en
Feedback
ጥበባዊ ምክሮች ከሰለፎች

ጥበባዊ ምክሮች ከሰለፎች

Open in Telegram

በአላህ ፍቃድና እገዛ በዚህ ቻናል ላይ ከሰለፎች አንደበት የወጡ ጥበባዊ ምክሮችን የምንለቅበት ይሆናል። ኢንሻ አላህ!!!

Show more
1 604
Subscribers
+124 hours
-97 days
-4830 days
Posts Archive
ጥበባዊ ምክሮች አቡ ደርዳ (رضي ﷲ عنه) እንዲህ ይላሉ፦ «إنّ أخوفَ ما أخافُ إذا وُقفتُ على الحساب أن يقال لي: قد علِمتَ فماذا عمِلتَ فيماَ علِمتَ؟» “በጣም የሚያሰፈራኝ ነገር ለምርመራ ቆሜ አውቀህ ነበር በአወቅከው ነገር ምን ሰራህበት? መባሌ ነው።” 📚 ሐጢብ አልባግዳዲ ኢቅተዳ አልዒልሙ አልዓመል ውስጥ ዘግበውታል: 41 https://t.me/Tbebawi_Mkroch

ጥበባዊ ምክሮች አጣ ቢን ረባህ (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦ ﴿إنّ الرّجُل ليتكلَّمُ في غضبه بكلمةٍ يهدمُ بها عَملَ ستين سَنة﴾ “ሰወዬው በቁጣ ላይ ሆኖ አንዲት መጥፎ ንግግርን ይናገራል፣ ስልሳ አመት የሰራው መልካም ስራን ያወድምበታል።” 📚 ፈትሁል ባሪ ሊኢብኑ ረጀብ: 1/200 https://t.me/Tbebawi_Mkroch

«𝐁𝐞 𝐤𝐢𝐧𝐝. 𝐀𝐥𝐰𝐚𝐲𝐬.» 🤍 𝑁𝑜𝑡 𝑒𝑣𝑒𝑟𝑦 𝑠𝑚𝑖𝑙𝑒 𝑚𝑒𝑎𝑛𝑠 𝑠𝑜𝑚𝑒𝑜𝑛𝑒 𝑖𝑠 ℎ𝑎𝑝𝑝𝑦. 𝑀𝑎𝑛𝑦 𝑝𝑒𝑜𝑝𝑙𝑒 𝑓𝑖𝑔ℎ𝑡 𝑠𝑖𝑙𝑒𝑛𝑡 𝑏𝑎𝑡𝑡𝑙𝑒𝑠, 𝑐𝑟𝑦 𝑞𝑢𝑖𝑒𝑡 𝑡𝑒𝑎𝑟𝑠, 𝑎𝑛𝑑 ℎ𝑢𝑟𝑡 𝑑𝑒𝑒𝑝𝑙𝑦 𝑏𝑒ℎ𝑖𝑛𝑑 𝑡ℎ𝑒𝑖𝑟 𝑐ℎ𝑒𝑒𝑟𝑓𝑢𝑙 𝑓𝑎𝑐𝑒𝑠. 𝑌𝑜𝑢 𝑛𝑒𝑣𝑒𝑟 𝑘𝑛𝑜𝑤 𝑤ℎ𝑎𝑡 𝑠𝑜𝑚𝑒𝑜𝑛𝑒 𝑖𝑠 𝑔𝑜𝑖𝑛𝑔 𝑡ℎ𝑟𝑜𝑢𝑔ℎ—𝑠𝑜 ℎ𝑎𝑛𝑑𝑙𝑒 𝑝𝑒𝑜𝑝𝑙𝑒 𝑤𝑖𝑡ℎ 𝑐𝑎𝑟𝑒, 𝑙𝑜𝑣𝑒, 𝑎𝑛𝑑 𝑔𝑒𝑛𝑡𝑙𝑒𝑛𝑒𝑠𝑠. 🌿✨ 𝐁𝐞𝐊𝐢𝐧𝐝

ጥበባዊ ምክሮች ሸይኽ ሙሐመድ ቢን ሷሊሕ አል-ዑሰይሚን(رحمه الله) እንዲህ ብለዋል፦ ❝ በተቻለህ መጠን ምህረትን መጠየቅን (ኢስቲግፋርን) ማብዛት አለብህ፤ ምክንያቱም በኢስቲግፋር ውስጥ ከእያንዳንዱ መከራ መገላገያ እና ከእያንዳንዱ ችግር መውጫ አለ። ❞
أستغفر الله الذي لا إله إلا هو واتوب إليه
https://t.me/Tbebawi_Mkroch

‏﴿الَّذِينَ آمَنُوا وَكَانُوا يَتَّقُونَ ۝ لَهُمُ الْبُشْرَىٰ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَفِي الْآخِرَةِ﴾

عن أبي هريرة رضي الله عنه ، عن النبي صلى الله عليه وسلم قال : «حَيْثُمَا كُنْتُمْ فَصَلُّوا عَلَيَّ فَإنَّ صَلَاتَكُمْ تَبْلُ
عن أبي هريرة رضي الله عنه ، عن النبي صلى الله عليه وسلم قال : «حَيْثُمَا كُنْتُمْ فَصَلُّوا عَلَيَّ فَإنَّ صَلَاتَكُمْ تَبْلُغُنِي» [مسند الإمام أحمد]. ❄️ اللهم صل وسلم على نبينا وحبيبنا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين ❄️

«إذا أحببت أن يدوم الله لك على ما تحب، فكن له على ما يحب»
«إذا أحببت أن يدوم الله لك على ما تحب، فكن له على ما يحب»

