💧ለቀልቤ💧
Ir al canal en Telegram
الهم سلم قلوبنا ይህ ገበታ: ሰላማዊ እና የተረጋጋች ቀልብ(ልብ) ለሚፈልጉ እና ይህችም ቀልብ እንዴት ከድርቀቷ እንደምትሸር ለሚያስጨንቃቸው ሁሉ የተዘጋጀ ነው ። አስተያየት @alfekiru
Mostrar másEl país no está especificadoLa categoría no está especificada
214
Suscriptores
Sin datos24 horas
-27 días
-830 días
Archivo de publicaciones
215
Repost from 𝗗𝗮𝗿𝘂𝗹 𝗜𝗹𝗺 𝗠𝗲𝗿𝗸𝗲𝘇 - ዳሩል ዒልም መርከዝ
📢 አስደሳች ዜና!
ከዳሩል ዒልም የቁርአን ሒፍዝ
እና የተርቢያ መዕከል
💎 ዳሩል ዒልም መርከዝ ለመጪዉ ክረምትና በጋ በአዳሪ መርሃግብር ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛል።
☑️ የመመዝገቢያ መስፈርቶች፦
📍ጾታ፦ ለወንዶች ብቻ (አዳሪ)
📍 እድሜ፦ ከ10 - 20 ዓመት
📍 ጤንነት፦ ከማንኛውም በሽታ ነፃ የሆነ
📍 ስነ-ምግባር፦ለመርከዙ ህግና ደንቦች ተገዢ የሆነ
📍 ፍላጎት፦ ለመቅራት ከፍተኛ ፍላጎት ያለው
📍ክፍያ፦ ወርሃዊ ክፍያን መክፈል የሚችል
☑️ የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች፦
📌 የቁርአን ሒፍዝ (በቃል መያዝ)
📌 የቁርአን ነዘር (ንባብ) እና ሙራጀዓ (ክለሳ)
📌 ቃዒደቱን ኑራኒያ እና የተጅዊድ ትምህርቶች
📌 የተለያዩ የዲን ኪታቦች
☎️ ለምዝገባ እና ለበለጠ መረጃ፡
+251911171786 | +251910034682
+251947224231 | +251970092357
በቴሌግራም ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ👈
በዋትስ አፕ ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ👈
የቴሌግራም አድራሻ፡
🔗https://t.me/darulilmmerkezofficial
🔗https://t.me/darulilmmerkezofficial
🏢 አድራሻ: አንፎ 105 ከዘቢዳር ሆቴል ጀርባ
215
የገነት ሰዎች""""
"""""""""""""""
የገነት ሰዎች ወደ ገነት በገቡ ጊዜ አንድ ጠሪ ይጠራል፦ «እናንተ የገነት ሰዎች! አላህ ሊፈጽምላችሁ የሚፈልገው ተስፋ አለው።»
እነርሱም ይላሉ፦ «ምንድን ነው? ፊታችንን አላበራልንምን? ሚዛናችንን አላከበደልንምን? ወደ ገነት አላስገባንምን? ከእሳትም አላዳነንምን?»
ከዚያም መጋረጃው ይነሳል፤ እነርሱም ጌታቸውን ያያሉ። በአላህ እምላለሁ፣ አላህ ከሰጣቸው ነገሮች ሁሉ ይህን ያህል የሚወዱትና ለዓይኖቻቸው ይህን ያህል ደስታ የሚሰጣቸው ሌላ ነገር አልሰጣቸውም፤ እርሱን መመልከት ከሁሉ የበለጠ ደስታቸው ይሆናል።
https://t.me/tulabmedina
215
ከ -ሲዊድን- ምን እንማር?
""""""""""""""""""""""""""""
በአውነቱ ወንጀላችን ሲበዛ አንድ ከባድ የሚፈጠር ችግር አለ።
ይህም በዙው ሰው ሚሸወድበት ትልቅ ጥፋት ነው፣
ወንጀል ስንሰራ የሚጣፍጠን ደስ የሚል ሚመስለን ብዙዎች ነን!
ሁል ጊዜ ሲደበረን ወይም ስንጨናነቅ ራሳችንን ለማስደሰት ወደ ወንጀል እጃችንን እንዘረጋለን ግና ይህ ሰይጣናዊ ደስታ ከ5-10' ደቂቃ የበለጠ አይደለም ። ፀፀቱ ግን የሳምንታት እዳ ነው።
ታዲያ ሰውየው ይህንም እያወቀ ሁልጊዜ ደስታ ማገኛው ይህው ወንጀል ይመስለዋል። ዳሩ ግን መጨረሻው ራስን ማጥፋትና እብደት ነው።
"ለምሳሌ" አንዲትን በስልጣኔና በሀብት የናኘችን ሀገር ላንሳላቹህ!!
Sweden (ሲዊድን) ትባላለች ህዝቦቿ በትልቅ ቅምጥልና ተድላ እንደሚኖሩ ይታወቃል የፈለጉትን ይሰራሉ ራሳቸውንም ለማስደሰት ምንም አያግዳቸውም ።
ግና ራሳቸውን በማጥፋት ደግሞ ማንም አይቀድማቸውም ለምን!?
