en
Feedback
ይኸነው የሸበሉ ( ክንዴ )

ይኸነው የሸበሉ ( ክንዴ )

Open in Telegram

ለአማራ ህዝብ እውነተኛ መረጃ በማቀበል ድምፅ ለመሆን !!

Show more
1 323
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-2530 days
Posts Archive
እሙሙ - ጥበባት Daniel Kibret ! ከአራት ሴቶች ወልዶ ብዛት ያላቸውን በቤተክርስቲያን ዙሪያ ለአገልግሎት የቀረቡ ኮረዳዎችን አስገድዶ የደፈረ አለሌ ዲያቆን ብዬ የምጠራው ይመስልሃል ወይ? ለግብሩ የሚመጥነው ስም እሙሙ - ጥበባት የሚለው ብቻ ነው። የሆነው ሆኖ እሙሙ - ጥበባት ኦቦ ዳንኤል ክብረት አሁንም ቤተክርስቲያንን እያገለገለ እንደሆነ አይኑን በጨው አጥቦ ለማስረዳት ሞክሯል፤ ሞኝ ባያፍር የሞኝ ዘመድ ያፍር ይሉሃል ነብስ ዘርቶበት ይኸውልህ። እውነታው ግን በቤተክርስቲያን ስም ከርሱን እየሞላ እና እየተገለገለ ነው። እሙሙ ጥበባት ቤተ-መንግስት ከገባም በኋላ ወደ ቤተክርስቲያን የሄደው የጣና ገዳማትን የቤተክርስቲያን መፅሐፍትና ቅርሶችን ለመበርበር ሲሆን ገርጂ አማኑኤል ኅብረት ቤተ-ክርስቲያን (ፕሮቴስታንት ቸርች) የሄደው ደግሞ ለአሳዳሪ አለቆቹ ታማኝ ሆኖ ለመታየት ነው። " አንገት ከሚሰበር ባይበላስ ቢቀር " የሚለው አባባል ቦታው ከዚህ ሰውየ ላይ ዘፍ ብሎ ያርፋል። ለማንኛውም በአማራ ላይ የሚደረጉ የማህበራዊ ሚዲያ ጦርነቶችን ከእነ ቶማስ ጀጃውና የኩባው ዲቃላ ናትናኤል መኮንን ጋር ሆኖ በሺህ የሚቆጠሩ ፌክ አካውንቶችን ከፍቶ እና አስከፍቶ ሲያስተባብር የሚውል ባንዳ ነው። ባንዳ ሀገር የለውም፤ የባንዳ ሀገሩና ማንነቱ ሆዱ ብቻ ነው። ይሄ ሰውየ የብልፅግናው ወንጌል ቤተ-መንግስት ውስጥ ያሉት አብይ አህመድና ዝናሽ ታያቸው እየሱስ ክርስቶስና ድንግል ማሪያም መስለው ታይተውት ይሆን እንዴ ? እያገለገልኩ ነው ተጨፈኑ ላሞኛችሁ የሚለን? Tonto !

አርበኛ ዘመነ ካሴም በታሪክ እንደምናውቃቸው እንደሌሎች የኢትዮጵያና የአማራ ጀግኖች አገሩን ጠንቅቆ የሚያውቅ ብቻ ሳይሆን የአገር ፍቅርና በህዝብ አንድነት እንዲኖር የሰራና እየሰራ ያለ የአዲሱ የአማራ ትውልድ አብሪ ኮከብ ነው ። አርበኛ ዘመነ ካሴ በአፍሪካ ታሪክ ከምናውቃቸው እንደ ቶማስ ሳንካራ ወይም ኔልሰን ማንዴላ ምርጥ አብዮት ቀስቃሽና በአጭር ጊዜ የትግል ችቦ ለኩሶ በታማኝነት ያቀጣጠለ ክንደ ብርቱ ታጋይ መሆኑን ሁሉም በሚባል ደረጃ የምንስማማበት ፍርጥ ያለ ሀቅ ነው። ለአማራና ለኢትዮጵያ የተሻለ ነገር ለመስራት የማያርፍ የነፃነት ጥማት ያንገበገበው፣ በደልን የሚፀየው፣ ለተበዳይ ሩህሩህ ልብ ያለውና ለጠላትና ለበዳይ ርህራሄው ሙጥጥ ብሎ የሚያልቅበት ለህዝባዊ ትግል የቆረበ አርበኛ ነው። የኢትዮጵያን የዘመናዊ ፖለቲካ ውስብስብነት የሚረዳ ነገን የሚገምት ብቻ ሳይሆን የሚያውቅ ብልህ መሪነቱ አያጠራጥርም። ዛሬ መንገዳገድ ላይ ያለው አገዛዝ ከወደቀ በኋላ አማራ ከሌሎች ብሔሮች ጋር አጋር መንግስት ለመመስረት በሚያደርገው አስተዋፅኦ ከሌሎች ተወካዮች ጋር አገር ለመመስረት ከፊት ሆኖ አማራን ለመወከል የማያሳፍረን በታማኝነትና በሙሉ ልብ በኩራት የሚቀመጥ መሪያችን ነው። እውነታው ይሄ ነው !! በርታ ጥላየ !

