en
Feedback
የነብዩ ﷺ ሶሂህ ሐዲሶች በአማርኛ

የነብዩ ﷺ ሶሂህ ሐዲሶች በአማርኛ

Open in Telegram

በአላህ ፍቃድ በዚህ ቻናል ላይ የነቢያችንን ﷺ ሶሂህ ሐዲሶችን የምንለቅበት ይሆናል። ኢንሻ አላህ!!!

Show more
3 585
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-1830 days
Posts Archive
እውነተኛ መመካትን በአላህ ላይ ብትመኩ ኖሮ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿لو أنَّكم توَكَّلتم على اللهِ حقَّ توَكُّلِهِ، لرزقَكم كما يرزقُ الطَّيرَ، تغدو خماصًا، وتروحُ بطانًا.﴾ “እናንተ በአላህ ላይ እውነተኛ የሆነ መመካትን ብትመኩ ኖሮ ወፎችን እንደሚመግበው ይመግባችሁ ነበር። ሆዷ ባዶ ሆኖ ጠዋት ትወጣና ከሰዓት በኋላ ሆዷን ሞልታ ትመለሳለች።” (📚ቲርሚዚ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል 2344)       የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

ሰባት አይነት ሰዎች ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿سَبْعَةٌ يُظِلُّهُمُ اللَّهُ في ظِلِّهِ، يَومَ لا ظِلَّ إلّا ظِلُّهُ: الإمامُ العادِلُ، وشابٌّ نَشَأَ في عِبادَةِ رَبِّهِ، ورَجُلٌ قَلْبُهُ مُعَلَّقٌ في المَساجِدِ، ورَجُلانِ تَحابّا في اللَّهِ اجْتَمعا عليه وتَفَرَّقا عليه، ورَجُلٌ طَلَبَتْهُ امْرَأَةٌ ذاتُ مَنْصِبٍ وجَمالٍ، فَقالَ: إنِّي أخافُ اللَّهَ، ورَجُلٌ تَصَدَّقَ، أخْفى حتّى لا تَعْلَمَ شِمالُهُ ما تُنْفِقُ يَمِينُهُ، ورَجُلٌ ذَكَرَ اللَّهَ خالِيًا فَفاضَتْ عَيْناهُ.﴾ “ሰባት አይነት ሰዎች አላህ ከእሱ ጥላ ውጪ ጥላ በሌለበት በቂያማ ቀን በጥላው ስር ያስጠልላቸዋል። እነሱም፦ ፍትሃዊ መሪ፣ አላህን በማምለክ ላይ ያደገ ወጣት፣ ልቡ ከመስጂዶች ጋር የተንጠለጠለን ሰው፣ ለአላህ ብለው ተዋደው በዚያም ላይ ተገናኝተው በዚያው ላይ የተለያዩ፣ የልቅናና የቁንጅና ባለቤት የሆነች ሴት (ለዝሙት) ጠርታው ‘እኔ አላህን እፈራለሁ’ ያለ ሰው፣ ምፅዋትን (ሰደቃ) የሚሰጥ ሆኖ ቀኝ እጁ የሚመፀውተውን ግራው እስከማያውቅ ድረስ የሚደብቅ ሰው፣ አላህን በማስታወስ አይኑ የሚያነባ ሰው ናቸው።" (📚ቡኻሪ 1423 ሙስሊም 1031 ዘግበውታል)           የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

አምስት ነገሮችን ሳይጠየቅ... ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿لا تَزُولُ قَدَما ابنِ آدمَ يومَ القيامةِ مِن عندِ ربِّه، حتى يُسْأَلَ عن خَمْسٍ: عن عُمُرِه فِيمَ أَفْناه؟ وعن شبابِه فِيمَ أَبْلاه؟ وعن مالِه مِن أين اكتسبه وفِيمَ أنفقه؟ وماذا عَمِل فيما عَلِم؟﴾ “የአደም ልጅ በቂያማ ቀን አምስት ነገሮችን ሳይጠየቅ እግሮቹ አይንቀሳቀሱም። እድሜውን በምን እንዳጠፋው፤ ወጣትነቱን በምን እንዳጠናቀቀው፤ ገንዘቡን ከየት እንዳመጣው፤ እንዲሁም በምን እንዳወጣው፤ ባወቀው ምን እንደሰራ።” (📚ሶሂህ አልጃሚ፡ 7299)     የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

