AASTU SES
Open in Telegram
Welcome to the AASTU Software Engineering Society, a vibrant community dedicated to innovation, creativity, and collaboration in the field of software engineering. Contact us: @aastuses_bot To boost this channel: https://t.me/boost/aastuses
Show more585
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
585
⭐️ Attention Students! Register Now for Google Developer Group Study Sessions! ⭐️Are you ready to kickstart your tech career or take your skills to the next level? 🚀 Whether you’re a complete beginner or a seasoned coder, we have a track that’s perfect for you to grow, learn, and build something amazing! 🌱👨💻
🧑🎓 Available Tracks:1. Data Structures & Algorithms (DSA) Master problem-solving techniques and boost your coding skills with DSA! 🔍🧩 2. Backend Development (Django & Node.js) Dive into backend development and build powerful server-side applications! ⚙️🛡 3. Mobile Development with Flutter Create sleek, cross-platform mobile apps that users love! 📱⚡️ 4. Web Development with React Learn the framework that powers some of the world’s best applications! 🌎✨ 5. Beginners Track No coding experience? No problem! Learn the essentials of HTML, CSS, and JavaScript from the ground up! 🌱 👉 Don’t Wait—Register Now! Join a community of creators, builders, and innovators and be part of the future of tech! 🌎🚀
585
📌For 3rd years:
💻 Computer Organization and Architecture Practice questions for the mid exam👇
585
+1
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርሲቲ መምህራንን ፈተና ለመፈተን እየተዘጋጀ መሆኑ ተሰማ።
ትምህርት ሚኒስቴር፤ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚያስተምሩ መምህራንን ብቃት ለመመዘን ፈተና ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል።
በሚኒስቴሩ የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዳይሬክተር የሆኑት እዮብ አየነው(ዶ/ር ) ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ በሰጡት ቃል ፥ " የመምህራን ፈተና ከዚህ በፊት በአንደኛ ደረጃ በሚያስተምሩት ላይ ተሞክሮ ነበረ በመሆኑም አልተጀመረም ማለት አይቻልም " ብለዋል።
አሁን ግን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንን ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ አስረድተዋል።
ዝግጅቱ እንዳለቀ በዚህ ዓመት ወይም በቀጣዩ 2018 ዓመት ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መመህራን ፈተና መሰጠት ይጀምራል ሲሉ ለሬድዮ ጣቢያው ገልጸዋል።
@tikvahethiopia
585
ለ፡ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
ጉዳዩ፡ የሶፍትዌር ድረ-ገጽ አበልጻጊዎች ውድድር ጥሪን ይመለከታል
ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ሙያ ማበልጸጊያ ማእከል ከተለያዩ አጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር ለተማሪዎች ይጠቅማሉ የሚላቸውን ሙያ ነክ ጉዳዮች ተደራሽ ለማድረግ እንደሚሰራ ይታወቃል። በዚህም መሰረት አሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን ጋር በመተባበር ሶፍትዌር ድረ-ገጽ ማበልጸግ (Software developers) ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች አወዳድሮ የማበረታቻ ሽልማት መስጠት ይፈልጋል። ስለዚህ ሰኞ ማለትም ህዳር 16/2017 ዓ.ም ከሰዓት 9፡00 ላይ አጠቃላይ የውድድር ሂደቱን በተመለከተ ሙሉ ገለጻ ከአሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን በሚመጡ ባለሙያዎች ስለሚሰጥ ባለን ውስን ቦታ ከዚህ በታች በተቀመጠው ሊንክ እንድትመዘገቡ ተጋብዛችኋል።
ማሳሰቢያ፡ ምዝገባው እስከ አርብ 11፡00 ብቻ የሚቆይ ይሆናል።
https://docs.google.com/forms/d/1QB-Zn9XK0Xz594AaNMvjVHCOjBocki4f67ZVxhOq2LY/viewform?edit_requested=true
585
Repost from GDG On Campus AASTU
📣 Update Alert: RSVP Links Are Back!Apologies for the earlier inconvenience! The RSVP tickets were temporarily closed even after we increased the quantities. 🚀 Great news! The links are now live, and you can RSVP now to secure your spot for the GDG AASTU x AASTU SEA Info Session! 👉 RSVP Now to secure your spot : GDG AASTU x AASTU SEA INFO SESSION 😎
585
SWE course material -------------------------------------------- 2nd year : 👉1st semister 👉2nd semister 3rd year : 👉1st semister 👉2nd semister 4th year: 👉 1st semister 👉 2nd semister
