🌹قَـــنَـــاةُ بِـــنـــتْ مُـــحَـــمَّـــد 🌹
Canal cerrado
Mostrar más
El país no está especificadoLa categoría no está especificada
548
Suscriptores
+224 horas
+537 días
+6130 días
Archivo de publicaciones
☑️ እጅ ማሳከክና መጥፎ እምነት
📍ሸኽ አልባንይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ።
ተራው ማህበረሰብ ከሚያምናቸው አልባሌ እምነቶችና መጥፎ ጥርጣሬዎች ውስጥ አንዱ ቀኝ እጅ ባሳከከ ጊዜ ሪዝቅ (ገንዘብ) ለመምጣት ማብሰሪያና ግራ እጅ በሚያሳክክ ጊዜ ደግሞ ገንዘቢ ሊጠፋ መሆኑ ያመላክታል ብለው የሚያምኑት ነው። ምናልባት የሆነ ጊዜ በድንገት ይህ ነገር ቢከሰት ይህ ትክክለኛና የተረጋገጠ ነው ብለው ያምናሉ። ይህ በገድ ማመን ነው። በገድ ማመን ደግሞ በአላህ ላይ ማጋራት ሽርክ ነው። ልክ በሀዲስ እንደፀደቀው፦ «ገድ ሽርክ ነው። ገድ ሽርክ ነው። ገድ ሽርክ ነው።» አቡ ዳውድ ዘግቦታል። የዚህ ብልሹ እምነት ባለቤት በነብዩ ሀዲስ ውስጥ «ገድ ያለ፤ ገድ የተደረገለት፣ የጠነቆለ፤ የተጠነቆለለት፣ ድግምት የሰራ፤ ድግምት የተሰራለት ከኛ አይደለም።» በሚል በተጠቀሰው ዛቻ ውስጥ ይገባል።
📚 " صحيح التّرغيب والتّرهيب للألباني ( ٣\١٧٠ )
ፈጥኖ ማን ይመልስ ! 🔔🔔
ትክክለኛውን መልስ ያገኝ ሰው add የሚለውን በመጫን ስጦታ ያገኛል።
📝 ጥያቄ እውነት / ሀሰት
ቁርዓን በየትኛው ቀን ላይ ነው መውረድ የጀመረው ?
ነቢዩላህ ኢብራሂም ዓለይሂ ሰላም ለመጀመሪያ ጊዜ በሰይፍ የተዋጉ ነቢይ ናቸው፡፡
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
አድስ ብስራት ለእውቀት ፈላጊዎች በሙሉ
📌እነሆ ለመርከዝ ኢብኑ ዓባስ ተባባሪዎች በሙሉ አድስ ብስራት ይዘንለዎት ብቅ ብለናል!!! በቴሌግራም Online ቀጥታ ስርጭት አዳድስ ኪታቦች ሊጀመሩ ነው!!1//ኡሡሉ ሠላሳ ......ሌሎችም የመንሀጅ ኪታቦችን አካቶ የሚቀራ ይሆናል!!! ደርሱም የሚሰጠን በኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል -ከሚሴ ይሆናል!!! 📍
እናም የኡሱል ሰላሳ ደርስ በቅርብ የሚጀመር ሲሆን ደርሱን መከታተል የምትፈልጉ በሙሉ ሊኩን በመጫን ይቀላቀሉ ለሌሎችም Share በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ!!!☞መርከዝ ኢብኑ ዓባስ ከሚሴ☟ https://t.me/+eBmwYuwue7xiZTY0
እህቴ በምትከፍችው ቻናልም ሆነ ግሩፕ የህይወት ታሪክሽን አትተርጊ፡፡ ብሎም የሆነ አንች ካለሽበት ወይም ካሳለፍሽው ታሪክ ተመሳሳይ የሆነ ፅሁፍ ሲለቀቅ በየኮሜንቱ እየገባሽ እኔ እንድህ ነበርኩ ወይም ልክ እኔ ያለሁበትን ይመስላል ብለሽ የህይወት ውጣውረድሽን አትዘርዝሪ፡፡ ልብ በይ የቆሰልሽበትን ነገር የሚያክምልሽን የሚጠቁምሽ አብሽሪ አይዞሽ ብሎ ከሚያበረታሽ ይልቅ በቁስልሽ ላይ መርፌ የሚሰካው በጣም ብዙነው* አንብቢ ከዛም ትምህርት ውሰጅ የትላንቱን ስተትሽን ነገ እንዳይደገም ጣሪ የተሰበርሽበት ነገር ሰብሮሽ እንድቀር አትፍቀጅ ጀግና ቆራጥ ብሎም ብልህ አስተዋይ ሁኝ አንች ጀግናነሽ ፈተና የማይጥልሽ ቢጥልሽ ራሱ እጅ አትስጭ ፈተናውን ራሱ ምርኩዝሽ አርገሽ ተራመጅ
ትወድቃለች ማን አላት ከዚህ ቡሀላ ምን ልታረግ ብለው ያሉሽን በውጤትሽ አስደምሚያቸው አትርበትበች ፡፡
🔭 ዛሬ ምሽት 3:00 እንዳያመልጥዎ!
