en
Feedback
Timeless Truth

Timeless Truth

Open in Telegram

🛡 Defending Oriental Orthodox Christianity ⚔️ Addressing Protestantism, Catholicism & Eastern Orthodoxy ☦️ Proclaiming Theism, Countering Islam

Show more
4 228
Subscribers
+124 hours
-127 days
-3030 days
Posts Archive
እንቀበላለን ይኼንንም. .. ያው መጀመሪያ ላይ በደንብ active ልሁን ሚድያዎች ላይ ላይቭ እየገባው ከዛ discussionኦች ይኖራሉ በተቻለ አቅም ረጋ ያሉ ምናምን እዚህም ላይ ጠንክረን እንሰራለ
እንቀበላለን ይኼንንም. .. ያው መጀመሪያ ላይ በደንብ active ልሁን ሚድያዎች ላይ ላይቭ እየገባው ከዛ discussionኦች ይኖራሉ በተቻለ አቅም ረጋ ያሉ ምናምን እዚህም ላይ ጠንክረን እንሰራለን

Glad ስለጠቀመህ በቅርቡ የnet ነገር ሲስተካከልልኝ ወደ ክላስ ይቀየራል በብዙ እሰራበታለው የምለው ግሩፕ ነው ለዛ ጥቂት ጊዜ ብቻ እንደዚህ እንቀጥልና እየተስተካከለ ይመጣል
Glad ስለጠቀመህ በቅርቡ የnet ነገር ሲስተካከልልኝ ወደ ክላስ ይቀየራል በብዙ እሰራበታለው የምለው ግሩፕ ነው ለዛ ጥቂት ጊዜ ብቻ እንደዚህ እንቀጥልና እየተስተካከለ ይመጣል

ይኼ ትልቁ ድክመቴ ነው እቀበላለው ነገር ግን እሱ ላይ ግድየለሽ ሆኜ አይደለም እንቅልፍ ብዙ ጊዜ የሚነሳኝ ነው (እያጋነንኩ አይደለም) የሆነ ሰዓት ላይ በጣም ቢከብደኝ ረዘም አድርጌ ጽፌ ነበር ግን
ይኼ ትልቁ ድክመቴ ነው እቀበላለው ነገር ግን እሱ ላይ ግድየለሽ ሆኜ አይደለም እንቅልፍ ብዙ ጊዜ የሚነሳኝ ነው (እያጋነንኩ አይደለም) የሆነ ሰዓት ላይ በጣም ቢከብደኝ ረዘም አድርጌ ጽፌ ነበር ግን አልሰራሁበትም ለመስራትም ሳስብ የሚይዘኝ ነገር እንደነዚህ አይነት ነገር ላይ በደንብ ማጥናት ብቻ ሳይሆን መንፈሳዊውም ላይ መብርታትን ይጠይቃል (ለዛ ነው በንስሐ አባቶች በኩል እንዲሰራ የምፈልገው) ነገር ግን ትክክለኛ ሀሳብ ስለሆነ አስተካክላለው የእሁዱን ቅዳሴ አንዳንዴ ብሞክርም ቀጣይነት አልነበረውም ይስተካከላል

ለዛውም ባልጠጣሁት ጠላ ገዝቶኝ😂

ቢኒ ሥራህን ታያለሃ😂😂 ጸጉሬኮ ግሩፕ ላይ ትናንት ተለቋል😁
ቢኒ ሥራህን ታያለሃ😂😂 ጸጉሬኮ ግሩፕ ላይ ትናንት ተለቋል😁

ጌታ ቢፈቅድ እና ቢረዳን ቀጣይ ዓመትም እዚህ ላይ እንሰራለን
ጌታ ቢፈቅድ እና ቢረዳን ቀጣይ ዓመትም እዚህ ላይ እንሰራለን

ይኼንን የጻፍከው እስኪ ትንሽ አብራራልኝና ላክልኝ አልገባ ስላለኝ ነው
ይኼንን የጻፍከው እስኪ ትንሽ አብራራልኝና ላክልኝ አልገባ ስላለኝ ነው

