦት 18 እና 19 እድሜአቸው ከ12 - 15 አመት እድሜ የሆናቸውን ታዳጊ ወጣቶች በወንድም በሴትም የዘመናዊ የእግርኳስ ስልጠና ይሰጣሉ::
ታዳጊዎቹ የውጪውን አለም ስልጠና የደረሰበትን እና በሀገራችን እየተሰጠ ያለውን የስልጠና ልዩነት ይመለከቱበታል::
የዘመናዊ እግርኳስ ስልጠና ጥራትና ደረጃ ይማሩበታል::
በዚህ የእግርኳስ ስልጠና በኢዲዋይ ለቀጣይ አመት ከ 5 - 10 የሚደርሱ ተጨዋቾች ስኮላርሸፕ ያገኛሉ::
በቀጣይ አመት ለሚጀመረው የኢዲዋይ የሴቶች ቡድን ውስጥ የመመረጥ ሰፊ እድል ይኖራቸዋል::
ለመመዝገብ 👇👇👇
https://chapa.link/event/view/EV-zkGsXsk4yqlo
👍 11
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 22ኛ ሳምንት የምድብ "ሀ" የመጨረሻ ቀን የ10፡00 ጨዋታ ውጤት !
ቤንች ማጂ ቡና 3-0 ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ
27' ናትናኤል ዳንኤል
40' ጃፈር ሙደሲር
60' ሀሰን ሁሴን
ኢትዮጵያ ቡና ወደ ኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ ተሸጋግሯል !
- የፍጻሜ ጨዋታ ወላይታ ድቻ ከ ኢትዮጵያ ቡና
🔥 60👍 18😁 4🙏 2