ወንጀል ከሰሩ በኋላ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ما من عبدٍ يُذنِبُ ذنبًا فيُحسِنُ الطَّهورَ ثمَّ يقومُ فيُصلِّي ثمَّ يستغفرُ اللهَ إلّا غفر اللهُ له.﴾ “አንድ ባሪያ ወንጀል በሚፈፅምበት ወቅት ውዱእ በትክክል ያድርግ፡፡ ከዚያም ሁለት ረከዓዎችን ይስገድና አላህን ምህረት ይማፀን፡፡ አላህ ምህረትን ይለግሰዋል፡፡” (📚አቡ ዳውድ 1521 ቲርሚዚ 406 ዘግበውታል)         የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

ከኩራት ተጠንቀቁ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿لا يَدْخُلُ الجَنَّةَ مَن كانَ في قَلْبِهِ مِثْقالُ ذَرَّةٍ مِن كِبْرٍ قالَ رَجُلٌ: إنّ الرَّجُلَ يُحِبُّ أنْ يَكونَ ثَوْبُهُ حَسَنًا ونَعْلُهُ حَسَنَةً، قالَ: إنّ اللهَ جَمِيلٌ يُحِبُّ الجَمالَ، الكِبْرُ بَطَرُ الحَقِّ، وغَمْطُ النّاسِ﴾ “በልቡ ውስጥ የሰናፍጭ ፍሬ እንኳን ኩራት ያለበት ጀነት አይገባም። አንድ ሰው እንዲህ ሲል ጠየቃቸው፦ ሰውዬው ልብሱ ቆንጆ ጫማውም ቆንጆ እንዲሆን ይወዳል’ ይህ ከኩራት ነውን? እሳቸውም እንዲህ አሉት፦ አላህ ቆንጆ ነው ቆንጆን ነገር ይወዳል። ኩራት የሚባለው ሐቅን አለመቀበልና ሰዎችን አሳንሶ መመልከት ነው።” (📚ሙስሊም ዘግበውታል 91)      የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

የሙዓዚንነት ምንዳ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿المؤذِّنُ يُغفَرُ لهُ مدى صوتِه، ويُصدِّقُه كلُّ رَطبٍ ويابِسٍ ولهُ مثلُ أجرِ مَن صلّى معَه﴾ “ሙአዚን ድምፁ በሚደርስበት ልክ (ወንጀሉ) ይማርለታል። እርጥብም ሆነ ደረቅ ነገር ሁሉ እውነትነቱን (በቂያማ ለት) ይመሰክርለታል። ከእርሱ ጋር የሰገደም ¹ ሰው አጅር (ምንዳ) ተመሳሳዩን ያህል ያገኛል።” (📚ሶሂህ አተርጊብ፡ 234) ¹ የሰጋጆች ምንዳ እኩልነት፡ ሙአዚኑ ሰዎችን ወደ ሶላት በመጥራቱ ምክንያት መጥተው ከእርሱ ጋር የሰገዱትን ሰዎች ያህል አላህ ተመሳሳይ አጅር ይሰጠዋል። ይህ የሚሆነው የሰጋጆቹ አጅር ምንም ሳይቀነስ አላህ ከራሱ ችሮታ ለሙአዚኑ ተጨማሪ እኩል አጅር ይሰጠዋል። ምክንያቱም “ወደ በጎ ነገር ያመለከተ ሰው የሰሪውን ያህል ምንዳ ያገኛል” የሚል የኢስላም መርህ ስላለ ነው።            የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

ያ ጀመዓ በዚህች ሳምንት በዒድ ምክንያት ለተወሰነ ቀናት ያህል ሚዲያ ላይ ተገኝቼ ነበር። አሁን ግን የእረፍት ጊዜዬን ስለጨረስኩኝ ከዛሬ ጀምሮ ለብዙ ጊዜ የለሁም። ከላይ በተቀመጠው ሊንክ መሠረት የተለቀቁ ሐዲሶችን ይመልከቱ።

ዋናው ነገር ጤና ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿اسْأَلُوا اللَّهَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ ؛ فَإِنَّ أَحَدًا لَمْ يُعْطَ بَعْدَ الْيَقِينِ خَيْرًا مِنَ الْعَافِيَةِ﴾ “አላህን ይቅርታንና ጤንነትን ጠይቁት። ማንም በአላህ በእርግጠኝነት ከማመን ቀጥሎ እንደ ጤንነት መልካም ነገር አልተሰጠውም።” (📚ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል 3558)            የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

