Ethiopian Entrance examination preparation 2018
Open in Telegram
◉ This channel serve as quiz and short tricks provider! ✨ It provides all the quizzes and tricks from grade 9 through grade 12. 🔭 ◉ Some useful videos are also included! ➊➋ Entrance ተፈታኝ ከሆኑ ፣ join this channel right now!! 📝 Join it right away! 💎
Show more1 129
Subscribers
+124 hours
No data7 days
+6730 days
Posts Archive
دز قناتك هنا نرقيها لك الف عضوا بدون مقابل @ltai3ba
دز قناتك هنا نرقيها لك الف عضوا بدون مقابل @ltai3ba
دز قناتك هنا نرقيها لك الف عضوا بدون مقابل @ltai3ba
دز قناتك هنا نرقيها لك الف عضوا بدون مقابل @ltai3ba
የሪሜዲያል መግቢያ ነጥብ ይፋ ሆነ
ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት መስኮች ከ49.5% በታች ያስመዘገቡ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የRemedial ፕሮግራም ተጠቃሚ መሆናቸውን አሳውቋል።
1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 33% ከመቶ እና ከዚያ የተቆረጠ መሆኑን።
2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥቡን ያሟሉ ብቻ ይሆናሉ።
ምንጭ፡ ትምህርት ሚኒስቴር
