en
Feedback
FACE THE TRUTH

FACE THE TRUTH

Open in Telegram

አብዱልከሪም እባላለሁ ! እዚህ ቻናል ላይ እስልምናን የተመለከቱ ፖለቲካዊ ሀሳቦችን , ታሪካዊ ክስተቶችን እንዲሁም የኃይማኖት ንፅፅር መረጃዎችን አቀርባለሁ። [ የትኛውም ማህበር እንዲሁም ፓርቲ አባል አይደለሁም ] --- ዘና በሉ... ፈገግ እያልን እንማማር አላህ ያግዘን !! (B T G O G).

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel FACE THE TRUTH

Channel FACE THE TRUTH (@facethetruth22) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 423 subscribers, ranking 5 931 in the Religion & Spirituality category and 2 371 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 423 subscribers.

According to the latest data from 08 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -57 over the last 30 days and by -13 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.00%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 23.60% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 030 views. Within the first day, a publication typically gains 3 405 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 235.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“አብዱልከሪም እባላለሁ ! እዚህ ቻናል ላይ እስልምናን የተመለከቱ ፖለቲካዊ ሀሳቦችን , ታሪካዊ ክስተቶችን እንዲሁም የኃይማኖት ንፅፅር መረጃዎችን አቀርባለሁ። [ የትኛውም ማህበር እንዲሁም ፓርቲ አባል አይደለሁም ] --- ዘና በሉ... ፈገግ እያልን እንማማር አላህ ያግዘን !! (B T G O G).”

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 423
Subscribers
-1324 hours
-757 days
-5730 days
Posts Archive
ከቤተሰብ ጋ ሆኜ እጣን ቤት ሲያጨሱ ኦርቶዶክስ ወገኖቻችን  ትዝ ብለውኝ ፈገግ አልኩ ። ከላይ በቪድዮው እንደሰማችሁት ዕጣን ቤተክርስቲያን ውስጥ የሚጨሰው አስፈላጊ የሆነው በሚጨሰው ዕጣን ነው ዱዓ ያደረጉት ነገር ወደ አምላክ የሚሄደው ። አስቡት በዚህ ዘመን ፀሎት ወደ አምላክ የሚሄደው በዕጣን ነው ብሎ የሚያምን ህዝብ መኖሩ ይገርመኛል ። ለማንኛውም  እንኳን ለዒድ አልአድሃ አረፋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ !                                            عيد مبارك !                                   كل عام وأنتم بخير     ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

🌠 ሰው እንዴት ልሹ ለሳለው ላዘጃው ነገር ዞሮ ይሰግዳል ??  ለነገሩ ይህ ልሹ ለውጥ ነው ለማይንቀሳቀስ ስዕል ከመስገድ የተወሰነ እጁ ለሚንቀሳቀስ ነገር መስገድ ተጀምሯል። መፅሐፍ ቅዱስ ምን ይላል 📕 ኦሪት ዘሌዋውያን 26፥1 “እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።”   📕 ኦሪት ዘዳግም 5፥8 “በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤”          ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

🌠ክርስቲያን ወገኖች ራሳችሁን አትሸውዱ ! ይህ ሰው ምንም የማያውቁ ልጆችን ሰብስቦ ይሰክሳቸል። ውይይት ሲጠራ አይመጣም ። ቤቱም ስንሄድ መምጣታችንን አይቶ እንዳይዋረድ አያስገባም። አላየሁም እንዳይሉ በአበባ ምልክት ስሰጥ ነበረ። የሚገርመው አየር ላይ ልዘጋ ነው ብሎ ሮጦ ዘጋ።  በዚህ ልክ የሚፈራ ሰው አይሸውዳችሁ ! የሚገርማችሁ ነገር ክርስቲያኖች በፖለቲካ እንደሚኖሩ የምታውቁት አስገቡኝ ስላቸው እንዳላየ ሆነው ዛሬ ደግሞ ገልብጠው ኡስታዝቹ መጥተው አበባ ሰጡ ብለው ቀደዳ 😁 ክርስትና ያለ ውሸት አይቆይም ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