ዋናው ነገር ጤና ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿اسْأَلُوا اللَّهَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ ؛ فَإِنَّ أَحَدًا لَمْ يُعْطَ بَعْدَ الْيَقِينِ خَيْرًا مِنَ الْعَافِيَةِ﴾ “አላህን ይቅርታንና ጤንነትን ጠይቁት። ማንም በአላህ በእርግጠኝነት ከማመን ቀጥሎ እንደ ጤንነት መልካም ነገር አልተሰጠውም።” (📚ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል 3558)            የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

የዚክር ትሩፋት ከአቡ ሁረይራ (رَضِيَ ٱللَّٰهُ عَنْهُ) ተይዞ እንዲህ ይላል፦ ﴿جاءَ الفُقَراءُ إلى النبيِّ ﷺ، فقالوا: ذَهَبَ أهْلُ الدُّثُورِ مِنَ الأمْوالِ بالدَّرَجاتِ العُلا، والنَّعِيمِ المُقِيمِ يُصَلُّونَ كما نُصَلِّي، ويَصُومُونَ كما نَصُومُ، ولَهُمْ فَضْلٌ مِن أمْوالٍ يَحُجُّونَ بها، ويَعْتَمِرُونَ، ويُجاهِدُونَ، ويَتَصَدَّقُونَ، قالَ: ألا أُحَدِّثُكُمْ إنْ أخَذْتُمْ أدْرَكْتُمْ مَن سَبَقَكُمْ ولَمْ يُدْرِكْكُمْ أحَدٌ بَعْدَكُمْ، وكُنْتُمْ خَيْرَ مَن أنتُمْ بيْنَ ظَهْرانَيْهِ إلّا مَن عَمِلَ مِثْلَهُ تُسَبِّحُونَ وتَحْمَدُونَ وتُكَبِّرُونَ خَلْفَ كُلِّ صَلاةٍ ثَلاثًا وثَلاثِينَ﴾ “ድሆች (ምስኪኖች) ወደ ነቢዩ (ﷺ) ዘንድ በመምጣት ሀብታሞችና የገንዘብ ባልተቤቶች በገንዘባቸውና በሀብታቸው ትልቁን ደረጃና ማይቋረጥ የሆነውን ፀጋ (ጀነትን) ይዘውብን ሄዱ (በለጡን)፤ እኛ እንደምንሰግደው ይሰግዳሉ። እንደምንፆመው ይፆማሉ። ነገር ግን እነሱ የገንዘብ ትሩፋት አላቸው፤ በእሱ ሐጅ ያደርጉበታል፣ ዑምራ ያደርጉበታል፣ ጂሃድ ያደርጉበታል፣ ሰደቃ ያወጡበታል አሉ። የዚህን ጊዜ ረሱል (ﷺ) እንዲህ አሉ፦ ታዲያ አንድን ጉዳይ አልነግራችሁምን? ያን ነገር ከያዛችሁት እናንተን የቀደማችሁ የሆነን የምትደርሱበትን፣ ከእናንተ በኋላ አንድም የማይደርስባችሁ የሆነን፣ እናንተ ካላችሁበት ነገር ሁሉ በላጭ የምትሆኑበት፣ እናንተ የሰራችሁትን የሰራ ካልሆነ በሰተቀር የማይደርስባችሁ የሆነን። ግዴታ ከሆኑ ሰላቶች በኋላ ሰላሳ ሶስት ጊዜ፦ ቱሰቢሁን (አላህን ታጠሩታላችሁ)፣ ወትህሚዱን (አላህን ታመሰግኑታላችሁ) ወቱከቢሩን (አላህን ታልቁታላችሁ)።” (📚ቡኻሪ 843 ሙስሊም 595 ዘግበውታል)            የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

አያመ ተሽሪቅ ከበሺር ኢብኑ ሰሂም ተይዞ፦ ነቢዩ (ﷺ) ስለ አያመ ተሽሪቅ ሲናገሩ እንዲህ ብለዋል፦ ﴿لا يدخلُ الجنَّةَ إلاَّ نفسٌ مسلمةٌ، وإنّ هذِهِ الأيّامَ أيّامُ أكلٍ وشربٍ..﴾ “ነፍሱ ሙስሊም የሆነች ቢሆን እንጂ ጀነትን አይገባም። እነዚህ ቀናቶች ደግሞ የመብያና የመጠጫ ቀናቶች ናቸው።” (📚ኢብኑ ማጃህ ሶሂህ ብለውታል 1407)           የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

የዙልሒጃ አስረኛው ቀን ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿إِنَّ أَعْظَمَ الْأَيَّامِ عِنْدَ اللَّهِ تَبَارَكَ وَتَعَالَى يَوْمُ النَّحْرِ﴾ “የላቀውና የተባረከው አላህ ዘንድ ታላቅ የሆነ ቀን የነህር (የእርድ) ቀን ነው።” (📚አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል 1765)           የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

