ቡኻሪ (ኸውፈላህ) መስጂድ
Open in Telegram
በቡኻሪ (ኸውፈላህ) መስጂድ የሚሰጡ ደርሶችና የተለያዩ ጠቃሚ መልዕክቶች የሚለቀቁበት ቻናል ነው። አድራሻ፡ ሳሪስ ብሔረፅጌ
Show more273
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+1030 days
Posts Archive
Repost from N/a
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
" من يرد الله به خيرا يفقهه فى الدين "
👉 ለበጋ መካከለና ደረጃ የኦንላይን ኮርስ ፈላጊዎች በሙሉ
በአላህ ፈቃድ ከመስከረም ጀምሮ የሚጀመር የኦላይን ሸሪዐዊ ትምህርቶችን ያዘጋጀን ሲሆን ከመስከረም በፊት ባሉት ጥቂት ቀናት በመመዝገብ የቂርአቱ ተካፋይ ይሁኑ።
የሚቀሩ ኪታቦች
👉 ዑምደቱል አህካምና
👉 አል ዐቂደቱል ዋሲጢያ
ደርሱ የሚሰጥበት ሰዐት
👉 በሳምንት ሶስት ቀን
ከምሽቱ 3:00 - 4:00 ሰዐት
መቅራት እየፈለጉ የማታው ሰዐት አልመች ካሎት አምስትና ከዚያ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ካሉ ከምሽቱ በተጨማሪ ከቀኑ 8:00 - 9:00 የሚመቻች ይሆናል።
👉 ደርሱ የሚሰጠው በኡስታዝ ሙስጠፋ አደም
ለበለጠ መረጃ @ibnbedriya1234
👁👁👁👁አስደሳች ዜና
የአወሊያ የጤና ማዕከል መቀመጫውን ዩናይትድ ኪንግደም ካደረገው የአል - በስር ኢንተርናሽናል ፍውንዴሽን ጋር በመተባበር ነፃ የሆነ የአይን ሞራ ገፋፋ ህክምና ከ መስከረም 4 እስከ 7/ 2019 አ.ል ይሰጣል።
👉በመሆኑም ከጳግሜ አንድ ጀምሮ ዊንጌት ተሻግሬ በሚገኘው የአወሊያ ጤና ጣብያ መጥተው መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን ስንገልፃላችሁ በታላቅ ደስታ ነው።
👉ለበለጠ መረጃ
+251911599329
+251912410372
👉ይደውሉ
እባክዎ መረጃውን share ያድርጉ
Telegram
ይህች ሰብብ ልትሆን ትችላለች ቁርዓን ለመቅራት የተቸገሩ ካሉ ከዉጪ የመጡ የአይን ሀኪሞቾ በነፃ ... ሼር አድርጉላቸው
@cataract2026
Repost from N/a
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
" من يرد الله به خيرا يفقهه فى الدين "
👉 ለበጋ መካከለና ደረጃ የኦንላይን ኮርስ ፈላጊዎች በሙሉ
በአላህ ፈቃድ ከመስከረም ጀምሮ የሚጀመር የኦላይን ሸሪዐዊ ትምህርቶችን ያዘጋጀን ሲሆን ከመስከረም በፊት ባሉት ጥቂት ቀናት በመመዝገብ የቂርአቱ ተካፋይ ይሁኑ።
የሚቀሩ ኪታቦች
👉 ዑምደቱል አህካምና
👉 አል ዐቂደቱል ዋሲጢያ
ደርሱ የሚሰጥበት ሰዐት
👉 በሳምንት ሶስት ቀን
ከምሽቱ 3:00 - 4:00 ሰዐት
መቅራት እየፈለጉ የማታው ሰዐት አልመች ካሎት አምስትና ከዚያ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ካሉ ከምሽቱ በተጨማሪ ከቀኑ 8:00 - 9:00 የሚመቻች ይሆናል።
ለበለጠ መረጃ @ibnbedriya1234
Repost from N/a
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
" من يرد الله به خيرا يفقهه فى الدين "
👉 ለበጋ መካከለና ደረጃ የኦንላይን ኮርስ ፈላጊዎች በሙሉ
በአላህ ፈቃድ ከመስከረም ጀምሮ የሚጀመር የኦላይን ሸሪዐዊ ትምህርቶችን ያዘጋጀን ሲሆን ከመስከረም በፊት ባሉት ጥቂት ቀናት በመመዝገብ የቂርአቱ ተካፋይ ይሁኑ።
የሚቀሩ ኪታቦች
👉 ዑምደቱል አህካምና
👉 አል ዐቂደቱል ዋሲጢያ
ደርሱ የሚሰጥበት ሰዐት
👉 በሳምንት ሶስት ቀን
ከምሽቱ 3:00 - 4:00 ሰዐት
መቅራት እየፈለጉ የማታው ሰዐት አልመች ካሎት አምስትና ከዚያ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ካሉ ከምሽቱ በተጨማሪ ከቀኑ 8:00 - 9:00 የሚመቻች ይሆናል።
ለበለጠ መረጃ @ibnbedriya1234
በአንቀፅ 18 ላይ ዱንያን (عاجلة) ለሚፈልግ ሰው 'የፈለግነውን ለሻነው ሰው እንሰጠዋለን' በሚለው አገላለጽ ውስጥ 'ما نشاء' (የሻነውን) እና 'لمن نريد' (ለፈለግነው ሰው) የሚሉት ገደቦች ምንን ያስገነዝባሉ?
ሱረቱል ኢስራእ አንቀፅ 13 ላይ "ሰውንም ሁሉ በራሪውን (ሥራውን) በአንገቱ አስያዝነው፡፡" ጣኢረሁ (በራሪውን) ሲል ምንን ያመለክታል?
በሱረቱል ኢስራእ አንቀጽ 19 መሰረት፣ የአንድ ሰው ስራ በአኺራ ዘንድ 'መሽኩራ' (ምስጋና የሚገባው ወይም ተቀባይነት ያለው) እንዲሆን መሟላት ያለባቸው ሶስት መሰረታዊ ቅድመ ሁኔታዎች የትኞቹ ናቸው?
አላህ ነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ) በእስራ እና ሚዕራጅ ጉዞ ላይ 'በባሪያው' (ቢአብዲሂ) በማለት መጥራቱ ምንን ያመለክታል?
አላህ እስራኤላውያንን 'የኑህ ዝርያዎች' ብሎ የጠራበትና የኑህን አመስጋኝነት የጠቀሰበት የጥበብ ምክንያት ምንድነው?
በምንጩ ላይ በተጠቀሰው መሰረት፣ አላህ እስራኤላውያንን 'የኑህ ዝርያዎች' ብሎ የጠራበትና የኑህን አመስጋኝነት የጠቀሰበት የጥበብ ምክንያት ምንድነው?