በነገራችን ላይ አትሰልቹ የምፅፈውን ፅሁፍ እነሱ ያነቡታል 😁😁 ለዛ ነው ። ይኸው የትናንት ፅሁፌን እያነበቡ ነበር ተሰብስበው ። እኔ ሁላ በእነሱ ድምፅ ስሰማው እያሳቀኝ ነበር 😁

ልጆቹ እንግዲህ ውይይት ሸሹ ብለው እኛ ላይ ቪድዮ ሰርተዋል። ጥሩ ነውኮ ግን ችግሩ ምንም አይታይም 😁 2 ሰዓት አልፎት 173 ላይክ እኔ አላህ ምስክሬ ነው መጀመሪያ ቴዲ ሀዋሳ ቤት ነው ተብዬ ነው
ልጆቹ እንግዲህ ውይይት ሸሹ ብለው እኛ ላይ ቪድዮ ሰርተዋል። ጥሩ ነውኮ ግን ችግሩ  ምንም አይታይም 😁 2 ሰዓት አልፎት 173 ላይክ እኔ አላህ ምስክሬ ነው መጀመሪያ ቴዲ ሀዋሳ ቤት ነው ተብዬ ነውኮ የተቀበልኩት። የባሰው ነገር ደሞ የሆነ ያለፈ ፋሽን የሆነ በመስሊም ስም አካውንት ከፍቶ ኮሜንት ፅፎ ከዛ መጥቶ ይኸው የራሳችሁ ሰው አትወያዩ አላችሁ ብሎ ማውራት አረ ይሄ 1973 ላይ የነበረች ናት። ሰው ተፈልጎ ብር ተከፈሰሎት  በቪድዮ ወጥቶ ፖለቲካ መስራት እንኳን 2005 አከባቢ ተባኗል። ወይኔ መጨረሻዬ የማንም መንደረኛ ላይ መውደቅ ይሁን 😁

የሚያሳዝነኝ ሰው ናቸው ብዬ አምኜ ቴዲ ሀዋሳ ቤት ወይም እዮዳብ ቤት ወይም ዮኒ ማኛ ቤት ገራሚ ውይይት አለኝ ጠብቁ ብዬ ለጓደኞቼ መናገሬ

