1 073
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-2030 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+5
in 0 channels
August '26
+14
in 0 channels
Get PRO
July '26
+14
in 0 channels
Get PRO
June '26
+186
in 5 channels
Get PRO
May '26
+16
in 0 channels
Get PRO
April '26
+19
in 0 channels
Get PRO
March '26
+252
in 2 channels
Get PRO
February '26
+86
in 1 channels
Get PRO
January '26
+59
in 0 channels
Get PRO
December '25
+77
in 0 channels
Get PRO
November '25
+35
in 0 channels
Get PRO
October '25
+48
in 0 channels
Get PRO
September '25
+14
in 0 channels
Get PRO
August '25
+17
in 0 channels
Get PRO
July '25
+42
in 0 channels
Get PRO
June '25
+436
in 5 channels
Get PRO
May '250
in 10 channels
Get PRO
April '25
+71
in 0 channels
Get PRO
March '250
in 0 channels
Get PRO
February '25
+71
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | 0 | |||
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | +1 | |||
| 05 September | 0 | |||
| 04 September | +2 | |||
| 03 September | +1 | |||
| 02 September | +1 | |||
| 01 September | 0 |
Channel Posts
Repost from Select College
+9
እንኳን ደስ አላችሁ!
የሰሌክት ኮሌጅ የተማሪዎች የምርቃት ስነ - ስርዓት
ነሃሴ 23/2018 ዓ.ም
Congratulations to all of you!
የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ
https://linktr.ee/selectcollege
| 2 | እንኳን ደስ አላችሁ! Congratulations!
ሰሌክት ኮሌጅ በማስተርስ ፣ በዲግሪና በቴክኒክና ሞያ መርሀ ግብሮች በጤና፣ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች በመደበኛና በOnline ሲያስተምራቸው የቆዩ ተማሪዎቹ ቅዳሜ ነሀሴ 23/2018 ዓ.ም በአምባሳደር ሲኒማ ያስመርቃል።
ውድ የ2018 ዓ.ም ተመራቂዎች ሰሌክት ኮሌጅ ከናንተ ጋር በነበረን የትምህርት ዘመን በጣም ደስተኞች ነን። ለስራም ሆነ ለግል ህይወታችሁ መልካሙን ሁሉ እንመኝላቹሀለን!
የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ
https://linktr.ee/selectcollege | 374 |
| 3 | የሰሌክት ኮሌጅ መገናኛ ካምፓስ የነርሲንግ እና የፋርማሲ ተማሪዎች ቃለ-መሀላና ጋውኒንግ መርሀ-ግብር
ሰኔ 2018 ዓ.ም
Select college Megenagna Campus Nursing and Pharmacy students Capping and Gowning Ceremony
Jul 2026 | 443 |
| 4 | No text... | 1 286 |
| 5 | No text... | 1 792 |
| 6 | No text... | 2 584 |
| 7 | የማትሪክ ፈተናን በከፍተኛ ውጤት ማለፍ ትፈልጋላችሁ? ውጤታችሁን የሚያሻሽልና ዝግጅታችሁን የሚያቀላጥፍ ስልታዊ መንገድ እየፈለጋችሁ ነው?
ሴሌክት ኦንላይን አካዳሚ (Select Online Academy) ለHighschool ተማሪዎች ተብሎ የተዘጋጀውን ዘመናዊ ዲጂታል መድረክ ይዞላችሁ ቀርቧል!
ምን ምን ያገኛሉ?
🔹 #ESSLCE_Model_Exams: ከ2012 እስከ 2017 ዓ.ም የማትሪክ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ ጋር።
🔹 #Concise_Summary: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት አይነቶች አጫጭርና ግልጽ ማስታወሻዎች።
🔹 #New_Curriculum: በአዲሱ ስርአተ-ትምህርት የተዘጋጁ ጥራት ያላቸው ቪዲዮዎች እና Virtual Labs።
🔹 #AI_Powered: በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች እና እየተዝናኑ የሚማሩባቸው ትምህርታዊ ጌሞች።
🔹 #Short_Notes: ለእያንዳንዱ ትምህርት ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ።
⏳ ይፍጠኑ! ይህ እድል እንዳያመልጥዎ! አሁኑኑ በድረ-ገጻችን ይመዝገቡና ዝግጅቶን ይጀምሩ፦
🌐 https://selectacademy.edu.et
ለበለጠ መረጃ፦
📞 9521 (በቀጥታ ይደውሉ)
📱 +251 926 913 404
እኛን ይከተሉ፣ ለጓደኞችዎም ያጋሩ!
🔹 Telegram: t.me/Select_Academy
🔹 Facebook: fb.com/selectonlineacademyet
🔹 TikTok: tiktok.com/@select_online_academy | 2 055 |
| 8 | ጎበዝ ተማሪዎች በSelect Online Academy እያጠኑ ነው።
እናንተስ?