እንኳን ለ1447 አመተ ሒጅራ የዒድ አል አድሃ በዓል በሠላም አደረሳችሁ። عيدكم مبارك!! تقبلﷲ منا ومنكم صالح الأعمال!! ኢዳችሁ የተባረከ ይሁን!! አላህ ከእኛም ከእናንተም
እንኳን ለ1447 አመተ ሒጅራ የዒድ አል አድሃ በዓል በሠላም አደረሳችሁ። عيدكم مبارك!! تقبلﷲ منا ومنكم صالح الأعمال!! ኢዳችሁ የተባረከ ይሁን!! አላህ ከእኛም ከእናንተም መልካም ሥራችንን ይቀበለን!! በድጋሚ ዒድ ሙባረክ!!           የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

ጥቆማ ለዚያራ ተጓዦች አጠር ያለ ምክር 🔻ለምንድነው የምሄደው ብላችሁ ኒያችሁን አሳምሩ። 🔻ስትሄዱ እነሱን በቻላችሁት መጠን አስደስታችሁ ለመመለስ ሞክሩ። 🔻መሰረታዊ የኢስላም አስተምህሮትን አስረዷቸው። 🔻ባላችሁ ነገር አትሰስቱባቸው። 🔻ስትሄዱ ለመኻደም እንጂ ልትኻደሙ መሆን የለበትም። 🔻 ለአረፋ ቤተሰብ ዝየራ ብላችሁ ሄዳችሁ እዚህም እዚያም አትዙሩ። 🔻ወላጆችህ ሲያማክሩህ ከልብህ ሆነህ አውራቸው። 🔻ወላጆችህ ሲያወሩህ ቢደጋግሙም ትኩረት ሰጥተህ አድምጣቸው። 🔻ሴቶች ያለ መህረም እንዳይሄዱ ጥንቃቄ ይደረግ። 🔻እህቴ ሆይ ለዝየራ ብለሽ ሄደሽ የወንጀል በር መክፈቻ ከመሆን ተጠንቀቂ። 🔻ጉዟችንን በወንጀል እንዳንጀምር። 🔻በቻላችሁት መጠን ኸይር የተባለ ነገር ሁሉ አድርጋቹላቸው ምርቃታቸው ለመቀበል ታገሉ። 🔻እነሱን ሚያስከፋቸው ነገር ላለማድረግ ጥረት አድርጉ። 🔻ስትሄዱ ምን መግዛት እንዳለባችሁ እወቁ ! منقول           የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Tawhid_And_Sunah

የአረፋ ቀን ዱዓ ከአብደላህ ኢቢኑ ዐምሩ ኢብኑል ዓስ ተይዞ፦ ረሱል () እንዲህ ብለዋል፦ ﴿خيرُ الدُّعاءِ دعاءُ يومِ عرفةَ، وخيرُ ما قلتُ أنا والنَّبيُّونَ من قبلي: لا إلَهَ إلّا اللهُ وحدَهُ لا شريكَ لَهُ، لَهُ الملكُ ولَهُ الحمدُ وهوَ على كلِّ شَيءٍ قديرٌ.﴾ “ምርጡ ዱዓ የዓረፋ ቀን የሚደረገው ዱዓ ነው። እኔም ሆንኩ ከእኔ በስተፊት የነበሩት ነቢያት ከተናገሩት ቃል መካከል በላጩም፦ ‘ከአላህ በስተቀር በሐቅ ሊመለክ የሚገባው አምላክ የለም። እርሱ ብቸኛ ነው። አጋር የለውም። ንግስናም ለእርሱ ነው። ምስጋናም የሚገባው ለእርሱ ነው። እርሱ በሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነውና።’ የሚለው ቃል ነው።” (📚ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል 3585)           የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

የአረፋ ቀን ፆም መፆም እንዳንዘነጋ ከአቢ ቀታዳ ተይዞ፦ ነቢዩ (ﷺ) ስለ አረፋ ቀን ፆም ተጠይቀው እንዲህ ብለዋል፦ ﴿يُكَفِّرُ السَّنَةَ الماضِيَةَ والْباقِيَةَ﴾ “ያለፈው
የአረፋ ቀን ፆም መፆም እንዳንዘነጋ ከአቢ ቀታዳ ተይዞ፦ ነቢዩ () ስለ አረፋ ቀን ፆም ተጠይቀው እንዲህ ብለዋል፦ ﴿يُكَفِّرُ السَّنَةَ الماضِيَةَ والْباقِيَةَ﴾ “ያለፈውንና የመጪውን አመት ወንጀል ያስምራል።” (📚ሙስሊም ዘግበውታል 1162) ማስታወሻ የአረፋ ቀን ፆም የሚፆመው ነገ ማክሰኞ ግንቦት 18 ነው።           የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