ከአንዴ በላይ ስለተጠየቀ ልመልሰው ይኼንን ቁርጥ ያለ ቀን የለውም ግን 2019 ላይ እንደሚወጣ ነው እቅዴ... የህትመት ጉዳይም ካሰብኩት በላይ ስለተወሳሰበም ከዛ በኋላ ግን በቅጾች ሆኖ በተከታታይ
ከአንዴ በላይ ስለተጠየቀ ልመልሰው ይኼንን ቁርጥ ያለ ቀን የለውም ግን 2019 ላይ እንደሚወጣ ነው እቅዴ... የህትመት ጉዳይም ካሰብኩት በላይ ስለተወሳሰበም ከዛ በኋላ ግን በቅጾች ሆኖ በተከታታይ ይወጣል

https://ngl.link/thelazyreader ኪዳን አሪፍ ሀሳብ አንስቷል እኔም ልሞክረው እስኪ ያው anonymously ስለ TT ሀሳባችሁን እና ቢሰራ ምትሉበትን በዓዲሱ ዓመት ንገሩኝ አስፈላጊ ብዬ ማስባቸውን እዚህ መልስ አስቀምጣለው

ይህንን ያውቁ ኖሯል😂😂

Old but Gold I guess am the dragon warrior Now😅
Old but Gold I guess am the dragon warrior Now😅

ስለ Kalam Cosmological Argument ያልኳችሁን ሐሳብ ስጽፈው ትንሽ ከTelegram ጽሑፍ (ያው ከረዘመ ስለማታነቡ😁) ስለረዘመ ... ያው informal አጻጻፍ ነው የተከተልኩት ሀሳቤ ግን እንዳይቆራረጥ የተቻለኝን አድርጌያለው😅 መልካም ንባብ

ከይቅርታ ጋር ነገ ለቅላችኋለው

ስለ Kalam Cosmological Argument (ይሰራል አይሰራም ሚለው ላይና አጠር ያለች ማብራሪያ ነገር አስቀምጥላችኋለው ትንሽ ቆይቼ)

አሁን ያጋጠመኝን ልንገራችሁ😅 ያው ትናንት ጸጉሬን ተቆርጫለው ላይቭ ላይ ደግሞ ያያችሁኝ Mustache እንደሌለኝ ታውቃላችሁ and ደአስ ነው ያረኩት (ከሀረር የሆናችሁ ትረዱኛላሁ) ማዕተቤም ደግሞ አይታይም ... ur kinda guessin where this is goin right?😁 መንገድ ላይ የሆኑ ሙስሊሞች በሕብረታቸው ደም እየለገሱና ሙስሊሞቹን ደግሞ እያስለገሱ ነው ... ሲያዩኝ በቃ የሙስሊም vibe ሰጠኋቸው መሰለኝ አንዷ እህት መታ የሆነ ነገር በአረብኛ ብላ ና ደም ለግስ ህብረታችንን ተቀላቀል አለቺኝ😭😂 ድንገት ሆኖብኝ በቃ በዚህ መንገድ ስለምመላለስ በኋላ ብያት አለፍኩ😁... እና በኋላ ላይ ኡስታዝ ኢዩኤልን ይጠብቁታል ደም እንዲለግስ😂

ወደፊት ካህናት ምትሆኑ ዲያቆናት ምናልባት Gym እንድትሰሩ አንድ ምክንያት ልስጣችሁ😂 እንዲህ አይነትን ልጅ እንደዚህ ካልሆነ ማጥመቅ አትችሉም😁