ሳምንታዊ የጥያቄና መልስ ውድድር ዛሬ ምሽት 3:00 ላይ ይቀጥላል።
✅ ይሳተፉ፣ ይማሩ፣ እውቀትዎን ይፈትሹ!
ለመቀላቀል እና ለመሳተፍ ከታች ይጫኑ 👇
👉 t.me/FKR_ESKE_JENET
ዐጅብ ....
ንጉስ ሹማምንቱም
ፌደራል ፖሊሱም፣
አዛውንት ወጣቱ
ደሀው ባለ ሀብቱ ፣
አንዱ አንዱን ያፍራል
አንገቱን ይሰብራል፣
ወንጀል ለመፈፀም አንዱ ከሌላው ፊት
ሰአት ይጠብቃል ዞር እስኪባልለት ፣
ይህ ሁሉ ፍርሀት ለሰው ብቻ ሆነ
አይን ማፈር ተወች ልብም ደነደነ
አሏህን ፍራቻ አፍ ላይ ብቻ ሆነ፣
ፍፁም ተራራቀ ቃላችን ከተግባር
ድብልቅልቁ በዛ ሴቱ ከወንዱ ጋር
መሆኑ ተረስቷል ኻሊቁ ከኛ ጋር ፤
...........................................
✍ Sonu (جميلة)
سُبْحَانَ اللهِ وَالْحَمْدُ لِـلّٰـهِ وَلَا إِلٰهَ إِلَّا الله وَاللهُ أَكْبَرُ
« ሱብሃናላህ ወልሃምዱሊላህ ወላኢላሀ ኢለላህ ወሏሁ አክበር » . . . . . . . . .🦋
ሚስት አምሽታ ወደቤት እየገባች ነው …
ወድያው የመኝታ ቤቷን ከፍታ ስትገባ
አልጋዋ ላይ ሁለት የተኙ ሰዎችን
ትመለከታለች፤ አራት እግሮች ከብርድ ልብሱ
ስር ወተው ይታያሉ ከዝያም ወድያውኑ አጠገቧ ያለውን ዱላ አንስታ
ከብርድ ልብሱ ውስጥ ያሉትን ሁለቱን ሰዎች ባላት ኃይል መደብደብ ትጀምራለች ..ወድያው
መደብደቡን ታቆምና ወደ ሳሎን ቤት ስትሄድ
ባሏ ሶፋ ላይ ቁጭ ብሎ ጋዜጣ ያነብ ነበር
ከዝያም ባልየው ” hi darling…ቤተሰቦችሽ
መተዋሉ
የኛ መኝታ ቤት ተኝተዋል ሰላም አልሻቸው ..?