ታላቅ ሐዲሰል ቁድሲ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ قالَ اللهُ تعالى:‐ ﴿يا ابنَ آدمَ إنّكَ ما دعَوتَني ورجَوتَني غفَرتُ لَكَ على ما كانَ فيكَ ولا أُبالي، يا ابنَ آدمَ لو بلغَت ذنوبُكَ عَنانَ السَّماءِ ثمَّ استغفرتَني غفرتُ لَكَ ولا أبالي، يا ابنَ آدمَ إنّكَ لو أتيتَني بقِرابِ الأرضِ خطايا ثمَّ لقيتَني لا تشرِكُ بي شيئًا لأتيتُكَ بقرابِها مغفرةً﴾ የላቀው አላህ እንዲህ ይላል፦ “አንተ የአደም ልጅ ሆይ! እስከጠራሀኝና ከእኔ ዘንድ እስከጠየቅክ ድረስ፤ ለሠራሀው ኃጢያት ይቅር እልሃለሁ ምንም ግድ አይሰጠኝም። አንተ የአደም ልጅ ሆይ! ኃጢአቶችህ ከሰማይ ቢደርሱ እንኳን እኔን ይቅር በለኝ ካልክ ይቅርታ አደርግልሃለሁ ምንም ግድ አይሰጠኝም። አንተ የአደም ልጅ ሆይ! ምድርን የሚሞላ ኃጢአቶች ይዘህ ወደኔ ብትመጣና ከዚያም ከእኔ ጋር አንድንም አካል ሳታጋራ ፊቴ ከቀረብክ ከወንጀልህ የሚልቅ ማህርታን ይዤ እመጣሃለው።” (📚ሲልሲለቱ አሶሂህ 127)           የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

إِلَّا الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَتَوَاصَوْا بِالْحَقِّ وَتَوَاصَوْا بِالصَّبْرِ እነዚያ ያመኑትና መልካሞችን የሠሩት፣ በእ
إِلَّا الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَتَوَاصَوْا بِالْحَقِّ وَتَوَاصَوْا بِالصَّبْرِ እነዚያ ያመኑትና መልካሞችን የሠሩት፣ በእውነትም አደራ የተባባሉት፣ በመታገስም አደራ የተባባሉት ብቻ ሲቀሩ፡፡ (📚ሱረቱ አል-አስር 3)

የሐጅ ትሩፋት ከአቡ ሁረይራ (رضي الله عنه) ተይዞ፦ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ አለ፦ ﴿مَن حَجَّ لِلَّهِ فَلَمْ يَرْفُثْ، ولَمْ يَفْسُقْ، رَجَعَ كَيَومِ ولَدَتْهُ أُمُّهُ﴾ “ተገቢ ያልሆነ መጥፎ ነገር ከአንደበቱ ሳይወጣ የአላህን ትዕዛዝ ምንም ሳይጥስ ሐጅ ያደረገ ሰው ልክ እናቱ እንደወለደችው ቀን ከኃጢእቶቹ ሙሉ ጠርቶ ይመለሳል።” (📚ቡኻሪ ዘግበውታል 1561)           የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith

የአረፋ  ቀን ትሩፋቱ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مِنْ يَوْمٍ أَكْثَرَ مِنْ أَنْ يُعْتِقَ اللَّهُ فِيهِ عَبْدًا مِنَ النَّارِ مِنْ يَوْمِ عَرَفَةَ، وَإِنَّهُ لَيَدْنُو، ثُمَّ يُبَاهِي بِهِمُ الْمَلَائِكَةَ، فَيَقُولُ : مَا أَرَادَ هَؤُلَاءِ﴾ “ከዓረፋ ቀን የበለጠ አላህ ባሪያውን ከእሳት ነፃ የሚያወጣበት ቀን የለም። እርሱም ይቀርባል። ከዚያሞ በእነሱ መላእክቶችን ይፎካከርባቸዋል። አንዲህም ይላል፦ ‘እነዚህ (ባሮቼ) ምን ፈልገው ነው?’” (📚ሙስሊም ዘግበውታል 1348)           የቴሌግራም ቻናል https://t.me/Amharic_Hadith