ዛሬ በውይይቱ ላይ ድርድር ነበረ 1️⃣  ቴዲ ሀዋሳ , ዮኒ ማኛ , ወይም እዮዳብ ቤት መምጣት አልፈለጉም።  አስበው አስበው ይልቁኑ የሆነ ግዜ ኦርቶዶክስ ቤት አክሊል ቤት ይሁን ብለን ነበር እናም እሱን ተጠቅመው ፖለቲካ ለመስራት አስበው ግን ልጁ አስበላቸው ከላይ ያስቀመጥኩት ቪድዮ ላይ እንደምታዩት  አክሊል ሾለ ውይይቱ side ይዞ በቃ እኛን ሲተቸን ነበረ So እኔ በቃ ውይይት ከፈለጉ ካልፈሩ   ዮኒ ማኛ ጋ ወይም እዮዳብ ቤት መምጣት ነው  ካልመጡ በቃ መታነቅ ይችላሉ ። 20 ሰው ለሚሰማቸው ሰዎች የምንሰጠው ቦታ እዚህ ጋ ያብቃ ብዬ አቋሜን አስቀምጬ ወጣሁ ።  2️⃣ እነ ኢብሮ ግን ልጆቹ ሰበብ ቢደረድሩም የመጨረሻው ሰበብ ድረስ እንሂድ ብለው ቀጠሉ። አክሊል ጋ ይሁን በሚለው እሺ አሉ። ነገር ግን አወያይ ከእኛ ሙስሊም ይሁን አሉ። አሁንም ልጆቹ አወያዩም ቤቱም የእኛ ይሁን አሉ 😁 ባዶ እጃቹን ግቡ አሉ 😁 3️⃣ እነ ኢብሮ አሁንም  እልህ አለቀቃቸውም መሰለኝ እሺ አሉ ።  ያው እኔ ከላይ እንደነገርኳችሁ መንደር አልወርድም ብዬ ስለወጣሁ በእኔ ቦታ እነ ኢብሮ ሰው ተኩ። ..  ልጆቹ አሁንም ሰው አትተኩም ብለው ለቅሶ 😁😁😁። እነ ኢብሮ ቀን ሙሉ ሲለምኗቸው ነበር 😁 🌐 ልጆቹ ውይይት አልፈለጉም ።  እኔ ትናንት ነው የጨረስኩት ። እነ ኢብሮ ናቸው ዛሬ ልመናውን የቀጠሉት ።ቢበዛ 20 ሰው ለሚሰማቸው ሰዎችኮ ትልቁ ስኬታቸው ስማቸው ከእኛ ጋ መነሳቱ ነው። የማስታወቂያ ምስሉን ቤታቸው ላይ ይለጥፉታል። ልፈርምላችሁ እሺ ቢያንስ ቲሸርቴን ፈርሜ ልላክላችሁ ??😁 ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ድራማው ቀጥሏል። ምንም እንኳን ለውይይት ዮኒ ማኛ ጋ , እዮዳብ ቤት በተጨማሪ ቴዲ ሐዋሳ ቤት ብለን ያስቀመጥን ቢሆንም ወገኖች በፍርሃት ሊቀበሉ አልፈለጉም። ነገር ግን ሌላ ማምለጫ ሰበብ አመጡ   ለምን አክሊል ቤት አትመጡም የሚል ።  ሌሎች ወንድሞች ሊቀበሉ ይችላሉ እኔ personally አልቀበልም ! ከላይ ቪድዮው ላይ እንደምታዩት ልጁ ካሁኑ side ይዞ ገና ውይይቱ ሳይካሄድ  እየተቀደደ ነው። ለእኔ አወያይ አይደለህም አንተም አክሊል ተደምረህ አብረሃቸው እዮዳብ ቤት መግባት እንችላለን ። ሲቀጥል ትናንት አብራችሁ ስለታቅሱ አሳይታችሁ ይህን ማለታችሁ ንቀት ነው። 🌠 ለምን ዮኒ ማኛ እና  እዮዳብ ቤት መግባት ፈሩ ??? እኔ እንደ አብዱልከሪም ጨርሻለሁ!  ሾል ፈትቼ አዳዲስ ድራማ በመጣ ቁጥር አልመላለስም ። ሾል ፈት ሁላ !😁           ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

የክርስቲያኖች ጀምዓው ሙሉ ተሰብስቦ እዚህ ቻናል ላይ እኔ የምፅፈውን እያነበቡ ላይቭ ቁጭ ብለው እያበዱ ነበር ። ተሰብስባችሁ ነጠላ ይዛችሁ ከምታለቅሱ እፎይን ለምን አትልኩትም ? በእሱ ጦስ ለምን
የክርስቲያኖች ጀምዓው ሙሉ ተሰብስቦ እዚህ ቻናል ላይ እኔ የምፅፈውን  እያነበቡ ላይቭ ቁጭ ብለው እያበዱ ነበር ። ተሰብስባችሁ ነጠላ ይዛችሁ ከምታለቅሱ እፎይን ለምን አትልኩትም ? በእሱ ጦስ ለምን ትሰቃያላችሁ 😁 እንዴ ? በቃ ከዚህ ውስጥ እፎይ ብቻውን ስለፈራ አጠገቡ ያለውን መዝሙረ ያሬድን ይዞ ይምጣ። ፕሮቴስታንቶች ተሰልፋቹ አንድላይ እንወያይ!! ነጠላ ይዛችሁ እሮሮ ! በዚህ ገብቶ ወጥቶ .... እሽሽሽሽሽሽሽሽ! Just location ንገሩን የውይይት ቤቱን ቀኑን እና ሰዓቱን በቃ የቀረውን ለእኛ ተውት ።      ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ውይይቱ ቀረ ብለው ድራማ ሲሰሩ እንኳን የሚያይላቸው ሰው የለም። 7 ሰዓት ሆኖታል ፖስቱ የሆነ ለዘመዶቹ ደውሎ ኮሜንት ፃፉ ብሎ ነው መሰለኝ 21 ኮሜንት አለ ። በዚህ ባዶ ተዕጽኖ ነውኮ ተወያዩን የ
ውይይቱ ቀረ ብለው ድራማ ሲሰሩ እንኳን የሚያይላቸው ሰው የለም። 7 ሰዓት ሆኖታል ፖስቱ  የሆነ ለዘመዶቹ ደውሎ ኮሜንት ፃፉ ብሎ ነው መሰለኝ 21 ኮሜንት አለ ። በዚህ ባዶ ተዕጽኖ ነውኮ ተወያዩን የሚሉት። በነገራችን ላይ ይሄ አሁን ከ3ቱ ታዋቂው ልጅ ነው 😁 በጣም ታዋቂው ነው። እኛኮ ዝቅ ብለን  እድል ሰጠናቸው ተረጋጉ ከእፎይ ጉዳይ ቡኃላ  በቃ ዮኒ ማኛ ጋ ወይም እዮዳብ ጋ እንግባ አልን እምቢ አሉ ። የሆነ ትሁት ሆደ ሰፊ ሆነነን ስናወራቸው ሞኝ መሰልናቸው ። እንግዲህ አሁን በሚገባቸው ቋንቋ ቦታቸውን እየነገርናቸው ነው። (ቅር እንዳይላችሁ) ✍️ Abdulkerim

