en
Feedback
ይሹሩን • ישרון

ይሹሩን • ישרון

Open in Telegram

«ɴᴏɴ ɴᴏᴠᴜᴍ ᴅᴇᴜᴍ ᴄᴏʟɪᴍᴜs, sᴇᴅ ᴜɴᴜᴍ ᴇᴛ ᴇᴜɴᴅᴇᴍ ᴅᴇᴜᴍ ǫᴜɪ ᴀʙ ɪɴɪᴛɪᴏ ғᴜɪᴛ..» ✠ ᴄʜʀɪsᴛᴜs ᴅᴏᴍɪɴᴜs ᴇsᴛ ✠

Show more
1 650
Subscribers
-324 hours
+87 days
+1430 days
Posts Archive
https://vt.tiktok.com/ZSqrcM1T5/ https://vt.tiktok.com/ZSqrcM1T5/ https://vt.tiktok.com/ZSqrcM1T5/ «ሁለቱ አመንዝራ እህትማማቾች» እየገባችሁ like, share, copylink 🔗, repost አድርጉልኝ😊

ጌታዬ መድኃኒቴ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ...በፍፁም ልቤ እወድህ ዘንድ ... በፍፁም ልቤ ሕማምህን እያሰብኩ አለቅስ ዘንድ! ... ስላንተ ማወቅን ሳይሆን... አንተን ማወቅን ስጠኝ!

https://vt.tiktok.com/ZSq6772m7/ https://vt.tiktok.com/ZSq6772m7/ «መሀመድ ስለ ፅንስ የተናገራቸው ነገሮች በሳይንስ የተረጋገጡ እውነተኛ ናቸው።»😭😭ለዚ የመንገድ ላይ ሰባኪ ኡስታዝ የተሰጠ መልስ። እየገባችሁ like, share, copylink 🔗, repost አድርጉልኝ እንደገና ነው የለቀኩት ወርዶብኝ🫩❤️

https://vt.tiktok.com/ZSq62N8uP/ https://vt.tiktok.com/ZSq62N8uP/ https://vt.tiktok.com/ZSq62N8uP/ «ላይ የተሰቀለው ስንት አምላክ ነው?» - እየገባችሁ like, share, copylink, repost አድርጉልኝ❤️😊

photo content

Copylink አድርጉልኝ ግን ፕሮፋይሌ ውስጥ ገብታችሁ❤️ አካወንቴ በጣም ቀፋፊ ሆኗል😭 https://www.tiktok.com/@coptic_alexandrian?_r=1&_t=ZS-99VuD72eB2i
Copylink አድርጉልኝ ግን ፕሮፋይሌ ውስጥ ገብታችሁ❤️ አካወንቴ በጣም ቀፋፊ ሆኗል😭 https://www.tiktok.com/@coptic_alexandrian?_r=1&_t=ZS-99VuD72eB2i

ነገ የሚለቀቅ ቪድዮ ነው 😊 stay tuned
ነገ የሚለቀቅ ቪድዮ ነው 😊 stay tuned

@AudioFactoryBot.mp30.95 KB

Voice message02:50

Guys እስቲ ሀዋሳ university የተማረ ወይ እየተማረ ያለ ሰው አለ? አንዳንድ ነገር ፃፉልኝ እስቲ comment ላይ... እና ሌሎች ግቢዎችም specially for engineering አሪፍ የምትሏቸውን ምናምን