የአዲሱ የአማራ ትውልድ አብሪ ኮከብ ! በአለም የነፃነት፣ የእኩልነትና የፍትህ የትግል ታሪክ ውስጥ ምንጊዜም ታሪክ የሚያስታውሳቸው እንደግለሰብ የተከበሩ የትግል ሰዎች እና እንደማህበረሰብ ደግሞ የጀብዱ ተሳታፊ የሆኑ እምቢ ለነፃነቴ ያሉ ህዝቦችን ነበሩ፤ አሉም። አንዳንዶቹ ፊልም ጭምር ተሰርቶላቸው ለሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች መከበር ያበረከቱትን አስተዋፅኦ ለተተኪ ትውልድ እንዲተላለፍ ሲደረግ አብዛኛዎቹ ደግሞ ግለ-ታሪካቸው በመፅሐፍ መልክ ተሰንዶ ከትውልድ ትውልድ ይተላለፋል። እኔ በምኖርባት አሜሪካ እንኳ ከብዙዎቹ መካከል የጥቁር ማህበረሰብን ትግል ህዝባዊ ማዕበል ያስነሳችዋን ሮዛ ፓርክስ (Rosa Parks) ታሪክ በፊልም ጭምር አይቸዋለሁ። በወቅቱ በአሜሪካ ህዝብ ዘንድ የህዝብ አውቶብስ ውስጥ ጥቁሮች ለነጮች ወንበር መልቀቅ የነበረባቸው ቢሆንም ሮዛ ፓርክስ (Rosa Parks) ቀድሜ የያዝሁትን ወንበር ነጭ ስለሆነች ብቻ አልለቅላትም በማለቷ እና ለጥቁሮች መብት በመከራከሯ በህይወቷ አስከፊ የተባሉ ነገሮች ሁሉ ቢደርስባትም በሂደት ግን የህዝብ ማዕበል በማስነሳት ዛሬ አሜሪካ ውስጥ ሁላችንም የተጎናፀፍነውን የጥቁሮች መብት እንድንጎናፀፍ የበኩሏን አስተዋፅኦ አድርጋለች። የትግል ታሪኳም ትውልዶች ሁሉ በፊልም እና በመፅሐፍ ሲተላለፍ ይኖራል። አንዷ ሴት የቀሰቀሰችው አቢዮት ግን ሙሉ አሜሪካን አልፎ በመላው አለም የጥቁሮች መብት እንዲከበር የለውጥ አቢዮት ቀስቅሷል። አሜሪካዊው የነፃነት ተሟጋች ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁንየር (Martin Luther King Jr.):- "ህልም አለኝ (I Have a Dream) አንድ ቀን አሜሪካን ጥቁር ዜጋ ይመራታል" ሲል ሁሉም በሚባል ደረጃ ወፈፌ ብለውት ነበር። አንዳንዶች ዘሩ ከጎረቤታችን ኬንያ የሚመዘዘው ባራክ ኦባማ እስኪመራት ድረስ ጥቁሮች የአሜሪካ መሪ ሊሆኑ ቀርቶ እኩል ዜጋ እንደሚሆኑ እንኳ አያምኑም ነበር። ተጠራጥረህ ና ሲልህ እንዲህ ነውና። በአፍሪካም ቢሆን እንደ ኔልሰን ማንዴላ (Nelson Mandela) ፣ ክዋሚ ንክሩማ (Kwame Nkrumah)ና ፓትሪስ ሉሙምባን (Patrice Lumumba) የመሰሉ የዘመኑ አብዮተኞች የነበሩ ሲሆን የእነሱ ትግል ዛሬም ለአዲስ ትውልድ መሪ ሆኖ በአገራችን የአማራን የህልውና ስጋት ለመቀልበስ ራስ አርበኛ ዘመነ ካሴን ፈጥሮ ይገኛል። ባለንበት ዘመንም በአፍሪካ ውስጥ እንደሱ ባጭሩ ካልተቀጨ የወንድሙን የቶማስ ሳንካራን ራዕይ ሰንቆ የተነሳው የቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ መሪና የአሁኑ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ (Ibrahim Traoré)ና መሰል ዘመናዊ የፖለቲካ መሪዎች ብቅ እያሉ ነው። በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥም ብዙ የትግል ሰዎች ብቅ ብለው ነበር፤ ታላላቅ ጀብዶችም ተፈፅመዋል። እነሱም ለነፃነት፣ ፍትህ፣ ዴሞክራሲና ማህበራዊ ለውጥ ታግለዋል። ከእነዚህ መካከል አንዳንዶቹ አገሬን ለወራሪ አላስደፍረም ብለው ነፃ ያወጡት እንደ በላይ ዘለቀ ላቀው አይነቶች ( በጃንሆይ ) ሌሎች እንደ አቤ ጉበኛ ( በደርግ ) በነፍጣቸውና በብዕራቸው አገዛዙን ያንቀጠቀጡ ታጋዮች በመንግስት ወታደራዊ ኃይሎች ተገድለዋል፤ አንዳንዶቹ ደግሞ እስካሁን ድረስ የደረሱበት አይታወቅም። ከብዙዎች ጥቂቶችን አነሳሁ እንጅ ብዙ ጀግኖች ለራሳቸው ሳይሆን ለህዝባቸው ነፃነት ሲሉ እራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል። ታዲያ እንደግለሰብ እኒህን የፊት መሪዎች ጠቀስሁ እንጅ እንደህዝብ ለነፃነት የተነሱ ብዙ አርቆ አሳቢዎች ከቀይ ሽብር እስከ ሽፍታ ምንጠራ ፤ ከነፍጠኛንና ትምክህተኞችን እናጥፋ እስከ ህግ ማስከበር በሚባሉ የየዘመኑ አገዛዞች ዘመቻ ብዙ እንቁዎችን ተነጥቀናል። ታዲያ በየዘመናት ታሪክ ውስጥ አገዛዙ ብቻ ሳይሆን እራሳቸውን " የስርዓቱ አስተባባሪዎች "፣ " የስርዓት ጠባቂዎች " ወይም " የጭፍጨፋ አስፈፃሚዎች " ሆነው ከተከሰቱት የታሪክ አተላዎች በተጨማሪ የነፃነት ትግሉ አጋር ነን የሚሉ ቅርብ ወራጆች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ለአገዛዙ ግብአት