መስዋዕት ለመሆን የመጡት ፕሮቴስታንቶች ነገር አስቆኝ ሳልጨርስ አንዱ ጩጬ ደግሞ ለኡስታዝ አቡ ሐይደር የውይይት ጥሪ አቅርቧል 😁😁 የሆነ ልጁን ርዕስ አድርገነው ግርግር ውስጥ የምንገባ መስሎታል 😁 በጣም ነው እንዴ የእፎይን ጉዳይ መሸፋፈን የፈለጋችሁት 😁 ምንም ሌላ ውይይት በዚህ ወር የለም። እፎይ ይወያያል ካልተወያየ የእፎይ ፍራቻ የሚታይበት ጉድ ያቀፉ የኦርቶዶክስ መፅሐፍት እየተገለጡ ለህዝብ የሚነገሩበት ወር ነው። ጭንቀት ውስጥ ናቸው ። እፎይ ለኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ከፕሮቴስታንት ጋ አብሮ መስራት ትክክል አይደለም ብሎ ሲጮህ ሲተች ከርሞ አሁን ሲያልበው ፍርሀት ውስጥ ሲገባ አብሯቸው አጀንዳ ስጡልኝ ብሎ እየለመነ ነው 😁 ሌላ አጀንዳ ለመክፈት እየታገሉ ነው። ምንም አጀንዳ አንቀበልም ! ✍️ Abdulkerim

Voice message01:17

ክርስቲያን ተወያይ ነን ባዮቹ እያለቀሱብን ነው እኛ ዮኒ ማኛ ጋ ከሆነ ወይም እዮዳብ ጋ ከሆነ በየትኛውም ሰዓት እንገባን ብለናል። ዮኒ እና እዮዳብ ጋ ልጆቹ አንገባም አሉ ። ምን እናርጋችሁ ታድያ ? በነፃ ምንም ነገር የለም ! ልጆቹ እንዳልኩት ነው ባዶ ተፅዕኖ ነው ያላቸው። አንዱ ራሱን አሰማምሮ እያለቀሰ ውይይት ቀሩብን ብሎ ቪድዮ ሰርቶ ሰው ሁላ አያየውም ። በ2 ሰዓት ፍስጥ ኮሜንት 12 ነው ምናምን ነው ዘመዶቹ ናቸው መሰለኝ ደውሎ ኮሜንት ስጡ ብሏቸው😁:: እዮዳብ ጋ ወይም ዮኒ ማኛ ጋ ለመግባት ወስኑና just 1 text ብቻ ፃፉልን ። አለቀ ። ✍️ Abdulkerim