ለዝግጅታችሁ አሪፍ መፍትሄ እኛ ጋር አለ!
#ESSLCE_With_Model_Exams: ከ2012 እስከ 2017 ዓ.ም የማትሪክ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ፣
#Concise_Summary_With_Model_Exams: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉትን ትምህርቶች አጫጭር ማስታወሻዎች፣
#Ethiopian_New_Curriculum_All_Subjects: በከፍተኛ ጥራት የተቀረጹ ቪዲዮዎች፣ Virtual Labs ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች፣ እና እየተዝናኑ የሚማሩበትን ጌሞችን ያካተተ።
#Short_Notes: ለእያንዳንዱ ትምህርት ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ
ይፍጠኑ ይህ እድል እንዳያልጥዎ
www.selectacademy.edu.et በመመዝገብ ዝግጅቶን አሁኑኑ ይጀምሩ።
መልካም እድል ለመላው ተፈታኞች
ለበለጠ መረጃ
+251 926 913 404 | 9521
Join Our Telegram
@Select_Academy
@Select_Academy
@Select_Academy
የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ
👇👇👇
Facebook:https://www.facebook.com/selectonlineacademyet
TikTok: tiktok.com/@select_online_academy | 5 031 |
| 9 | ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላምና የደስታ እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቱን ይገልፃል። | 1 179 |
| 10 | ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፣ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሠላም አደረሳችሁ! | 1 096 |
| 11 | ሴሌክት ኮሌጅ በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አርባ ምንጭ፦ መጋቢት 29 / 2018 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን)
ሴሌክት ኮሌጅ በጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም ይውል ዘንድ የግማሽ ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የመማሪያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል።
ድጋፉን ያስረከቡት የሴሌክት ኮሌጅ ዲን አቶ ሄኖክ ኃይለ መስቀል በአደጋው የበርካታ ዜጎች ሕይወት በመጥፋቱ የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልጸዋል።
ድጋፉ የመጀመሪያ ዙር መሆኑን የጠቀሱት ዲኑ፣ ቁሳቁሶቹ በአደጋው ምክንያት በከፊል እና ሙሉ በሙሉ ለወደሙ ትምህርት ቤቶች የሚውሉ መሆናቸውን አስረድተዋል።
አክለውም የኮሌጁ ባለቤት አቶ አዲሂና ግርማይ፤ የዞኑ አስተዳደር ተፈናቃዮችን መልሶ ለማቋቋም በሚያደርገው ጥረትና ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታቸው ለመመለስ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ኮሌጃቸው ምንጊዜም ከጎናቸው እንደሚሆን አረጋግጠዋል።
ድጋፉን የተረከቡት የጋሞ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ገዛኸኝ ጋሞ በበኩላቸው የአደጋው መጠን ከፍተኛ መሆኑን ጠቁመው፣ መንግስት ተጎጂዎችን ለመርዳት በሚያደርገው ሰፊ ጥረት መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት እያሳዩት ያለው አጋርነት እጅግ የሚበረታታ መሆኑን ገልጸዋል።
አቶ ገዛኸኝ አክለውም "በትውልድ ላይ መስራት በሀገር ላይ መስራት ነው" በማለት፣ ሴሌክት ኮሌጅ ላደረገው ድጋፍ በዞኑ አስተዳደርና በተጎጂ ወገኖች ስም ምስጋና አቅርበዋል። | 1 |
| 12 | ሴሌክት ኮሌጅ በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አርባ ምንጭ፦ መጋቢት 29 / 2018 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን)
ሴሌክት ኮሌጅ በጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም ይውል ዘንድ የግማሽ ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የመማሪያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል።
ድጋፉን ያስረከቡት የሴሌክት ኮሌጅ ዲን አቶ ሄኖክ ኃይለ መስቀል በአደጋው የበርካታ ዜጎች ሕይወት በመጥፋቱ የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልጸዋል።
ድጋፉ የመጀመሪያ ዙር መሆኑን የጠቀሱት ዲኑ፣ ቁሳቁሶቹ በአደጋው ምክንያት በከፊል እና ሙሉ በሙሉ ለወደሙ ትምህርት ቤቶች የሚውሉ መሆናቸውን አስረድተዋል።
አክለውም የኮሌጁ ባለቤት አቶ አዲሂና ግርማይ፤ የዞኑ አስተዳደር ተፈናቃዮችን መልሶ ለማቋቋም በሚያደርገው ጥረትና ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታቸው ለመመለስ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ኮሌጃቸው ምንጊዜም ከጎናቸው እንደሚሆን አረጋግጠዋል።
ድጋፉን የተረከቡት የጋሞ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ገዛኸኝ ጋሞ በበኩላቸው የአደጋው መጠን ከፍተኛ መሆኑን ጠቁመው፣ መንግስት ተጎጂዎችን ለመርዳት በሚያደርገው ሰፊ ጥረት መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት እያሳዩት ያለው አጋርነት እጅግ የሚበረታታ መሆኑን ገልጸዋል።
አቶ ገዛኸኝ አክለውም "በትውልድ ላይ መስራት በሀገር ላይ መስራት ነው" በማለት፣ ሴሌክት ኮሌጅ ላደረገው ድጋፍ በዞኑ አስተዳደርና በተጎጂ ወገኖች ስም ምስጋና አቅርበዋል። | 1 557 |
| 13 | 🚀 Big News: Select Online Academy Named a 2026 Mastercard Foundation EdTech Fellow!