በመሆን በአማራ ታሪክ ውስጥ ብዙ የታሪክ እጥፋቶችን አስከትለዋል፤ እያስከተሉም ነው። ከዚህ በተጨማሪ በኢትዮጵያ አብዝቶ የሚታይ የትግል ተቃራኒነት ወይም አጨናጋፊነት በየዘመኑ የሚወጡ ተራማጅ የህዝብ መሪዎችን ከአፄ ቴዎድሮስ እስከ ትላንቱ ጄነራል አሳምነው ፅጌ ድረስ ቀርጥፎ በልቷቸዋል። ታዲያ " ከእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ " እንደሚባለው ችግሩን የከፋ የሚያደርገው በጀግኖቻችን ዙሪያ ታሪክን በተገቢው መንገድ ሰንዶ ለአለም ህዝብ ማሳወቁ ቀርቶ በጀግኖቻችን ላይ ጭምር አለመስማማታችን ነው። አፄ ቴዎድሮስ የሚሊኒየሙ ጀግና ብንለውም በዘመኑ ግን እንዲጠፋ የሚሰሩ እልፍ አማራዎች ነበሩ፤ በመጨረሻም ተሳክቶላቸዋል። ጄነራል አሳምነው ፅጌ የአዲሱ የአማራ ትውልድ ኮከብ ሆኖ ቢመጣም የሳሙኤል አወቀን ደም የጠጡ ከአማራ አብራክ የወጡ የትውልድ እንክርዳዶች እሱንም መብላታቸው ሳያንስ ፣ ከጄነራሉ ጋር የአመለካከት አንድነት አላቸው ያሏቸውን ግለሰቦች ጭምር ለማጥፋት ሲታትሩ ይውላሉ። ባይገርማችሁ የጄነራል አሳምነው አስከሬንን መጎተት ብቻ ሳይሆን ለታሪክ ማስታወሻነት የተሰራውን ሀውልት እንኳ ለረዥም ጊዜ እስረኛ አድርገውት እንደነበር የትላንት ትዝታችን ነው። እነዚህ የታሪክ አሜካላዎች የክህደትና የ30 ዓመታት የትህነግ ተላላኪነት የስልጣን ዘመናቸው ታሪክ በስማቸው መፅሐፍ ተፅፎ፣ ት/ቤት እና ሆስፒታል በስማቸው ተሰይሞላቸው ለአማራ ታሪክ እንደሰሩ ሁሉ በስማቸው ፋውንዴሽን ጭምር ተቋቁሞ ለአዲሱ ትውልድ ጀግና ተብለው እንዲዘከሩ እየተሰራ ሲሆን በጄነራል አሳምነው ስም ግን የአማራ ፋኖ ክ/ጦር ተሰይሞ እንደሆነ እንጅ መሬት ላይ የተሰራ አንድም ነገር የለም። እኛ ማለት እንዲህ ነን። በላይ ዘለቀ በ25 ሳንቲም ገመድ ሲሰቀል የተገጠመው ግጥም :- "ኢትዮጵያ ሃገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ ፣ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ።" ጄነራል አሳምነው ታሪክ ላይ ተደግሟል። ሆነም ቀረም የጄነራል አሳምነው የጀግነነት ታሪክ ግን በአዲሱ ትውልድ በመፅሐፍ እና በፊልም መልክ ለልጅ ልጆቻችን መተላለፉ አይቀርም። አሁን የቀረንና እጃችን ላይ ያለው የአዲሱ ትውልድ የአማራ ብሔርተኝነት መሪ ራስ አርበኛ ዘመነ ካሴና ጓዶቹ ናቸው። " ዳር ለዳር ሲዞር ጨንቆት አዳሜ ፣ መሀል ይገባል ጀግናው ጎጃሜ። " እንደተባለው በድቅድቅ ጨለማ ሰው ሲሻ አማራ ፣ የካሴ ልጅ ገባ እየተንጠራራ። "ሰው ማለት ሰው የጠፋ ዕለት ሰው የሚሆን ሰው ነው።" አርበኛው ይሄን በሚገባ አሟልቶ ለአማራ ህዝብ የህልውና ስጋት ባንክና ታንክን ከታጠቀ የየዘመናቱ መሪዎች ጋር ፊት ለፊት ገጥሞ ዛሬ ሚሊዮኖችን ያሰለፈ ስጦታ ነው። ታዲያ ይሄን ልበ ሙሉ ጀግና፣ ይሄን የቀለም ቀንድ፣ ይሄን የቁርጥ ቀን ልጅ፣ ተናግሮ ሚሰማና ነገን አሻግሮ የሚመለከተው ዘሜ የአገዛዙ ሎሌዎች መሰናክል እንደተጠበቀ ሆኖ ነገር ግን የትግሉ ደጋፊ ነን እያሉ፣ በጄነራል አሳምነው ስም እየማሉ፣ የጄነራል አሳምነው ፅጌ አጋር ሆኖ ብአዴኖችን አሳጥቶናል እያሉ በሀሰት በመክሰስ ዞር ብለው ደግሞ የትግሉ መሪ ትክክለኛ የህዝብ ልጆች እኛ ነን ሲሉ " አልተገናኝቶም " ከማለት ውጭ ምን ልንላቸው እንችላለን። " አባይን አረሱት ዘቅዝቀው ቦይ ለቦይ፣ አሳምነው ቢሄድ ዘመነ የለም ወይ፣ ዘመነማ አለ እንጂ ከከፍታው ላይ ፣ ጀግንነትን ወርሶ ከሰዎች በላይ !! " ብሎ እንደገጠመለት በላይ ዘመነ እውነት ነው:-

ጃሎችና የሚዲያ ጦርነቱ ! የ3ለ1፣ በ3ለ1፣ ለ3ለ1 Advisory & Lobbyist Group ሰሞኑን የሚዲያ ጦርነቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል በውስጥ አዋቂ ያገኘነው መረጃ ግሩም ነው። ምክንያት ስንል 3ቱ ወደ 7 ሊያድግ የሚችልበት አጣብቂኝ ውስጥ እንደገባ አዝማሚያዎች እየታዩ ነው። እንግዲህ "እሾህ ለአጣሪው ..." ብለናል። "ከእንጨት መርጦ ለታቦት ፣ ከሰው መርጦ ለሹመት" ስንል "ግለሰብ አናነግስም" ያሉን የፖለቲካ ድንኮች የስልካቸውን ኪቦርድ ለቀቅ አድርገው ወደ ምድር ወረድ ሲሉ ያገኙትን እውነት መቀበል አቅቷቸው ድልን ከጃሎች እየፈለጉ ነው። ይሁን በደንብ ፈልጉ ጃሎች ይሰጧችሁ እንድሆን የምናየው ይሆናል። አባቴ ጃሎች ለማን እንደሚሰሩ ካልገባህ የአንድ ብር ሲባጎ ትዕዛዜ ነው !