አልቻልኩም🤣
አልቻልኩም🤣

ሃሌ ሉያ (הַלְלוּ-יָהּ)፦ የሰማያውያንና የምድራውያን የዘላለም የምስጋና ድምፅ»
«ሃሌ ሉያ! ነፍሴ ሆይ፥ እግዚአብሔርን አመስግኚ። በሕይወቴ ሳለሁ እግዚአብሔርን አሰግዳለሁ፤ በአምላኬ ዘንድ እስካለሁ ድረስ እዘምራለሁ።» (መዝ. ፻፵፭፥፩-፪)
በቅዱሳት መጻሕፍት፣ በቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ አምልኮና በዓለም ዙሪያ በሚገኙ ምእመናን ዘንድ ያለ ገደብ የሚነገር፣ ቋንቋዎችንና ባህላትን ተሻግሮ አንድ የሚያደርግ እጅግ የተቀደሰና መለኮታዊ ቃል አለ። እርሱም «ሃሌ ሉያ» (Hallelujah) ይባላል። ይህ ቃል በምድር ላይ ያለ ተራ የምስጋና ቃል ሳይሆን፣ መላእክት በሰማያት ዘወትር የሚያዜሙት፣ ቅዱሳን በምድር የሚቃኙበትና በምጽአት ጊዜም የዳኑት ነፍሳት በዙፋኑ ፊት የሚዘምሩት ሰማያዊ የውዳሴ መዝሙር ነው። «ሃሌ ሉያ» የሚለው ቃል ጥንታዊ ከሆነው የእብራይስጥ ቋንቋ የተገኘ ሲሆን፣ ሁለት መሠረታዊ ክፍሎች አሉት፦ ሃሌሉ (הַלְלוּ - Hallelu)፦ «አመስግኑ»፣ «ዘምሩ» ወይም «አክብሩ» የሚል አዛዥ ግስ ነው። ያህ (יָהּ - Yah)፦ «ያህዌ» (יהוה) ከሚለው የተቀደሰ የእግዚአብሔር ስም የተወሰደ አጭር መለኮታዊ መጠሪያ ነው። ስለዚህ «ሃሌ ሉያ» ማለት በአንድነት ሲተረጎም «እግዚአብሔርን አመስግኑ!» (Praise the Lord!) ማለት ነው። በቅዱስ መጽሐፍ ጥናት ውስጥ ይህ ቃል አዛዥ ድምፅ ያለው በመሆኑ፣ ግለሰቡ ራሱ ብቻ ሳይሆን በአካባቢው ያሉትን ፍጥረታት ሁሉ አብረው አምላክን እንዲያመሰግኑ የሚጠራበት መለኮታዊ ጥሪ ነው። በመዝሙረ ዳዊት ውስጥ «ሃሌ ሉያ» የሚለው ቃል በስፋት ይገኛል። በተለይም ከመዝሙር ፻፲፫ እስከ ፻፲፰ ያሉት መዝሙራት የአይሁድ ሕዝብ «ታላቁ ሃሌል» (The Great Hallel) ብለው የሚጠሯቸው ናቸው። እነዚህን መዝሙራት በታላላቅ በዓላት በተለይም በፋሲካ ምሽት ያዜሟቸው ነበር። እስራኤል ከግብፅ ባርነት ሲወጡ እግዚአብሔር ያደረገላቸውን ተአምር እያሰቡ «ሃሌ ሉያ» ይሉ ነበር። በምድረ በዳ ያበላቸውን ማና፣ ያፈለቀላቸውን ውኃ እያሰቡ «ሃሌ ሉያ» እያሉ ያመሰግኑ ነበር። ነቢዩ ዳዊት ፍጥረታት በሙሉ — ፀሐይና ጨረቃ፣ ከዋክብትና ደመናት፣ ተራሮችና ውቅያኖሶች — በአንድነት አምላካቸውን እንዲያመሰግኑ ሲጠራ «ሃሌ ሉያ» እያለ ይተነብይ ነበር (መዝ. ፻፵፰)። በሐዲስ ኪዳን «ሃሌ ሉያ» የሚለው ቃል የድልና የዘላለም ደስታ መግለጫ ሆኖ ተገልጧል። በዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፱ ላይ፣ የሰማይ መላእክትና የዳኑት ቅዱሳን በሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም በበጉ ሰርግ ላይ ሆነው በአንድ ድምፅ ሲዘምሩ የሚደመጠው ይህ ቃል ነው፦ «ከዚህ በኋላ በሰማይ የብዙ ሕዝብ ታላቅ ድምፅ ሰማሁ፤ እንዲህም ሲሉ ነበር፦ ሃሌ ሉያ! ድኅነትና ክብር ኃይልም የአምላካችን ነው... እንደ ብዙ ሕዝብም ድምፅ፥ እንደ ብዙም ውኃዎች ድምፅ፥ እንደ ብርቱም ነጎድጓድ ድምፅ ያለ ሰማሁ፤ እንዲህም ሲሉ ነበር፦ ሃሌ ሉያ! ሁለንተናን የሚገዛ ጌታ አምላካችን ነግሦአልና።» (ራእ. ፲፱፥፩፣ ፮) ይህ የሚያሳየው «ሃሌ ሉያ» የዚህ ዓለም ታሪክ አብቅቶ፣ የኃጢአትና የሞት ኃይል ተደምስሶ፣ የእግዚአብሔር መንግሥት ለዘላለም ስትነግሥ የሚዘመር የድል መዝሙር መሆኑን ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን «ሃሌ ሉያ» ልዩና ጥልቅ ቦታ አለው። የቅዱስ ያሬድ ዜማ፦ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ መለኮታዊውን የዜማ ሥርዓት ሲደርስ፣ ዝማሬውን የሚጀምረው በ«ሃሌ ሉያ» ነው። «ሃሌ ሉያ ለአብ፣ ሃሌ ሉያ ወወልድ፣ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ» እያለ ለሥላሴ ቅድስት ዘላለማዊ ምስጋናን ያቀርባል። በቅዳሴና በጸሎት፦ በዕለታዊ ጸሎት፣ በቅዳሴ ጊዜና በበዓላት ወራት «ሃሌ ሉያ» የምስጋናችን መክፈቻና ማጠቃለያ ሆኖ ያገለግላል። የቤተ ክርስቲያን አባቶች እንደሚነግሩን፣ «ሃሌ ሉያ» ስንል የመላእክትን አገልግሎት በምድር ላይ እያከናወንነው መሆኑን ማሰብ አለብን። የመላእክት ዘላለማዊ ሥራ ማመስገን እንደሆነ ሁሉ፣ አማኝም በ«ሃሌ ሉያ» ምስጋና ውስጥ ከሰማያውያን ኃይላት ጋር አንድ ይሆናል። «ሃሌ ሉያ» ቃል ብቻ ሳይሆን የልብ አቋምና የሕይወት ዘይቤ ሊሆን ይገባል፦ በሁሉም ሁኔታ ውስጥ ማመስገን፦ በደስታም ሆነ በፈተና፣ በጤናም ሆነ በሕመም ውስጥ ብናልፍ፣ የእግዚአብሔር ቸርነት አይለወጥምና ዘወትር «ሃሌ ሉያ» ልንል ይገባል። የተስፋ ቃል፦ በምድር ላይ መከራና ጭንቅ ቢበዛብንም፣ የክርስቶስ ድል አድራጊነትና የሰማይ ክብራችን የተረጋገጠ በመሆኑ በ«ሃሌ ሉያ» ተስፋችንን እናስባለን። የልብ ቅድስና፦ አምላክን «ሃሌ ሉያ» እያለ የሚያመሰግን አንደበት፣ ሐሰትን፣ ሐሜትንና ክፉ ቃልን ከመናገር ሊጠበቅ ይገባዋል። «ሃሌ ሉያ» የፍጥረታት ሁሉ ምስጋና፣ የቅዱሳን ጥሪና የመላእክት ዘላለማዊ ዜማ ነው። ይህ ቃል በምድር ላይ የተጀመረ፣ በሰማያት ግን የማያልቅ የፍቅርና የውዳሴ ድምፅ ነው። እኛም በዕለት ተዕለት ሕይወታችን፣ በነፍሳችንና በሥጋችን፣ በቃልና በተግባራችን ፈጣሪያችንን እያሰብን እንደ ነቢዩ ዳዊት እንበል፦ «ነፍሴ ሆይ፥ እግዚአብሔርን አመስግኚ፤ አጥንቶቼም ሁሉ የተቀደሰ ስሙን ያመስግኑ! ሃሌ ሉያ!»