በነፃ እድል እንስጣቸው ?? የሆኑ 3 ክርስቲያኖች ጋ ውይይት ቀጠሮ ይዘን ነበር እና በእውነቱ ልጆቹ ምንም ተፅዕኖ ያላቸው ሰዎች አይደሉም ። ይህን ለመግለፅ ለመጨረሻ ጊዜ 3ቱ ልጆች የሰሩትን 5 ቪድዮ ያው የሶስቱ 15 ቪድዮ ተደምሮ ከ15 ቪድዮ ካገኙት የላይክ መጠን የእኔ የትናንት ቪድዮዬ ብቻ ይበልጠዋል። በሌላ ደግሞ የ3ቱም የቲክቶክ ተከታይ ሰው ቁጥር ተደምሮ የእኔ አይበልጥም ። ይህን እያወቅን ግን ልጆቹ ውይይቱ ብዙ ሰው በሚታደምበት መድረክ በቴዲ ሀዋሳ ቤት ይሆናል ስላሉን እሺ አልን። ያው የሚመጣውን ሰው አስበን ። ቴዲ ሀዋሳ አይመቸኝም አለ ። እዮዳብ እና ዮኒ ማኛ ጋ እንግባ አልናቸው ልጆቹ የጥጋብ ይሁን እንጃ አንፈልግም አሉ😁። ሌላ መለስተኛ የመንደር ቤቶችን አቀረቡ ። በመጥፎ ከምንሰናበታቸው ሆደ ሰፊ ስለሆንን ደግሞ ልጆቹ ላይቭ ሲገቡ የሚሰሟቸው እነዛ ብርቅዬ 50 ሰዎችም ስላሳዘኑን እነሱም ይለፍላቸው እስቲ ብለን በቃ ያሉብንን ወቅታዊ ሌሎች ትላልቅ ጉዳዮች ጨርሰን ቀጣይ ወር ዝምብለን እንወያያለን አልናቸው። አሁን ከፍቷቸዋል 😁 🌊 አመስግኑ ይህ ራሱ የእኛ ችሮታ ነው ። ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