ጥበባዊ ምክሮች ዓሊይ ቢን አቢ ጧሊብ (رضي ﷲ عنه) እንዲህ ይላሉ፦ ‏ ﴿مِن أَحَبِّ الكَلِم إلى الله أن يَقول العبد وهو ساجد: ظَلَمْتُ نفسي فاغفر لي﴾ “አላህ ዘንድ ተወዳጅ የሆነ ንግግር አንድ ባሪያ በሱጁድ ውስጥ እያለ እንዲህ ማለቱ ነው፡ ነፍሴን በድያለሁ! ምህረት አድርግልኝ።” 📙ሙሰነፍ ኢብኑ አቢ ሸይባህ፡ 29842 https://t.me/Tbebawi_Mkroch

عن عبدالله بن عمرو رضي الله عنهما ، أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال : "مَنْ صَلَّى عَلَيَّ صَلَاةً صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ
عن عبدالله بن عمرو رضي الله عنهما ، أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال : "مَنْ صَلَّى عَلَيَّ صَلَاةً صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشْرًا". [مسند الإمام أحمد]. اللَّهُمَّ صلِّ عَلَى مُحمَّدٍ وعلى آلِ مُحمَّدٍ كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ

عن عامر بن ربيعة رضي الله عنه ، أن رسول الله ﷺ قال : ❞ مَا صَلَّى عَلَيَّ أحَدٌ صَلَاةً إلَّا صَلَّتْ عَلَيْهِ المَلَائِكَةُ
عن عامر بن ربيعة رضي الله عنه ، أن رسول الله ﷺ قال : ❞ مَا صَلَّى عَلَيَّ أحَدٌ صَلَاةً إلَّا صَلَّتْ عَلَيْهِ المَلَائِكَةُ مَا دَامَ يُصَلِّي عَلَيَّ❝ [مسند الإمام أحمد]. اللَّهُمَّ صلِّ عَلَى مُحمَّدٍ وعلى آلِ مُحمَّدٍ كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ

🔖 አህባቢ ነገ ሐሙስ ነው መፆም አንርሳ ባረከሏሁ ፊኩም ለሌሎችም አስታውሱ
🔖 አህባቢ ነገ ሐሙስ ነው መፆም አንርሳ ባረከሏሁ ፊኩም ለሌሎችም አስታውሱ

ጥበባዊ ምክሮች قال الشيخ مقبل رحمه الله ”أنصح المرأة الصالحة أن تحرص على مجالسة النساء الصالحات فإنها بهذا تزداد إيماناً وتزداد علماً وتزداد بصيرة“ . ሸኽ ሙቅቢል ረሂመሁላህ እንድህ ይላሉ:– «ሳሊህ የሆነችዋን እንስት  ሳሊህ (ደጋግ) የሆኑ ሴቶች ጋር እንድትቀማመጥ እመክራለሁ! ምክንያቱም ሳሊህ የሆኑ እንስቶች ጋር መቀማመጧ  ኢማንን ይጨምራታል፣ እውቀትን ይጨምራታል  እንድሁም ጥሩ የሆነ እይታ እንዲኖራት ያግዛታል!» 📚 غَارة الأشرطة : ٤٧٤/٢ للشيخ مقبل الوادعي رحمه اللّٰه . https://t.me/Tbebawi_Mkroch

ጥበባዊ ምክሮች ​ሀሰን አል በስሪ ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላል: ሙእሚን የሆኑ ጓደኞችን አብዙ እነሱ እኮ የቂያማህ ቀን አማላጅነት አላቸው https://t.me/Tbebawi_Mkroch

“اصبر نفسك على القرآن” “ራስህን በቁርአን ላይ አጽና።”
ኢማም አል-አውዛዒ رحمه الله

🔖 አህባቢ ነገ ሐሙስ ነው መፆም አንርሳ ባረከሏሁ ፊኩም ለሌሎችም አስታውሱ
🔖 አህባቢ ነገ ሐሙስ ነው መፆም አንርሳ ባረከሏሁ ፊኩም ለሌሎችም አስታውሱ

መውሊድን ማክበር ነቢዩ صلى الله عليه وسلم ከልክለዋል ወይ? 🎙 ኡስታዝ አህመድ ሸይኽ አደም

ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦ "ህዝብን ከቢድዐዎች እና ከቢድዐ አራማጆች ማስጠንቀቅ በሙስሊሞች ወጥ ስምምነት ግዴታ ነው።" [መጅሙዑል ፈታዋ፡ 28/223]
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦ "ህዝብን ከቢድዐዎች እና ከቢድዐ አራማጆች ማስጠንቀቅ በሙስሊሞች ወጥ ስምምነት ግዴታ ነው።" [መጅሙዑል ፈታዋ፡ 28/223]

🔖 አህባቢ ነገ ሰኞ ነው መፆም አንርሳ ባረከሏሁ ፊኩም ለሌሎችም አስታውሱ

ጥበባዊ ምክሮች አልኢማሙ ሻፊዒይ (رحمه الله ) እንዲህ ይላሉ፦ ﴿لا أعلم علماً بعد الحلال والحرام أنبل من الطَّب، إلا أن أهل الكتاب قد غلبونا عليه﴾ “ከሃላልና ሃራም (ከሃይማኖት) እውቀት በመቀጠል ከሕክምና የበለጠ (የከበረና የላቀ) እውቀት አላውቅም፤ ነገር ግን የኪታቡ ሰዎች (አህሉል ኪታብ) በዚህ ዘርፍ በልጠውናል።” 📚 ሲየር አዕላሙ ኑበላ፡ 10/57 🏷 Share