"ዘመድ ከዘመዱ አህያም ከአመዱ" አሉ አባው አባቶቻችን እኮ ጥበበኞች ነበሩ ! ይሄ ስትልከሰከስ ተመትታ አይኗ የጠፋ ድመት የሚመስል ሰውየ ፎቶ ሾፕ ሰርቶ ተሳደበ አሉ። እኔ ምለው ይሄን ልክስክስ ሰውየ Henoke T Yeshetlla አልቀበረውም ነበር እንዴ? ጃል ታየ ቦጋለ ሂኢ የሚባል ግጦሽ ፍለጋ ኢትዮጵያዊ ነኝ ሲል የነበረ አህያ በባንዴራና በእምዬ ምንሊክ ስም እየማለ ሲለቃቅማት የነበረችው ፍርፋሪ ስትደርቅበት ወደ ዘመዶቹ ተመልሶ አመዱ ላይ መንከባለል ጀምሯል። ድሮም አህያ አመድ ግብሩ ነው በእርግጥ። ጃል ታየ ቦጋለ ሂኢ የኦህዴድ አገዛዝ ልብሱን አስወልቀው ፊንጢጣውን ከተጠቀሙበት በኋላ አዕምሮው በትክክል እየሰራ አይመስለኝም። አሁን እያደረገ ያለውም ቪዲዮው እንዳይለቀቅበት የታዘዘውን ቢሆንም በዚህ ልክ ግን እንዲሆን ልንፈቅድለት የሚገባ ሰው አይደለም። ነገርየው " ባቄላ ቀረ ቢሏት ፈስ ቀለለ" እንዳለችው ነው። እንዲህ አይነት ግጦሽ ፍለጋ የመጡ አህዮች ለአማራ ጠብ የሚያደርጉት ቅንጣት ያህል ነገር የለም። ደብቀዋት የነበረችዋን ጥላቻቸውን ግን ለአንድ ሳምንት መርጨታቸው የሚጠበቅ ነው። እንኳን ለሃጭ ይቅርና መሬት ክላሽ ተሸክሞ ቢመጣ ከመማረክ ውጭ ምንም የሚያመጣው ነገር ባይኖርም ጃሎች ምን ያህል እየተናበቡ እየሰሩ እንዳለ ህዝባችን ማወቅና መረዳት አለበት በሚል ነው። ግን ምክር አለኝ:- ጃል ታዬ ባንዴራዋን ማውረድህ ብቻ በኦሮሙማው ዘንድ ሙሉ ኦሮሞ አያደርግህም ብየ አስባለሁ፤ ቢያደርግህም ቢዝነሱን በሌሎች ተቀድመሃል። በሌላ አገላለፅ ዘግይተሃል ወደ እነርሱም የሄድከው መረጃ ስለተያዘብህ እንዳሻቸው ስለሚያስጮሁህ ማለቴ ነው። ስለሆነም ይሄን እስራኤል እስራኤል የምትለውን ነገር ትተህ የሆነች ቸርች ነገር ከፍተህ ....ፓፓፓፓራራ ፒፒፒፒ ጡጡጡጡጡጢጢጢጣጣጣ" ነገር ብትል ለጊዜው እስኪነቃ ትሸቅላለህ። አትሞኝ በርግጥ ረዥም ሰው ..... ነው። የአማራ ብሄርተኝነት የማንም አልፎ ሂያጅ መትፊያ አይደለም !