ሲላት ሚስት በድንጋጤ እራሷን ስታ ወደቀች ::
“የጅብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል አሉ”
ምን ለማለት ነው ረጋ ብለን ወደ እርምጃ እንግባ
ፈገግታ ሱናነው ፈገግም እያልን _
*መኖር* *ማለት* *በእስትንፋስ* መቆየት/አለመሞት አይደለም:መኖር ማለት በሀብት የተጥለቀለቀ ጎጆ መምራት ብቻም አይደለም
..... *መኖር* *ማለት* ለአላህ ታዛዥና ታማኝ ባሪያ በመሆን እስከ ህይወት ፍፃሜ ጥረት ማድረግ
መኖር ማለት ትክክለኛ ማንነትን መሆንና አላማ ያለው ህሊናን በዱኒያ ጥቅም አለመለወጥ
መኖር ማለት ራስን በመልካም ነገሮች በማነፅ ለሌሎች ተምሳሌት ሆኖ መገኘት ነው::
↪️📚ረሱል ሱለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
﴿أقربُ ما يَكونُ الرَّبُّ منَ العبدِ في جوفِ اللَّيلِ الآخِرِ فإن استطعتَ أن تَكونَ ممَّن يذْكرُ اللَّهَ في تلْكَ السّاعةِ فَكن﴾
↪️📚“አላህ ለባሪያው ይበልጥ ቅርብ የሚሆነው በመጨረሻው የሌሊት ክፍል ላይ ነው። በዚያ ወቅት አላህን ከሚያወሱት ለመሆን ከቻልክ ሁን።”
📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል፡ 3579
↪️📚ረሱል ሱሉሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ اللهَ يُعطي الدُّنيا من يُحبُّ ومن لا يُحبُّ، ولا يُعطي الإيمانَ إلّا من أحبَّ﴾
↪️📚“አላህ ዱኒያን ለሚወደውም ለሚጠላውም ይሰጣል ኢማንን ግን ለሚወደው እንጂ ለሌላ አይሰጥም።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 2714)
https://whatsapp.com/channel/0029VbC9hpU35fLpQT4nLF1h
ይቀላቀሉና እውቀት ይቅሰሙ ሸር ያርጉ ሊኩንም።
⚠️ሰለፊዮች ሆይ ተውሂድ ትልቁ አላማችሁና ጭንቀታችሁ ይሁን!!
🍃 ሰለፊይ ወንድሞቼ ሆይ! ተውሂድን ትልቁ ዓላማችሁ፣ ዋነኛ ጭንቀታችሁና ከምንም በላይ የሚሰቀል አርማችሁ አድርጉት። ማንኛውም ሌላ ጉዳይ ከተውሂድ ጋር እንዲፎካከር ወይም ልቦችን ከእሱ እንዲያርቅ በፍጹም አትፍቀዱ። ተውሂድ የመሠረቶች መሠረት፣ የዲኑ መቆሚያና አላህ (سبحانه وتعالى) መልክተኞችን የላከበት፣ መጻሕፍትን ያወረደበትና የጀነትና የእሳት ሰዎች
የተለዩበት ታላቁ ሐቅ ነውና።
🍃 ተውሂድ የዲን አንዱ ክፍል ብቻ ሳይሆን፤ በሮች የሚከፈቱበት፣ ሥራዎች የሚመዘኑበት፣ ዒባዳዎች ተቀባይነት
የሚያገኙበትና ነጃ መውጫው ዲኑ ራሱ ነው። መሠረቱ (አስሉ) ካመረ ዘርፉ (ፈሩኡ) ያምራል፤ መሠረቱ ከተናወጠ ግን በሰዎች ዓይን የቱንም ያህል ጠንካራ ቢመስልም ሕንጻው ይፈርሳል። አላህን (سبحانه وتعالى) የማላቅ ሐቅ በሌለበት ጥሪ ውስጥ ምንም ዓይነት በረካ የለም።