We are thrilled to announce that Select Online Academy has been officially selected as one of the 12 premier EdTech enterprises in Ethiopia for Cohort III of the Mastercard Foundation EdTech Fellowship! 🇪🇹✨
It was an absolute honor to showcase our vision during Ethiopia EdTech Week at the Science Museum. We extend our deepest gratitude to Reach for Change Ethiopia and the Mastercard Foundation for this incredible opportunity to scale our impact and reach more learners nationwide.
At Select Online Academy, we aren’t just building a platform; we are building the future of Ethiopian education. 🎓💻
#EdTechEthiopia #MastercardFoundation #ReachForChange
#EdTechWeekEthiopia2026
#CohortIII
#FutureOfLearning
#Impact | 20 761 |
| 14 | የማትሪክ ውጤታችሁን የሚቀይር መፍትሄው ተገኝቷል! 🚀🎓
የማትሪክ ፈተናን በከፍተኛ ውጤት ማለፍ ትፈልጋላችሁ? ውጤታችሁን የሚያሻሽልና ዝግጅታችሁን የሚያቀላጥፍ ስልታዊ መንገድ እየፈለጋችሁ ነው?
ሴሌክት ኦንላይን አካዳሚ (Select Online Academy) ለHighschool ተማሪዎች ተብሎ የተዘጋጀውን ዘመናዊ ዲጂታል መድረክ ይዞላችሁ ቀርቧል!
ምን ምን ያገኛሉ?
🔹 #ESSLCE_Model_Exams: ከ2012 እስከ 2017 ዓ.ም የማትሪክ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ ጋር።
🔹 #Concise_Summary: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት አይነቶች አጫጭርና ግልጽ ማስታወሻዎች።
🔹 #New_Curriculum: በአዲሱ ስርአተ-ትምህርት የተዘጋጁ ጥራት ያላቸው ቪዲዮዎች እና Virtual Labs።
🔹 #AI_Powered: በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች እና እየተዝናኑ የሚማሩባቸው ትምህርታዊ ጌሞች።
🔹 #Short_Notes: ለእያንዳንዱ ትምህርት ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ።
⏳ ይፍጠኑ! ይህ እድል እንዳያመልጥዎ! አሁኑኑ በድረ-ገጻችን ይመዝገቡና ዝግጅቶን ይጀምሩ፦
🌐 https://selectacademy.edu.et
ለበለጠ መረጃ፦
📞 9521 (በቀጥታ ይደውሉ)
📱 +251 926 913 404
እኛን ይከተሉ፣ ለጓደኞችዎም ያጋሩ!
🔹 Telegram: t.me/Select_Academy
🔹 Facebook: fb.com/selectonlineacademyet
🔹 TikTok: tiktok.com/@select_online_academy | 1 169 |
| 15 | ሰሌክት ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ ፤ በዓሉ የሰላም እና የደስታ እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቱን ይገልፃል።
የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ👇👇👇
https://linktr.ee/selectcollege | 721 |
| 16 | ማትሪክ ደረሰ ብሎ መረበሽ ቀረ! በ Select Online Academy ምርጥ ውጤት ማምጣት ቀላል ሆኗል።
ለዝግጅታችሁ አሪፍ መፍትሄ እኛ ጋር አለ!