Record አለማድረጌ😭😭አሁን ኡስታዞቹ ምን ሲሉ ሰማኋቸው..አንደኛውን ክርስትያን ልጅ "በመፅሀፍ ቅዱስ መሰረት ያመኑ ሰዎች ተአምር ያደርጋሉ ይላል - አንተ ካመንክ ከገስት አስወርደን እስቲ" ብለውት..ከዛ እሺ ብሏቸው ትንሽ ቆይቶ ቤቱ አፈረጣቸው ሙሉው ከዛ ኡስታዙ ምን አለ " ይሄ ማለት ኢየሱስ የሆነ ነገር ማድረግ ይችላል ማለት አደለም - ግን የሚገርም ነው መገጣጠሙ"😂😂

https://vt.tiktok.com/ZSqJTdhuk/ https://vt.tiktok.com/ZSqJTdhuk/ https://vt.tiktok.com/ZSqJTdhuk/ «የ synoptic ወንጌላት የክርስቶስን አምላክነት አይናገሩምን?» ለአንዱ አብዱል የተሰጠ መልስ😊እየገባችሁ like, share, copylink 🔗, repost አድርጉ

ራሱ መለሰው🤣🤣

ባለፈው ሄሬሪስ ነበር ማሻሻሉ እኮ ነው 😭😭

አጌኒስት ሄሪሰር

ዕብራውያን የጳውሎስ ፅሁፍ እንደሆነ መሰከረላችሁ😂😂ተክቢሩ

"ለምናባቱ" ኧረ? ጀመረው አብዱል?