🍃 በትናንሽና በዳርቻ ንትርኮች ውስጥ እንዳትሰጥሙ፣ ወይም ዕድሜያችሁን ከታላቁ ዓላማ በሚያርቁ ጉዳዮች እንዳታባክኑ ተጠንቀቁ። ሸይጣን ለሰው ልጅ ብዙ የክርክር በሮችን የሚከፍተው አንድን ታላቅ በር—ማለትም ተውሂድን የማላቅና ወደ እሱ የመጣራት በርን—ሊዘጋበት ስለሚፈልግ ነው። ተውሂድን የሁሉም አቋማችሁ ሚዛንና የጥሪአችሁ መንፈስ አድርጉት።
🍃 የተውሂድ አርማ ተሸካሚዎች፣ የጥበብ ጠባቂዎችና በበሲራ (በግልጽ ማስረጃ) ተጣሪዎች ሁኑ። በሰዎች ልብ ውስጥ ሰዎችን ከመገዛትና ከማላቅ ይልቅ አላህን (سبحانه وتعالى) የማላቅን ዘር ዝሩ። ይህች ኡመት በጩኸትና በአርማዎች ብዛት ሳይሆን፤ በነቢዩ (صلى الله عليه وسلم) ፈለግ፣ በተውሂድ ብርሃንና ለጌታዋ ባላት ንጹሕ ታዛዥነት ብቻ ነው ህያው የምትሆነው።
🍃 ጉዳዮች ሲበዙ ተውሂድን በጭንቅላታችሁ ያዙ። አርማዎች ሲበዙ የተውሂድን አርማ አንሱ። መንገዶች ሲለያዩም የተውሂድን መንገድ አጥብቃችሁ ያዙ። ተውሂድን ያላቀ አላህን (سبحانه وتعالى) ያላቀ ነው፤ አላህን ያላቀ ደግሞ ስሙ ከፍ ይላል፣ ጥረቱ ይባረካል፣ እስከሚገናኘው ድረስም በጌታው ፊት በሰላም እንዲቆም በትክክለኛው መንገድ ላይ ይጸናል።
አላህ በተውሒድ ላይ አኑሮ በተውሒድ ላይ የምንሞት ያድርገን
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
t.me/Abu_hibetillah_AsselfiyRepost from Ustaz Kedir Ahmed Al—Kemisse (Abu Juweyriya)
ሙሓደራ ቁጥር 238
ክፍል 2
ርዕስ= ረድ በ ሙስጠፋ አብደላህ ላይ
"መስዓለቱ ዑዝር ቢል ጀሕል''
🎤 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ሓቲም)
https://t.me/UstazKedirAhmed
*𝙖𝙡𝙝𝙖𝙢𝙙𝙪𝙡𝙞𝙡𝙡𝙖𝙝*
❝ዛሬን ለማየት የናፈቁ ስንት አይኖች ነበሩ ግን *አልቻሉም* ። ❞
✅«"እኔና አንተ እንድሁም አንቺ የ ዛሬን የንጋት ፀሀይ አይተናል አላህ ፈቅዶልን"» ታዲያስ ለዚህ ልዩ አንድም አምሳያ ላሌለው ጌታ ምስጋና አይገባውም!??
🍃“ *አልሃምዱሊላህ* *በሉ* *እስኪ* 🌷🌷
~
ስዴት ላይ ላላችሁ~
ለእነዛ ታጋዮች መልዕክት አድርሱልኝ፣
እስኪ ወገኖቼ ጥቂት ፍቀዱልኝ፣
በስደት ላይ ያሉት አርበኞች ናፈቁኝ፣
አስላሙ ዓለይኩም ጀግኖቼ በሉልኝ፣
ስለ ሁኔታቸው ትንሽ እላለሁኝ፣
ሀገር ጥለው ዘምተው ሁነው ስደተኞች፣
ኑሮን ለማሸነፍ የሚሮጡጀግኖች፣
በትግል ላይያሉ ወንድምና እህቶች፣
ሌት ቀንሳይሰለቹ ተግተው የሚሰሩ፣
በትርፍ ጊዜያችውድንን የሚማሩ፣
በተውሂድ አብበው ከቨርክ የተጥራሩ ፣
አለህ ይግጠማችሁ ከንያችሁ በላይ፣
ጥሪያችሁ ይሳማ ከሰባቱም ሰማይ፣
ሁኔታችሁ ሁሉ ከፍ ይበል ወደ ላይ፣
ጀነት ያስገባችሁ እኛንም አንድላይ ፣
_ያልፋል አብሽሩ