#ESSLCE_With_Model_Exams: ከ2012 እስከ 2017 ዓ.ም የማትሪክ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ፣
#Concise_Summary_With_Model_Exams: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉትን ትምህርቶች አጫጭር ማስታወሻዎች፣
#Ethiopian_New_Curriculum_All_Subjects: በከፍተኛ ጥራት የተቀረጹ ቪዲዮዎች፣ Virtual Labs ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች፣ እና እየተዝናኑ የሚማሩበትን ጌሞችን ያካተተ።
#Short_Notes: ለእያንዳንዱ ትምህርት ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ
ይፍጠኑ ይህ እድል እንዳያልጥዎ
https://selectacademy.edu.et በመመዝገብ ዝግጅቶን አሁኑኑ ይጀምሩ።
ለበለጠ መረጃ
+251 926 913 404 | 9521
የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ
👇👇👇
Telegram: t.me/Select_Academy
Facebook:https://www.facebook.com/selectonlineacademyet
TikTok: tiktok.com/@select_online_academy | 3 481 |
| 17 | "ነገ" የማይሞላው የጸጸት ዋንጫ 🏆❌
"ገና 2 ወር ይቀራል..." አለ አቤል ደብተሩን ዘግቶ ስልኩን እያነሳ።
አቤል ጎበዝ ተማሪ ነበር። ግን አንድ ትልቅ ችግር ነበረበት—"ነገ እጀምራለሁ" የሚል ቀጠሮ። ጓደኞቹ በቪዲዮ ጭምር ታግዘው ሲያጠኑ፣ ሞዴል ፈተናዎችን ሲለማመዱና ግልጽ ያልሆነላቸውን ጥያቄዎች ሲያዩ እሱ ግን "ጊዜ አለኝ" በሚል ስሜት በሶሻል ሚዲያ ቪዲዮዎች ይሳሳቅ ነበር።
የፈተናው ዋዜማ ደረሰ...
ያኔ ነው ድንገት ድንጋጤው የተጋባበት። "ይሄንንም አላየሁትም... ያንንም አልደገምኩትም..." እያለ መተንፈስ አስኪያቅተው ተጨነቀ። ያ "ጊዜ አለኝ" ያለው 2 ወር እንደ 2 ሰከንድ ነጥቆ አልፏል።
የፈተናው ቀን፡
ፈተናው ተጀመረ። አቤል ወረቀቱን ሲያይ ጥያቄዎቹን ከዚህ በፊት ያያቸው ይመስሉታል። ግን መልሱን አያውቀውም። ምክንያቱም ጥያቄዎቹን በጥልቀት አልተለማመዳቸውም ነበር። ከጎኑ የተቀመጠችውና በ Select Online Academy ስትዘጋጅ የነበረችው ጓደኛው ግን በፈገግታ ትጽፋለች።
ውጤት ሲመጣ፡
ጓደኞቹ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት ሲዘጋጁ፣ አቤል ግን "ያቺን ሰዓት በቅጡ በተጠቀምኩባት ኖሮ" እያለ በጸጸት ይቆዝማል። ትልቁ ጸጸቱ ግን የማያልፍ ፈተና መኖሩ ሳይሆን፣ ማለፍ የሚያስችል አቅምና መሳሪያ ያውም ሰሌክት ኦንላይን አካዳሚ እያለ አለመጠቀሙ ነበር።
"ዛሬ በ Select online academy ተዘጋጁ... ነገ በኩራት ውጤታችሁን ታያላችሁ!"
👇👇👇
🔗 [https://selectacademy.edu.et
አቤል ውጤቱን ሲያይ ምን አለ? Comment box ላይ ተመልከቱ
#StudyHard #NoRegrets #Grade12 #Ethiopia #SelectOnlineAcademy #Entrance2018 | 1 237 |
| 18 | #NationalExam
ትምህርት ሚኒስቴር ፤ " የዚህ አመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ይሰጣል " አለ።
በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ2018 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ " በዚህ ዓመት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መቶ በመቶ በበይነ መረብ ይሰጣል " ሲሉ ተናግረዋል።
ይህን ያሉት በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የግማሽ ዓመት አፈፃፀም መድረክ ላይ ተገኝተው ነው።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ፈተናው በወረቀትና በበይነ መረብ ሲሰጥ እንደነበር አንስተው በዚህ ዓመት የሚሰጠውን ማጠናቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ለዚህም የተለያዩ ግብዓቶች ለክልሎች ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው በፈተና ጣቢያዎች በቂ የኢንተርኔት አቅርቦት እንዲኖር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመነጋገር ይሰራል ብለዋል።
ክልሎች በዚህ ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮች እንዳይኖሩ በቂ ኮምፒዩተር ፣ ኔትዎርክና አማራጭ የሀይል አቅርቦት እንዲኖር ልዩ ትኩረት ሰጥተው መዘጋጀት እንዳለባቸው አሳስበዋል። ለተማሪዎችም በቂ ሥልጠና መስጠት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ የክልልና ከተማ መስተዳድሮች ይህንን አውቀው አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የዲጅታል ትምህርትና አይሲቲ ሥራ አስፈፃሚ ዘላለም አሰፋ (ዶ/ር) ፤ ተማሪዎች የሚለማመዱባቸው ሞዴል ፈተናዎች በበቂ ሁኔታ የተጋጁ መሆኑን ገልጸዋል።
" ተማሪዎች አስቀድመው እንዲለማመዱና ሥልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል " ብለዋል። | 23 610 |
| 19 | vid.mp4 | 678 |
| 20 | No text... | 717 |