ጎጠኛ ማን ነው፤ ጩኸቴን ቀሙኝ የሆነውስ ማነው ! አማራ ፍቅሩን መግለፅ ሲፈልግ " የወንዜ ልጅ " ይላል። ማንም ሰው ተወልዶ ያደገበት መልካዓ-ምድሩ፣ ጋራ ሸንተረሩ፣ ወንዛወዙ፣ የአካባቢው መዓዛ፣ ዙሪያ ገባው ሌላው ቀርቶ የቀየው የላምና በሬዎች ትንፋሽ ሁሉ ይናፍቀዋል ብቻ ሳይሆን ይወደዋል። ማንም ቢሆን እትብቱ የተቀበረበትን፣ ቦርቆ ፣ አፈር ፈጭቶ፣ ዕቃ ዕቃ ተጫውቶ ያደገበት ጎጥ ይናፍቀዋል። ከዚህ የሚገኘው መንፈሳዊ እርካታ በገንዘብ የሚተመንም አይደለም። ታዲያ ይሄ የሰዎች ሁሉ የተፈጥሮ ባህሪ ስለሆነ ጎጠኝነት ሊያስብል አይችልም። ጎጠኝነት ሲባል የተወለዱበትንና ያደገበትን ቀዬ መዘንጋት ወይም መውደድ ማለት ስላልሆነ ማለቴ ነው። ጎጠኝነት የሚሆነው ስለ ራስ የሚኖር ከልክ ያለፈ አድናቆትን የመሻት አባዜ፤ በሌላው በኩል ደግሞ በሌሎች ሰዎች ላይ ተረማምዶ ራስን የማበልፀግ ፍላጎትና ለሌሎች ስቃይ ደንታ ቢስ በመሆን ከጉዳታቸው ለማትረፍ መወጠን ሲሆን ነው ብየ አምናለሁ። " ማሰብ ባትችል፤ ማሰብ እንደምትችል እወቅ " ይላል ሶቅራጥስ አሉ በአማራ የህልውና ትግል ውስጥ ያሉ አንዳንድ ሰዎች በደንብ ማሰብ ባይችሉ እንኳ ማሰብ እንደሚችሉ ማሳወቅ ይጠበቅብናል። ከህሊና ዳኝነት የተፋቱ በጥቅምና ሰንሰለት የተቆራኙ ከሳሽ ጩኸቴን ቀሙኝ ጎጠኞችን ቆርጠን መጣል አለብን። በእርግጥ አንዳንድ ጎጣቸውን አዝለው የሚንቀሳቀሱ ከሳሽ አስመሳዮች ጊዜያዊ ጭብጨባ፣ የረከሰ ዝና ሊያገኙበት ይችሉ ይሆናል። ከዚያ ውጭ ግን ወጣንበት ለሚሉት ጎጥም ይሁን ማህበረሰብ ጠብ የሚያደርጉት ነገር እንደማይኖር እተማመናለሁ። ጉድጓዱን በጥልቀት አትቆፍር .......ይባል የለ። ለመሆኑ በአማራ ህዝብ Social Capital ውስጥ ጎጠኛው ማን ነው? እስኪ እንጠይቅ እንደህዝብ እንዲሁም እንደቡድን አሁንስ ጎጠኛው ማን ነው? - ከጎጃም አማራ የቱለማ ኦሮሞ ይቀርበኛል ያለው ወይስ አገው አማራ ነው ፤ አማራም አገው ነው ያለው አፋጎ ? - አርበኛ ዘመነ መሪ ከሆነ ሰራዊቴ ይበተናል ያለው ወይስ በአሳምነው ስም ሲዘምት የሚውለው የአማራ ፋኖ በጎጃም ፋኖ ? - የጎጃም አርበኞችን በሚገዟቸው ጥሩንባዎች በኩል "ጥ*ንብ ጎጠኛ" እያስባለ መቀሌ ከህወሓት ጋር ሲርመጠመጥ የሚውለው ቡድን ወይስ ስንቅ እና ትጥቁን ለጎረቤቱ ሲያካፍል የሚውለው ? - ጊዜው የወሎ ነው አሳልፋችሁ እንዳትሰጡ ሲል የሚውለው ወይስ አማራ አማራ እያለ የአንድነት ሰነድን ሰንዶ ለአንድነት ሲደክም ኑሮ ሴራ የተሰራበት ? - በለጠ ሞላን አማካሪ አድርጎ ለአማራነት ዋጋ እየከፈለ ያለውን ክርስቲያን ታደለን ሲነክስና ከመጋረጃ ጀርባ ምስክር ሲያደራጅ የሚውለው ወይስ እንደ ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ለአማራነት ሲሟገት የሚውለው? የሆነው ሁሉ ይሁን ጎጠኝነት ካልሆነ በስተቀር ከዘሜ የተሻለ ማን ትግሉን ሊመራው ይችላል ግን ? እንግዲህ ህሊናን ዳኛ ካደረግን ጎጠኛው ማን ነው ? እንደህዝብ ደግሞ ከሄድንበት ሌላ ችግር ይዞ ይመጣልና ይቅር !

"ደሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኖሮ...." አሉ እማማ ጨቤ ! የእነ አስሮ ስብስብ የሚዲያ ካውንስል ስራ አስፈፃሚና አባዎራ ሆኖ የተሾመው ጃል ቆቱ እንዲህም ይላል አሉ ፦ የመጀመሪያው እነ አስሮ ከሰበሰቡት ገንዘብ ላይ አፋጎ አይኑን በጨው አጥቦ " ለእኔም አካፍሉኝ ፤ እንዲያውም በአደረጃጀትና በሰው ሃይል ብልጫ ስላለኝ የበለጠ ገንዘብ ስጡኝ" ብሎ ጠይቆ የጎወሸ ፋኖዎች ስቀው ዝም አሏቸው የሚል ነው አሉ። ሁለተኛው ደግሞ የአፋጎ ክረምቱ እያለፈ መሆኑን ከተረዳ በኋላ በጠበቃ አስረስ በኩል ከጎወሸ ማህበር አስገቡኝ ብሎ እየለመነ ነው የሚል ነው። በእርግጥ ጃል ቆቱ የአህያ ፈስ በሉት። ቢሆንም የሰፋፊ የአማራ ግዛቶች ተወካይና ተላላኪ ሆኖ እስከቀረበ ድረስ አንዳንድ ጊዜ መልስ መስጠቱ ጥሩ ነው። እና መልሴ " ደሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኖሮ ምን ይውጠው ነበር " ነው። ለራሳቸው አልሞላ ብሎ በየዩኒቲው 50 ጎደለኝ 90 እየተባባሉ እየሰማን ሲለመኑ ይግረማችሁ። ጎጃም እንኳን ለራሱ ለሌላም ይተርፋል፤ ቢጎድለውም ከእነዚህ አካላት resource አይለምንም። ጠበቃ አስረስም ቢሆን የፖለቲካ ሊቅ የሚስተካከለው የሌለ ሙህር የፖለቲካ ጥገኝነት ሲጠይቃቸው አልታያችሁም? እርስበርስ ተገዳድሎ ተከሳሽ ከመፈለግና ፀረ-አማራ ትርክት እንዲፈጠር በር ከመክፈት ውጭ ከእነዚህ ቡድኖች የሚገኝ አማራን ሊያሻግር የሚችል እንደሌለ የሚያውቀው ጃል ቆቱ ዳዲ ጎጄ በሩን ሲዘጋበት መከፋፈሉንና ስም ማጥፋቱ ( መበሻሸቁ ) ላይ መረባረቡን የማይገባው መንጋ እስከሰማው ድረስ ሻምፓኙን እየረጨ የጓደኛውን ልጆች ሲያሳድግ ይኖራል። ይኸው ነው !