ጭራሽ ረሳቸውን በማጥፋት የሚሞቱ ሰዎች ከመብዛታቸው የተነሳ በየ ጓዳው በየ ጥጋ ጥጉ በስብሰው ይገኛሉ"ይህም ሬሳ የሰው ነውና ሸታው ነዋሪዎችን ረበሸ ። ታድያ ያ ስልጥኑ መንግስታች ዝም አላለም መፍትሄ አበጀ ።
ማንኛውም ሰው ራሱን ማጥፋት ቢፈልግ በየ ቦታው በተዘጋጀለት የራስ ማጥፊያ ቆሻሻ ገንዳዎች ላይ ራሱን ማጥፋት ይችላል። አጂብ ነገር! ይህም ጎረቤቱና አካባቢው እንዳይረበሽ ፍቱን መፍትሄ ይመስላል። ግን ሰውየው አያሳዝንም ምን አጠፋ? ስራው ገደለው እንጂ ።
አንቺ ደስታሽን በበሽታ የምትገዢ!
አንተ ደስታህን በሂይወትህ የምትጋዛው ወንድሜ ሆይ ለራስህ ግምት ስጠው በርካሽ አትቀይረው።
215
ብስራት___!
=====
وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ
الْهَوَىٰ
በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ
فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
https://t.me/beyanulins
215
Repost from Huda Wave
ፈጥኖ የመለሰ ! 🚀
ትክክለኛውን መልስ ያገኘ ሰው 'Add' የሚለውን በመጫን ብዙ ጠቃሚ ቻናሎችን ያገኛል።
ጥያቄ፦ ከሱረቱል ካህፍ መጀመሪያ ላይ አስር አንቀጾችን (አያቶችን) የሀፈዘ (የሸመደደ) ሰው ከደጃል ፈተና ይጠበቃል።
215
እንዲህ ብለህ አታውቅም?
ነጌ አሏህ ፊት ስትቆም የሰራኸውን ፀያፎች ሁሉ ስታስብ " እንደው በምን አፌ ነው ምናገረው" በምንስ ፊቴ እሱ ፊት እቆማለሁ? ብለህ ይሆነናል ።
ግና እኔ ልንገርህ" ይህ ሁሉ አያሳስብህ
በዚያህ ቀን እንዲህ ይባላል።
الْيَوْمَ نَخْتِمُ عَلَىٰ أَفْوَاهِهِمْ وَتُكَلِّمُنَا أَيْدِيهِمْ وَتَشْهَدُ أَرْجُلُهُم بِمَا كَانُوا يَكْسِبُونَ
ዛሬ በአፎቻቸው ላይ እናትምና እጆቻቸው ያነጋግሩናል፡፡ እግሮቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ሁሉ ይመሰክራሉ፡፡
https://t.me/beyanulins
215
እውነተኛ አማኞች ማለት!
إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ إِذَا ذُكِرَ اللَّهُ وَجِلَتْ قُلُوبُهُمْ وَإِذَا تُلِيَتْ عَلَيْهِمْ آيَاتُهُ زَادَتْهُمْ إِيمَانًا وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ
ፍጹም ምእምናን እነዚያ አላህ በተወሳ ጊዜ ልቦቻቸው የሚፈሩት፣ በነሱም ላይ አንቀጾቻችን በተነበቡ ጊዜ እምነትን የሚጨምሩላቸው፣ በጌታቸውም ላይ ብቻ የሚመኩት ናቸው፡፡
https://t.me/tulabmedina
215
ወንጀልን ሚዳፈሩት እና ፃድቃን እኩል ይኖራሉን!?
أَمْ حَسِبَ الَّذِينَ اجْتَرَحُوا السَّيِّئَاتِ أَن نَّجْعَلَهُمْ كَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ سَوَاءً مَّحْيَاهُمْ وَمَمَاتُهُمْ ۚ سَاءَ مَا يَحْكُمُونَ
እነዚያ ኀጢአቶችን የሠሩ ሕይወታቸውም ሞታቸውም ትክክል ሲኾን እንደእነዚያ እንደ አመኑትና መልካሞችን እንደሠሩት ልናደርጋቸው ይጠረጥራሉን? (አይጠርጥሩ)፡፡ የሚፈርዱት ምንኛ ከፋ!
https://t.me/tulabmedina
215
Repost from ስለ ቀልባችን
ታመናል በጠና...
ውጫችን ተውቦ በሱና አሸብርቆ
የሚያስደምም ሆኖ ዟሂራችን ደምቆ
ቀልብ ካልረባማ ከተቆራመደ
የድብቅን ወንጀል ከተለማመደ
ከባድ አደጋ ነው ታመናል በጠና
ፈውሱን እንፈልገው ከቁርአን ከሱና
ጀግና መስለን ውለን በቀን በጠራራ
ሌቱን ከገፋንው ከኢብሊሱ ጋራ
ምኑን ተከተልንው የነብዩን ስራ?!
ልባችን ደካክሞ ባጋንነቶች ጭፍራ!
ይብቃን አረ ይብቃ እንዲህ መዳከሩ
በድብቅ ወንጀሎች ሌት ቀን መነከሩ
መንገዱን እንጀምር በዲን በመስመሩ!!
📜ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጁ-
