ር ግ ብ የ 🕊
Ir al canal en Telegram
“ርግቤ🕊️ መደምደሚያዬም አንዲት ናት፤ ለእናትዋ አንዲት ናት ለወለደቻትም የተመረጠች ናት። ቈነጃጅትም አይተው አሞገሱአት፥ ንግሥታትና ቍባቶችም አመሰገኑአት።”⛪🤍 — መኃልየ. 6፥9
Mostrar másEl país no está especificadoLa categoría no está especificada
356
Suscriptores
-224 horas
+37 días
+4530 días
Archivo de publicaciones
356
"ክርስቲያኖችን የሚጠሉና የሚገድሉ ሰዎችን ልንጸልይላቸውና ልናዝናላቸው ይገባል፤ ምክንያቱም ምን እያደረጉ እንደሆነ አያውቁምና። ጌታችን በሰቀሉት ጊዜ 'የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው' እንዳለ፣ እኛንም የሚገድሉን ሰዎች በእኛ ላይ ሳይሆን በገዛ ነፍሳቸው ላይ የዘላለም ፍርድን እያመጡ መሆኑን የማያውቁ ምስኪኖች ናቸው።"+ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ +
356
☦️"እኔ እለምናለሁ አንቺ ጸሎቴን ታሳርጊያለሽ ልጅሽም ኃጢአቴን ያስተሰርያል። የልቤን ግዳጅ ይሰጠኛል። እኔ ቁስለኛ ነኝ አንቺ የመድኃኒት ሙዳይ ነሽ። ልጅሽም ባለ መድሀኒት ነው።"አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ(መፅሀፈ 📖አርጋኖን)
356
❤️"ፍቅር ማለት ሁልጊዜ መግባባት ብቻ አይደለም፤ ፍቅር ማለት ባልተግባባችሁበት ጊዜ እንኳ እርስ በርስ የምታሳዩት መከባበርና መቻቻል ነው። እውነተኛ ፍቅር የአጋሩን ዝምታ እንደ ቁጣ ሳይሆን እንደ መከፋት ተረድቶ፣ 'ምን ላግዝህ/ሽ?' ብሎ ቀድሞ የሚጠይቅ ንቁ ልብ አለው።"✔️+ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ +
356
☦️ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን አንቺን ሊያዩ ወደዱ አላዩም ምሳሌሽን እንጂ፤፤ የልጅሽን የመለኮትነቱን ምሥጢር ያየን እኛ ግን በቅድስት ጠረጴዛ ሥጋውንና ደሙን ቁርባኑን ተቀበልን አንድ አካል አንድ አምሳል በመሆናችን የተመሰገንን ነን☦️አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ መጽሐፈ አርጋኖን ምዕራፍ ፭ ክፍል ፲፭
356
💙ስለ እግዚአብሔር ሀያልነት ለማወቅ ግዴታ እንደ ፍርኦን መቅሰፍት እስኪያገኝህ አትጠብቅ ✔️ይልቁንም በፍቅሩ ሰንሰለት ታሰር✍✍Esuye ከሀጢያተኞች ዋና
356
⭐️"ክርስቲያን ነኝ እያልክ በልብህ ቂም ይዘህ የምትዞር ከሆነ፣ ገና ክርስትና አልገባህም። ፍቅር ማለት የበደሉህን ሰዎች መውደድ ብቻ አይደለም፤ ለአንተ ክፉ ለሚያስቡትም ጭምር ከልብህ በጎ መመኘትና መጸለይ ነው። ክርስቶስ በመስቀል ላይ የፈሰሰው ደሙ ጠላቶቹን ጭምር ይቅር ለማለት እንደነበረ አትርሳ።"✅+ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ +😇
356
✔️''ጠቢባንስ እግዚአብሔርን ያለጥርጥር በሙሉ ልብ የሚያምኑት፤ አምነውም እንደ ፈቃዱ የተከተሉት፤ በክንፈ ጸጋ ተመስጠው ከልብ በሚወጣ ውዳሴ ከእርሱ ጋር ተዋሕደው የሚኖሩ ናቸው፡፡የነፍሳቸውን ረብሕ ጥቅም አውቀው ዕለት ዕለት ያንን የሚለማመዱ በእውነት ጠቢባን እነዚህ ናቸው፡፡''✅[ቅዱስ አባ እንጦንስ]