🔘 ከላይ ያለው ቪድዮ ቀላል አይምሰልህ ! ትንሽ ሳየው ፈገግ አልኩ እናም እናንተም ፈገግ በሉ ምን መሰላችሁ የAustria-Hungary ሀገር ቀጣይ ንጉስ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው  Archduke franz Ferdinand  ሀገር ሰላም ነው ብሎ የሆነች Sarajevo የምትባል ከተማ ይሄዳል።  ከላይ ቪድዮው ላይ እንደምታዩት june 28,1914 አንድ የሰርቢያ ዜጋ እሱን እና ሚስቱን ተኩሶ ይገላቸዋል። አስቡት መጀመሪያም ሀገራት ሀይለኛ ውጥረት ፉክክር ውስጥ ናቸው።  Austro hungary በቃ ኡ ኡ ገደሉብኝ ትልና  ይህን እንደ ሰበብ አድርጋ  ለገዳዩ ሰው ሀገር ለሰርቢያ ከበድ ያሉ መስፈርቶችን ታቀርባለች። ሰርቢያ ታየውና የተወሰነውን ተቀብላ የተወሰነውን አልቀበልም ገደል ግቢ ትላለች። Austria hungary ቀጥታ  july 28  ሰርቢያ ላይ ጦርነት አወጀች። ሩሲያ ደግሞ እኔ እያለሁ ሰርቢያ አትመታም ትልና ለሰርብያ አግዛ ለመግባት ወታደሮችን ማንቀሳቀስ ማዘጋጀት ጀመረች።   ጀርመን እኔም አለውኮ ትልና በ3ተኛው ቀን August 1 ላይ Austro hungaryን አግዛ  ሩሲያ ላይ ጦርነት አወጀች ከ2ቀን ቡሀላ  August 3 ፈረንሳይም ላይ ጦርነት አወጀች ቀጠል አድርጋ ቤልጂየምንም  ወረራ ጀመረች። ይሄን የጀርመን ሁኔታ ያላማራት እንግሊዝ ቀጣይ ቀን August 4 እንዴት ቤልጂየም ተነካች  ትልና እንግሊዝ ቀጥታ ጦርነት ጀርመን ላይ አወጀች ። ያ ጀማዓ   የመጀመሪያው የአለም ጦርነት እንዲህ ነው የጀመረው። ጦርነቱ  4 አመት ነው የቆየው ። ከ20 ሚሊየን ሰው በላይ ሞቷል። በብዙ ሚሊዮን የሚቀጡሩ ሰዎች ደግሞ የት እንደገቡ አይታወቅም።   ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ክርስቲያኖች አላማቸው ምንድነው ?? የኦርቶዶክስ አባቶች ወጣት ክርስቲያኖችን በመበረዝ የኃይማኖት መቻቻል እና እኩልነትን እንዳያውቁ እንዳይማሩ እያደረጉ ኢትዮጵያን የኦርቶዶክስ ብቻ አድርገው ወጣቱን ወደ ተሳሳተ መንገድ ይመራሉ። ለዚህ ነው እኛ ሙስሊሞች ሾለ አክሱም ድምፅ ከመስጠት ከተዘናጋን እዛ ያሉትን ይረግጧቸውና  እኛ ያለንበት ድረስ ረገጣው ይመጣል ። ዋና አላማቸውን ከላይ የሰማናቸው አባት በግልፅ ተናግረዋል። አክሱም ላሉ እህት ወንድሞቻችን ድምፅ እንሁን መንግስትም ለዚህ የጠነከረ ውሳኔ በመስጠት ኢትዮጵያን ከኦርቶዶክስ ፅንፈኞች ሊያድናት ይገባል።    ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ኃይማኖት ወይስ ቀልድ በፕሮቴስታንት ክርስቲያኖች ዘንድ ታዋቂው ነብይ joy chiro  ከፍተኛ ብር እያስገባ ነው ። ከላይ የገቢ መጠን የሚያሳየው  message  ብለው ያሳዩት ቁጥር 10,000,000,568,298,796 ብር ነው ።6 ቁጥር አለች መጨረሻ ላይ ተቆርጣ ነው። ይህ ቁጥር ቢሊየን አይደለም ከ10 ኳድሪሊየን በላይ  ነው። ይህ ማለት ስትቆጥሩ  ሺህ ብላችሁ ከዛ ሚሊየን ትላላችሁ ከዛ ከፍ ሲል ቢሊየን ትላላችሁ , ከዛ ከፍ ሲል ደግሞ  ትሪሊየን ብላችሁ ከዛ በላይ ሲሆን ኳድሪሊየን ነው የምትሉት ። ከላይ ያሳዩትን ቁጥር ኳድሪሊየን ነው። 1 dollarን በ 200 ብር ገዝተን ወደ ዶላር ብንቀይረው  ከላይ ያለው ቁጥር ሲመነዘር  ከ50 ትሪሊዮን ዶላር በላይ ነው ። የኢትዮጵያ አመታዊ በጀት 9.5 ቢሊዮን ዶላር ነው። የሰውየው ብር ኢትዮጵያን 5,263 አመት በላይ ያስተዳድራታል። ከአለም ሀገራት በጣም ከፍተኛ አመታዊ በጀት የምትመድበው ሀገር አሜሪካ ናት ። 6-8 ትሪሊየን ዶላር በአመት ለሀገሪቱ ትመድባለች በጣም ከፍተኛ ገንዘብ። ከላይ ያለው ሰውዬ ግን  አሜሪካንን 7- 8 አመት በጀት እየመደበ ያስተዳድራታል። 🌐 እባካችሁ ክርስቲያኖች ነፍሳችሁን መቀለጃ  አታርጉት። አስቡ አሰላስሉ እውነትንና ፈልጉ  አምላካችሁ አላህ ሁሌም  ይጠብቃቹሀል።  ድራማ ከሆነ ኃይማኖት  ወጥታችሁ የነብያት ኃይማኖት ወደ ሆነው ኢስላም ኑ !    ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