እድሜ ለአፈሳ ይኸው ጸጉሬን ተቆርጫለው😅 ከ15 ዓመት በላይ እየማሩ አይደለም ... አዳሞች ሆይ እንጠንቀቅ

Well ከ 8 ሰዓት በኋላ እንገናኝ😁
Well ከ 8 ሰዓት በኋላ እንገናኝ😁

ረዘም ይላል ግን አንብቡት ከምር Matter ያደርጋል

የዮሐንስ ወንጌል ጸሐፊ 23 ስለዚህ። ያ ደቀ መዝሙር አይሞትም የሚለው ይህ ነገር ወደ ወንድሞች ወጣ፤ ነገር ግን ኢየሱስ። እስክመጣ ድረስ ይኖር ዘንድ ብወድስ ምን አግዶህ? አለው እንጂ አይሞትም አላለውም። 24 ስለ እነዚህም የመሰከረ ይህንንም ጽፎ ያለ ይህ ደቀ መዝሙር ነው፥ ምስክሩም እውነት እንደ ሆነ እናውቃለን። የዮሐንስ ወንጌል ጸሐፊ (ቢያንስ የአብዛኛው ክፍል) "ጌታ የሚወደው ደቀመዝሙር" እንደሆነ ግልጽ ነው ብዬ አስባለው ፤ ነገር ግን ዮሐ 21:24 ላይ ከአንድ በላይ ጸሐፊ እንዳለ ይጠቁማል ፤ እዚህ ላይ 3 ምልከታዎችን እንይ [ቢያንስ በመጽሐፌ ያካተትኳቸውን] 1. የሪቻርድ ባውክሃም "ስልጣንን የሚያመልክት 'እኛ' " የሚለው ሐሳብ እዚህ ላይ የባውክሃም ሀሳብ 'እሱ' ብሎም ሆነ ከዛ በኋላ 'እኛ' ብሎ የጻፈው ራሱ "ጌታ ይወደው የነበረ ደቀመዝሙር" ነው ብሎ ከሌሎች ጽሑፎቹ ምሳሌ በመጥቀስ ያብራራው ሐሳብ ሳቢ ቢሆንም ነገር ግን ሊድያ ማክግሪው እንዳስቀመጠችው በአንድ አንቀጽ ውስጥ ባለቤቱ ከ 'እሱ' ወደ 'እኛ' የሚቀየርበትን ምሳሌ ባውክሃም ስላላስቀመጠ ቢያንስ እዛ ክፍል ላይ ሁለት ጸሐፊ አለ የሚለው ሐሳብ ለኔም ያጋድልብኛል ... 2. ዮሐንስ ወንጌል ሁለት "እትሞች" አለው የሚለው መላመት ይኼ ደግሞ የዮሐንስ ወንጌል መጀመሪያ ላይ "ጌታ ይወደው በነበረ ደቀመዝሙር" ምናልባትም ከ70 AD በፊት ተጽፎ ከቆየ በኋላ ከቁጥር 23 ላይ የተቀመጠው ሐሳብ [ጌታ ይወደው የነበረ ደቀመዝሙር አይሞትም የሚል] በሰዎች ዘንድ ስለተስፋፋ ያ ደቀ መዝሙር ደግሞ በታሪክ እንደሚታወቀው ዮሐንስ ከሆነ በታሪክ እንደሚታመነው በ90ዎቹ መጨረሻ ስላረፈ ይኼንን [ዮሐንስ አይሞትም] የሚለው ሐሳብን መስፋፋት ለማረም ይህ የመጨረሻ ክፍል (ምናልባትም አንዳንድ ሌሎች ክፍሎች ጋር] ተጨምሮበት "ሁለተኛ እትም" ተዘጋጀ ... ይህም ደግሞ አሁን ላይ ዮሐንስ ወንጌል በ90ዎቹ መጨረሻ ነው የተጻፈው የሚለውን ሐሳብ ያብራራል ... ይኼኛው መላምት ከሌሎቹ በተለየ በቀጥታ "ጌታ ይወደው የነበረው ደቀመዝሙር" ዮሐንስ እንደሆነ ይጠቁማል 3. በሐዋርያው እንድርያስ እና ሌሎች ደቀመዛሙርት ይኼኛው ሐሳብ ደግሞ የዮሐንስ ወንጌል መጨረሻ ላይ የምናገኘውን "እኛ" የሚሉ ክፍሎች "ጌታ ይወደው የነበረው ደቀመዝሙር" ወንጌሉን በሚዘጋጅበት ጊዜ አብረውት የነበሩት እንድርያስና ሌሎች ደቀመዛሙርት ምስክርነት ነው የሚል ሐሳብን ያመጣል ... ለዚህም ማስረጃ ሁለተኛው መቶክፍለዘመን የተጻፈውን ሙራቶሪያን ፍራግመንት ላይ የተቀመጠውን ታሪክ ይጠቅሳሉ እኔ አሁን ላይ በሁለተኛው እና በሦስትኛው ሐሳብ መካከል ላይ ነኝ ምክንያቱም ጸሐፊው ዮሐንስ እንደሆነ ከማመን በላይ የዮሐንስ ወንጌል መቼ ተጻፈ የሚለውንም ነገር የሚነካ ስለሆነ አልወሰንኩም [እንደ እኔ የዮሐንስ ወንጌል ከ60ዎቹ እስከ 90ዎቹ ድረስ ተጽፏል ብዬ ክፍት ነኝ] ... እስኪ የተለየ ሐሳብ ወይም objection ወይም ድጋፍም ካላችሁ እናወራዋለን ግሩፕ ላይ መጽሐፉ [የመጀመሪያው ቅጽ ላይ] ላይ ስለ ወንጌላት ጸሐፊና እና ስለተጻፉበት ጊዜ እንዲሁም የሚነሳውን objection አካትታቸዋለው