" ፍየል በልታ በበግ አበሰች " አሉ ! አስፋው ሰርፀ (አባ ፅናት) ማን ነው? ጓል ኣስመራ ናይ መቐለ ሲሉ የሚውሉት የአፋብኃ አመራሮች በብአዴን ወጥመድ ዘው ብለው የገቡበት ቅርቃር መስተካከል ወደማይችልበት ሁኔታ መድረሱን ሲያውቁ ሳይቀድሙኝ ልቅደም የሚል የጅል ፕሮፓጋንዳ ውስጥ ገብተው ጭሬ ካልበተንሁት እያሉ ነው። " በአማራ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ከፈፀሙና ካስፈፀሙ አካላት... " ይሉህና ግማሾቹ የአማራ የዘር መጥፋት ጠንሳሿንና የዘር ማጥፋት ፈፃሚዋ ህወሓት የተወሰኑት ደግሞ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተባባሪና አስፈፃሚው ብአዴን ጋር በአካልም ሆነ በመንፈስ ሲዳሩ ይውላሉ። ከዚያም አልፎ ሌላውን አካል ተከሳሽ ያደርጋሉ። ጃል ቆቱን፣ ጃል ግርማ ካሳን ( እቡኝ )፣ ተረፈ ብአዴኖችን፣ ጃል ጋዲሳ ዋቄንና ህወሃትን ጋሻዬ ጋሻዬ እያሉ ለሌሎች ደግሞ አጋር የምመርጥልህ እኔ ነኝ ይሉልሃል። ፕሮፓጋንዳ እና ተግባር አልተገናኝቶም። በተንጠልጠል ላይ ያለው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ዕቅድና ዝግጅት ክፍል ኃላፊ ነኝ ብሎ የተናገረው የጎንደሩ ፋኖ አርበኛ አስፋው ሰርፀ ለሻቢያው ተወካይ ለኣይተ መብርሃቱ ደውሎ ያወሩትን ጭብጥ በመገረም ነው ያዳመጥኩት። ስልኩንም የወያኔ ተወካይ በሆነው ኣይተ ተክለማሪያም በኩል የተላከው ኣይተ ሃጎስ እንደሰጠው ይናገራል። የሻቢያና የወያኔዎቹን ማንነት በጥልቀት ማወቅ ግን አልቻልሁም። የስልክ ውይይቱ ዋና ጭብጡም አገዛዙን ለመገርሰስ ከኤርትራ (ሻቢያ) በትግራይ(ህወሓት ) በኩል ወደ አማራ ፋኖ ሆኖ በትብብር ስለመስራት ያወራል። እዚህ ላይ ሦስት ጥሩ ጎኖችን አይቻለሁ:- 1 - አገዛዙን ለመጣል በትብብር ለመስራት እያደረጉ ያሉትን ጥረት (ሻቢያ እና ህወሓት ጋር) 2 - ተንጠልጣዩ አፋብኃ መዋቅር ሰርቶ ኃላፊዎችን መመደቡ ( ዕቅድ ዝግጅት ኃለፊ ) 3 - የትግርኛ ቋንቋ ችሎታቸው ...! ይሄም እንደቀላል አይታይም። አስፋው ሰርፀ ወዲ ሃጎስ ይሁን ወይም በየዳ ላይ ትግርኛ ቋንቋ የሚያስተምር ትምህርት ቤት ኖሮ አላውቅም ብቻ ቋንቋ መቻሉን አድንቄለታለሁ። አባቢ ለፈረንጆች እኔ በእንግሊዝኛ እንድናገርላችሁ ብሎ አይደለ ሸዋ ገብቶ እግርና እጅ እንዲሰጡ እያደረጋቸው ያለው። ሌላው ጉዳይ የዚህን ስብስብ ስሁት አካሄድ ልንገራችሁ። 1 - ሌሎችን ከአማራ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር እየሰሩ ነው ብለው ይከሳሉ። እኔ በፖለቲካ ቋሚ ጠላትም ሆነ ቋሚ ወዳጅ አለ ብዬ አላስብም። አይ አለ የሚል አካል ካለ ደግሞ ሻቢያ ህወሓትን ወለደች ፤ ህወሓት ደግሞ ብአዴንን እና ኦህዴድን ወለደች። የእኛ የወቅቱ ጠላቶች (ብአዴንና ኦህዴድ ብልፅግና) የህወሓት ልጆችና የሻቢያ የልጅ ልጆች ናቸው። ይሄ ስብስብ ሌላውን እየከሰሰ እሱ ከአባትና ልጁ ጋር ይዳራል ማለት ነው። ይሄ ስብስብ ትብብር መፍጠሩ በጎ ነገር ሆኖ ሳለ ሌሎችን አጋር ልምረጥላችሁ የሚለው ከህወሓት የከፋ ቡድን ለአማራ ህዝብ አግኝቶለት ነው ወይ? በተንጠልጠል ላይ ያለው አፋብኃ ትላንት በሰጠው መግለጫ (በእርግጥ ፀኃፊው ከዩጋንዳው የብአዴን አንጃ ፣ ከሞዐ ክንፍ ወይስ ከፋኖ ክንፍ የሚለው ገና በመጣራት ላይ ያለ ቢሆንም እነዚህን ታሪካዊ የአማራ ህዝብ ጠላቶች ናቸው ብሎ የፈረጃቸውን አካላት በፅኑ እንደሚታገልና ከድል በኋላም ከፍርድ አደባባይ እንደሚያቆማቸውና እንደሚበቀላቸው አስረግጦ ፣ አስረግጦ እና አስረግጦ ነገሮን ነበር። ታዲያ ከሻቢያና ህወሓት ጋር በትብብር ከሰራ በኋላ ለድል ሲበቃ ልክ ጨቅላው አብይ ገዱንና ደመቀን በካልቾ ብሎ እንደሸወዳቸው እነሱንም አራት ኪሎ ሲደርሱ መሸወድ ነው የፈለጉት ወይስ እነዚህን ቡድኖች ከታሪካዊ ጠላቶች መዝገብ ውስጥ ፍቀዋቸዋል? የሚለው ጥያቄ መመለስ ይኖርበታል። 