አክሱም ዛሬም ጁምዓ አልተሰገደም ! ዛሬ ሚያዝያ 18 , 2018 እኛ እየሳቅን መስጅድ አማርጠን ተሰብስበተን የጁምዓ ሰላት ስንሰግድ አክሱም ያሉ እህት ወንድሞቻችን ግን አልሰገዱም። ሚናራ በሌለው ደ
አክሱም ዛሬም ጁምዓ አልተሰገደም ! ዛሬ ሚያዝያ 18 , 2018 እኛ እየሳቅን  መስጅድ አማርጠን ተሰብስበተን የጁምዓ ሰላት ስንሰግድ  አክሱም ያሉ እህት ወንድሞቻችን ግን  አልሰገዱም። ሚናራ በሌለው  ደህና መስጅድ እንኳን ባልሆነው "ሹቅ መስጅድ" በሚሉት  መስጅድ ነበር ተሰብስበው የሚሰግዱት  ነገር ግን ባለፈው እንደነገርኳችሁ ጨቋኝ ህጎችን የያዘ ሰነድ በዝግ ስብሰባ ተሰጥቷቸው ነበር። እዛ ሰነድ ላይ  ጁምዓ ሰላት በሹቅ መስጅድ እንዳይሰገድ ያዛል። ይህ ህግ ዛሬ ተግባራዊ  ሆኗል። በኢትዮጵያ የተለያዩ ቦታዎች የኃይማኖት እኩልነት ከቀድሞው ዘመን በተሻለ  ቢታይም መስጅዶች ቢኖሩም ከጥንት ጀምሮ  የከረረ የእስልምና ጥላቻ ያለበት ሀገር  የክርስትና ደሴት ተደርጎ የሚወሰደው አክሱም እና አከባቢው ነው።  እዛ ያሉ ሙስሊም እህት እና ወንድሞች ነፃ እስካልሆኑ ድረስ የኢስላም መብት አልተጠበቀም። ሁላችንም ድምፅ ልንሆን ይገባል። ድሮ በሀገራችን ኢትዮጵያ እንደ ሁለተኛ ዜጋ ነበርን አሁን ተሻሽሏል  ነገር ግን Still ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ ሀገር ላይ ሁለተኛ ዜጋ ሆነው እየኖሩ ያሉ  ሙስሊሞች አሉ። ሙስሊም በመሆናቸው በቁማቸው  በሰቀቀን  እየኖሩ መስገድ አቅቷቸው ተሸማቀው ሲኖሩ  ሲሞቱ ደግሞ  ሬሳቸው ከከተማው ሩቅ ቦታ ተወስዶ እየተቀበረ ስቃይ የሆነ ህይወት እየገጠማቸው ይገኛል። በእስራኤል ለሚጨፈጨፉት ለፍልስጤም ሙስሊሞች አንተ ባትጮህ ሌላው ሀገር ይጮሃል ። ለአክሱም ሙስሊሞች ግን ማንም የላቸውም ።መጀመሪያ አክሱም ያሉ እህት እና ወንድምህ ይቀድማሉ። አላህ የሚጠይቅህ መጀመሪያ አጠገብህ ካለው ነው። ድምፅ እንሁንላቸው !    ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

