Fana Ads
Open in Telegram
Ethiopia's Telegram advertising marketplace. Connect advertisers with trusted channels, creators, and publishers. Launch campaigns, earn from your audience, track performance, and grow with secure, transparent advertising
Show more4 078
Subscribers
-824 hours
+27 days
+15130 days
Posts Archive
4 078
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ለዜጎችና ለውጭ ዜጎች በሚሰጣቸው የፓስፖርት፣ ቪዛ፣ የመኖሪያ ፈቃድ፣ የትውልደ ኢትዮጵያውያን መታወቂያ እና ሌሎች የጉዞ እና የይለፍ ሰነድ አገልግሎቶች እንዲሁም የአየርና የየብስ ድንበር ቁጥጥር ስራዎች እና የሲቪል ምዝገባ አገልግሎቶች ስኬታማ አፈጻጸም የተመዘገበበት አመት አሳልፏል።
በዚህም ፦
✅ ከ1.6 ሚሊዮን በላይ ፓስፖርቶች ተሰጥተዋል።
✅ 1,046,286 የቪዛ አገልግሎቶች ተሰጥተዋል።
✅ 32,952 የትውልደ ኢትዮጵያውያን መታወቂያዎች ተሰጥተዋል።
✅ 21,163 ጊዜያዊና ቋሚ የመኖሪያ ፈቃዶች ተሰጥተዋል።
✅ ከ42.7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል።
✅ 7,225,691 የገቢና የወጪ ተጓዦች በአየርና በየብስ ድንበሮች ተስተናግደዋል።
✅ ከ6 ሚሊዮን በላይ የልደትና ሌሎች የሲቪል ምዝገባ ኩነቶች ተመዝግበዋል።
* 2018 በጀት አመት በተሻሻለ አገልግሎት፣ በዲጂታል ለውጥና በዜጋ ተኮር አሰራር የላቀ ውጤት የተመዘገበበት ዉጤታማ ዓመት ነበር።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
ሁሉም የሚታወቅባት ኢትዮጵያ !
————————