2 - ይሄ ስብስብ እንዲህ የራሱን የአደረጃጀት መዋቅር ሰርቶ ኃላፊዎችን ለጎረቤት አገሮች ጭምር በችርቻሮ እያሳወቀ እንደሆነ እያየን ነው። ታዲያ ሙሉ መዋቅሩን ለህዝብ ይፋ ማድረግ ለምን ከበዳቸው? ዋና ሰብሳቢነቱ በፊት እንደተፈለገው መቼም ቢሆን ጄነራል ተፈራ ማሞ እንደሚሆን እንኳን ደጋፊዎች ይቅርና አገዛዙም ለመገመት አይከብደውም። ታዲያ ምን ተፈጠረ? 3 - በተንጠልጠል ላይ ያለው አፋብኃ የራሱን መዋቅር ከሰራ በኋላ የአማራ ፋኖ በጎጃምን ከዩጋንዳው ስደተኛ ብአዴን እስከ ካናዳው ሞዐ ክንፍ ድረስ ቀጥሮ ከማሰደብ ለምን እዚያው ጎንደር፣ ወሎ እና ሸዋ ውስጥ ካሉት ሌሎች አደረጃጀቶች ጋር አብረው ለመስራት ጥረትና ትግል አያደርጉም? ይሄ ስብስብ በሚንቀሳቀስበት ቀጠና የእርስበእርስ ግድያዎችና ያን ተከትሎ የሚደረጉ እጅ መስጠቶች በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው። ከአሁን በፊት በየትኛውም ቀጠና ያሉ አንዳንድ ሰርጎ ገቦች በግልም ሆነ በቡድን የነፍስ ወከፍ መሳሪያ ይዘው ለጠላት እጅ እንደሚሰጡ ይታወቃል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በአንድ ቀን እስከ 300 የሚደርስ የወገን ኃይል ወደ ጠላት እየገባ እንደሆነ እየተመለከትን ነው። በተለይ ሸዋ ላይ ያለው ነገር በጣም አሳዛኝ ነው። በዚህ ጉዳይ የተደረጉ ጥረቶች አሉ ወይ? 4 - ይሄ ስብስብ ሸዋ ላይ ጄኔራል ተፈራ ማሞን ጨምሮ ብዙ ጠንካራ ታጋዮች ያሉበት ቀጠና ሲሆን ለአዲስ አበባ ቅርብ ከመሆኑ አንፃር ብዙ ተስፋ ተጥሎበት የነበረው አደረጃጀት ምን ተፈጥሮ ነው ግማሾችን አመራሮች ለአፋሕድ አስማርኮና አሳግቶ ቀሪዎቹ ለጠላት እጅ ሲሰጡ ቢያንስ በህዝብ ሃብት የተገዛን የቡድን መሳሪያ እንኳ ለወገን ኃይል እንዲቀር የማያመቻቸው? 5 - ይሄ ስብስብ በወሎ ከሶስት ሌላ ዕዞች ጋር አብሮ በነበረበት ሰዓት በጋራ አብሮ ባይሰራ እንኳ ቢያንስ የእርስበርስ ግድያ ግን አልነበረም ። ባለፈው ሳምንት ምዕራብ ወሎ አንድ ወረዳ ላይ የአማራ ፋኖ በወሎ ፣ ጎጃም ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ፣ ወሎ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ እና የጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ተገናኝተው ነበር ግን ሊገዳደሉ ቀርቶ ተኩስ እንኳ የከፈተ የለም። ታዲያ ጎንደር ቀጠና ያሉ 2 አደረጃጀቶች እንደጠላት ከመተያየት አልፎ እስካሁን 3 የክፍለጦር መሪዎች ሲገደሉ ሌሎች ወደ 6 የሚሆኑ ደግሞ ለጠላት እጅ እንዲሰጡ ተደርገዋል። እንግዲህ ተዋጊው ደግሞ ምን ያህል ተጎድቶ ሊሆን እንደሚችል መገመት አይከብድም። ዋናው ጥያቄዬ የእርስ በእርስ ግድያውን መቼ ነው የሚቆመው ? ይሄ ስብስብ ከንትርክ ወጥቶ ሸዋ ላይ የአደረጃጀት ሪፎርም ሰርቶ ወደ ትግል ይገባል ወይስ መሳሪያ እንደ ባህርዛፍ ፍልጥ በመኪና ጭኖ ሲያስረክብ ይኖራል ? የጎንደር ፋኖስ ሲገዳደል ይከርማል ወይስ ይሄ ስብስብ ትኩረት ሰጥቶና የአደረጃጀት ሪፎርም ሰርቶ ወንድም ወንድሙን ከመግደል ይተርፋል ? ብቻ የስናፍጭ ቅንጣት ታህል ቅንነት በልባችሁ አኑሩ !