አክሱም ላይ ዝግ ስብሰባ ተካሂዷል። ሀሩን ሚዲያ እና ከኡስታዝ አህመዲን ጀበል ለህዝብ ባጋሩት መረጃ መሠረት በስብሰባው ሙስሊሙ ላይ የጭቆና ህግችን የያዘ ሰነድ ቀርቧል። የሙስሊም ተወካዮች እና የመ
+1
አክሱም ላይ ዝግ ስብሰባ ተካሂዷል። ሀሩን ሚዲያ እና ከኡስታዝ አህመዲን ጀበል ለህዝብ ባጋሩት መረጃ መሠረት በስብሰባው ሙስሊሙ ላይ የጭቆና ህግችን የያዘ ሰነድ ቀርቧል። የሙስሊም ተወካዮች እና የመንግስት በኩል ምክትል ከንቲባ አበበ እንዲሁም የጸጥታ ዘርፍ ምክትል ኃላፊ ቴዎድሮስ በተጨማሪ የተከማዋ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ተስፋዬ ተገኝተዋል ነገር ግን ውይይቱን ከክርስትና በኩል ያሉት የርዕሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን አስተዳዳሪ ነቡረ እድ ጎደፋ መርሃ  መሆናቸው ተነግሯል። በስብሰባው ላይ ምን ተፈጠረ ? 🌐 ለሙስሊሞች ጨቋኝ የሆነ ሰነድ በማዘጋጀት አንብበው እንዲፈርሙ እንዲስማሙ ፃና ተደርጓል። በተዘጋጀው ሰነድም  1️⃣ በትምህርት ቤቶች ላይ ሂጃብ ማድረግን ይከለክላል 2️⃣ ለዘመናት ሲሰግዱበት የነበረው የሹቅ መስጂድ ላይ ጁምዓ እንዳይሰገድ ያግዳል ። 3️⃣ በኪራይ ቤት የሚገኙ መስጂዶች ሙሉ በሙሉ እንዲዘጉ ያውጃል። 4️⃣የአዛን ጥሪ በድምፅ ማጉያ  (speaker ) ማድረግ አይቻልም 5️⃣ አስክሬን ይዞ ሲኬድ ዋና አስፋልት መንገድ መጠቀም ይከለክላል ። አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ይናገራል። የሙስሊም ተወካዮች ይህንን ሰነድ ኮፒ ይሰጠን አንብበን እንወስን ቢሉም እንዳይሰራጭ ስለፈሩ ከልክለዋቸዋል። 🔘 በቻልነው መጠን ለወንድሞቻችን ድምፅ ልንሆን ይገባል። አክሱም ላይ ያሉ ሙስሊሞችን ነፃ የማናወጣቸው ከሆነ ኢትዮጵያ የክርስትና ሀገር ናት ሙስሊሞች ሀገራችሁ አይደለም የሚለው የተረት ሀሳብ ከተለያዩ ቦታዎች  ብናጠፋም መቅበር ግን አንችልም። አክሱም ላይ ላለው ችግር የምንጮኸው ለእነሱ ብቻ ሳይሆን ለኢስላም እና ለኢትዮጵያዊነታችን ነው።    ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ስፔን እስራኤል ላይ ተፅዕኖ እየፈጠረች ትገኛለች ። ስፔን እስራኤል እያደረሰች ያለው ጭፍጨፋ እመቃወም ብቻ ሳይሆን የስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ ያለፈው እሁድ ከ2 ቀን በፊት ባስተላለፉት መልዕክት የስፔን መንግሥት 27 የአውሮፓ ሀገራትን ላቀፈው ለአውሮፓ ህብርት ከእስራኤል ጋር ያለውን ግንኙነት እንዲያቋርጥ እንደሚጠይቁ ተናግሯል። (ስፔን የዚህ ህብረት አባል ናት) 🔘 በነገራችን ላይ እስራኤል ፍልስጤማውያን ላይ  October 7 ላይ ጥቃት ደረሰብኝ ብላ በአዲስ መልኩ ጭፍጨፋ ስትጀምር ጦርነቱ ከተጀመረ ከወራት በኃላ በአውሮፓውያን አቆጣጠር may 28,2024 ስፔን ከኖርዌይ እና አየርላንድ ጋ በመሆን ለፍልስጥኤም የሀገርነት እውቅና ሰጥታለች። 🔘 በተጨማሪ በዚህ አመት በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ  " Board of peace " በሚል የተመሠረተው የሀገራት ህብረት ላይ አሜሪካ ሀገራት እንዲቀላቀሉ ጥሪ ስታቀርብ ስፔን እዚህ ህብረት ላይ የፍልስጤም መሪዎች በህብረቱ ውስጥ አለመካተታቸውን ተከትሎ ስፔን እዚህ ህብረት ውስጥ እንደማትገባ የስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር በግልፅ መናገራቸው  አይዘነጋም ። 🔘 በቅርቡ እንኳን አሜሪካ እና እስራኤል ኢራን ላይ ጥቃት ሲፈፅሙ ይህን ጥቃት በግልፅ በመቃወም አማሪካ የስፔንን አየር ክልል እና ስፔን የሚገኙ military baseዎችን እንዳይጠቀሙ በቅልፅ የከለከለች የመጀመሪያዋ ሀገር ናት። ከዛ በኃላ ነው እነ እንግሊዝ ፈረንሳይ ምናምን  አሜሪካንን መቃወም የጀመሩት ። እናንተስ ስፔንን እንዴት አያቿት ?                         ✍️ Abdulkerim https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------