" እውነተኛ ክርስቲያን አባቱን ክርስቶስን ይመስላል ! " Minalbat Yitayew አንድ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህሩን ይመስላል እንደሚባለሁ ሁሉ አንድ ድርጅት ወይም ተቋም መሪዎቹን ይመስላል የሚለው በእውነት ውሃ ያነሳል። የአፋጎ የስራ አስፈፃሚ አመራሮች በእውቀት ከመዳበር አልፈው ክሽን ብለው የበሰሉ ለቆሙለት አላማ ወለም ዘለም የማያውቁ፣ ድንቁርናና አድር ባይነት በጥጋቸው ያላለፈ፣ ህዝብን አስቀድመው ለህዝብ ነፃነት ጥዋት ማታ የሚመክሩና ሰራዊታቸውን በጥበብና በእውቀት የሚመሩ እንዲሁም ፈትፋች እጆችን ቆርጠው የጣሉ የሚስተካከላቸው ቀርቶ አቻና ወደር የማይገኝላቸው መሆኑን የምታውቀው የአማራ ፋኖ በጎጃም ድርጅታቸውን በተለያየ የንዑስ መዋቅር ፈጥረው የመሪነት ማማን መጨበጣቸው ነው። ጀግናው አርበኛ የመተከሉ ዘማች ዋናውን ከጊዮን ውሃ እስከ አይማ ወንዝ ጠጥቶ ያደገውን Minalbat Yitayew ን ዝም ብለህ ለደቂቃዎች አዳምጠውማ። ባይዘወይ በአንድም በሌላም መልኩ አፋጎ ከእነ ጃል ጋዲሳ ( አድጎ ፈንታሁን ብሎ ስሙን ቢቀይርም ) የጥፋት አካሄድ ነፃ መሆኑን አስመስክሯል። ጀግና ልብ ሲኖርህ እንዲህ ነው !! ከአፋጎ ጋር ወደፊት !

" አማራን አናሳ አድርገን እንበትነዋለን " ጃል ፋንታሁን ዋቄ ! " አማራ በኦሮሙማው የማይገዛ ከሆነ ወደ 6 ቁርጥራጭ ክልሎች እንበትነዋለን " ጃል ሽመልስ አብዲሳ ! ኦሮሙማው ዘዴው Convince & Confuse፣ በሀይማኖት ፣ በሞጋሳ ...ብቻ አማራን እርስበርስ አባልቶ የተከፋፈለ ደካማ አማራ መፍጠር እንደሚፈልግ ቀድሞ የታወቀ ጉዳይ ስለሆነ ምንም የሚፈጥሩት ነገር የለም። አሁንም ቢሆን "አገው አማራ ነው ፤ አማራም አገው ነው" ብሎ ከሚያምነው የጎጃም አገው (አዊ) ውጭ ያሉት ከኦሮሙማው ጋር በመሆን አማራውን እየወጉት ነው። 1- የወሎ አገው (ዋግ-ኸምራ) አዴን የሚባል የታጠቀ ሀይል እና አገው ሸንጎ የሚባል በትግሬ- ድቅሎች በኣይተ ኪሮስ ሮምሓ የሚመራ አማራ ጠል ድርጅቶች አሏቸው። ሞዐ ተዋህዶ እንደሚፍጨረጨረው ኦርቶዶክስ ነን ብለው ከአማራ ፋኖ ጋር ሲሰለፉ አላየናቸውም። - የዋግ-ኸምራ ሸንጎዎች የራሳቸው ባንዴራ አላቸው። - አድማ ብተና የሚባለው አካል ከ75% በላይ ታጣቂው ከዋግ-ኸምራ እና ኦሮሚያ ልዩ ዞን ከሚባለው የተሰሰባሰበ ሃይል ነው። 2 - የጎንደር ቅማንት የጎንደር ቅማንቶች በፖለቲካው ቅዴፓ የሚባል ድርጅት ያላቸው ሲሆን በእነ ሽመልስ አብዲሳ በኦሮሙማው የሚደገፍ ካምፕ ያለ ታጣቂ አላቸው። ከጭልጋ እስከ መተማ ያለውን የማዕከላዊ እና ምዕራብ ጎንደር ቀጠናዎች ተቆጣጥረው ሰፊ ቀጠና እያስተዳደሩ ነው። ለምን ብሎ የሚጠይቅ የጎንደር አማራ ካለ ታግቶ እስከ 3 ሚሊየን ብር ድረስ ይከፍላል ወይም ይረሸናል። ይሄን ውሸት ነው የሚል አካል ካለ መሬት ላይ ባለ መረጃ ሊሞግተኝ ይችላል። ታዲያ የሞዐ ተዋህዶው ጃል ፋንታሁን ዋቄ የትኛውን ንዑስ ማንነት ነው በክርስትና ስም ከአማራ ጋር ያሰለፍኸው? ወይም አስነስተህ የምትበትነው? 3 - ወሎንና ሸዋን ኦሮሞ ለማድረግ የሚሰራው ሃይል ይሄ ሃይል ዋና መቀመጫውን ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ ከሚሴ እና አጣዬ ያደረገና በኢኮኖሚም የፈረጠመ ቡድን ነው። ትዕዛዝ የሚቀበለው ከሽመልስና ከስልጤ ብሄርተኞች ነው። በጣም ሲበዛ አማራ ጠል እና ክርስቲያን ጠል ነው። ይሄ ቡድን በአቅም እጥረት ምክንያት ወጣ ገባ እያለ ተቀምጧል እንጅ ከኦሮሞዎችም የበለጠ አማራ ጠል ነው። ለማንኛውም ጊዜ የሚፈታው ይሆናል። ታዲያ ጃል ፋንታሁን የትኛውን የቀረ ንዑስ ማንነት ነው በአማራ ላይ የሚያስነሳው? የሚለው ጥያቄ ግን ተገቢነት ነው እንጠይቃለን።