StMarkIS Community
Open in Telegram
St. Mark Int. school offers its service in accordance with national and Finland's curriculum. 👉 Join for latest update and info #StMarkIntSchool ☎️ 0912-506470/71 Telegram Message - @StMarkSchool
Show more1 712
Subscribers
+824 hours
+657 days
+8530 days
Posts Archive
1 713
Important Notice
Dear Grade 6 and Grade 8 ACP Students,
Please be informed that school will be closed tomorrow, Saturday, April 4, 2026 (ቅዳሜ፣ መጋቢት 26 ፣ 2018 ዓ.ም)
1 713
🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
Dear parents and students, please log in to the portal to view the third-quarter final exam schedule.
https://portal.saintmarkschool.net
1 713
የተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች
ሀ. የጉብኝት ቦታን በተመለከተ
1. ከ1ኛ እስከ 3ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን የሚሄዱት አራት ኪሎ ቤተ መንግስት አካባቢ የሚገኘው "የወዳጅነት ፓርክ ነው"
2. ከ4ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን የሚሄዱት በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው ግዙፉና አዲሱ "የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን" ሙዚየም ነው
ለ. አለባበስ በተመለከተ
1. ሁሉም ተማሪዎች የትምህርት ቤቱን የደንብ ልብስ መልበስ አለባቸው
2. ሁሉም ተማሪዎች ለጉዞ የሚመች ጫማ ማድረግ አለባቸው( ሒል ያላቸው ጫማዎች፣ ቆዳ ጫማዎች፣ ክፍት ጫማዎች (በተለምዶ ነጠላ ጫማዎች) መልበስ የለባቸውም)
3. ጃኬት፣ኮፍያ ያላቸው ሹራቦች ለብሶ መምጣት አይቻልም
4. የፀሐይ መከላከያ መነፀር ማድረግ ይችላሉ
5. የፀሐይ መከላከያ ኮፍያ ማድረግ ይችላሉ
ሐ. ምግብን በተመለከተ
1. ሁሉም ተማሪዎቻችን ቁርስ፣ ውሃና ምሳ መያዝ አለባቸው
2. ምንም አይነት ከረሜላዎች፣ቸኮሌቶች ይዘው መገኘት የለባቸው
መ. ተማሪዎች ምንም ያህል ገንዘብ ይዘው መምጣት የለባቸውም
ሠ. ምንም አይነት ኤሌክትሮኒክስ ይዞ መምጣት አይቻልም
ረ. ከ1ኛ እስከ 3ኛ ክፍል የሚገኙ ተማሪዎች ምንም አይነት የትምህርት ቁሳቁስ አይዙም
ሰ. ከ4ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የሚገኙ ተማሪዎች ማስታወሻ ደብተር እና እስክሪብቶ ይይዛሉ
ቀ. የጉዞ ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ በነገው እለት መክፈል ትችላላችሁ
በ. ማንኛውም ተማሪ ህመም ካጋጠመው ወዲያውኑ ለመምህራን ወይም ለነርስ እንዲያሳውቁ ከልጆችዎ ጋር ይወያዩ
መልካም አዳር
ትምህርት ቤቱ
1 713
🚌 የኬጂ ተማሪዎቻችን የመስክ ጉብኝት! 🚌
ዛሬ የኬጂ ተማሪዎቻችን እጅግ አዝናኝ እና አስተማሪ የሆነ የመስክ ጉብኝት አድርገዋል! 🌟 ትንንሽ ልጆቻችን ሲጫወቱ፣ ሲዝናኑ እና አዳዲስ ነገሮችን ሲማሩ የሚያሳዩትን ደስ የሚሉ ፎቶዎች ገብተው ይመልከቱ። 📸✨
👉 ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፡ https://t.me/+but06E_DjQw2NDZk
#FieldTrip #Kindergarten #StMarkSchool #SMIS #FunLearning
1 713
Subject: Celebrating Autistic Day at St. Mark School
Dear Parents and Guardians,
We are delighted to share that St. Mark recently observed Autistic Day, a day dedicated to fostering understanding, acceptance, and appreciation for individuals on the autism spectrum.
It was a truly interesting and beautiful day for our school community. Our students and staff participated in a range of activities designed to highlight the unique strengths and perspectives of our neurodiverse learners. From sensory-friendly workshops and awareness sessions to collaborative art projects and interactive discussions, the day was filled with learning, empathy, and joy.
We were thrilled to see such enthusiastic participation from our students, which helped create an atmosphere of inclusion and mutual respect. Thank you to all the parents who supported this initiative at home. Together, we continue to build a school environment where every child feels valued, understood, and celebrated for who they are.
With gratitude,
St. Mark School Adminstration
1 713
🔤🔠🔠🔠🔠🔠
ማስታወቂያ
ቀን፡- ሐሙስ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2018 ዓ.ም
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች:-
ጉዳዩ፡ የ4ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ክፍያ አከፋፈልን ይመለከታል
የ4ኛው ሩብ ዓመት የትምህርት ቤት ክፍያ ከመጋቢት 17 እስከ መጋቢት 27/2018 ዓ.ም. ድረስ ያለ ቅጣት መክፈል የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን፣ ከመጋቢት 28/2018 ዓ.ም. ጀምሮ ግን ክፍያ የሚፈጽሙ ወላጆች 500 (አምስት መቶ) ብር ቅጣት የሚጨመር መሆኑን እናሳውቃለን።
የባንክ ሂሳብ ቁጥር፦
• ባንክ፡ አቢሲኒያ ባንክ ብቻ
• ሂሳብ ቁጥር፡ 163193477
ጥብቅ ማሳሰቢያ፦
1. የክፍያ ማስረጃ አቀራረብ፡
ክፍያ ከፈጸሙ በኋላ የተማሪውን ማንነት በትክክል ለማወቅ እንዲረዳን እባክዎን ከሚከተሉት አማራጮች አንዱን ይጠቀሙ፦
I • የከፈሉበትን ደረሰኝ በአካል ለፋይናንስ ቢሮ በማምጣት ያስመዝግቡ።
II • የደረሰኙን ኮፒ በተማሪው መገናኛ (Communication) ደብተር ውስጥ አድርገው ይላኩ።
III • በቴሌግራም ቁጥር 0912-50-64-71 ላይ የደረሰኙን ፎቶ ይላኩ።
ማስታወሻ፡- ከሌላ ባንክ የሚደረግ የገንዘብ ዝውውር ወይም የሞባይል ባንኪንግ ትራንስፈር ተቀባይነት የለውም።
2. ከፈተና ጋር በተያያዘ፡
ወቅታዊ ክፍያ ያላጠናቀቀ ተማሪ የ3ኛውን ሩብ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና መቀመጥ የማይችል መሆኑን እናሳስባለን። በዚህ ምክንያት ለሚፈጠረው ማንኛውም ችግር ትምህርት ቤቱ ተጠያቂ አይሆንም።
ለምታደርጉልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን!
ት/ቤቱ
1 713
"..በሌሊት ወደ ኢየሱስ መጣ " ዮሐ 3:1
በ"ገብረ ኄር" ሰንበት መክሊት ሰጥቶ ለሥራ የጠራን ቸር ጌታ፣ ዛሬ በ"ኒቆዲሞስ" መታሰቢያ በድንቁርና ጨለማ ውስጥ ለምትማስን ነፍሳችን የብርሃን ቃልን ይለግሳል፤ ያ ታማኝ አገልጋይ የተሰጠውን መክሊት አትርፎ "ወደ ጌታህ ደስታ ግባ" የተባለለትን ተስፋ ይዘን፣ ኒቆዲሞስም የነፍሱን ጥም ሊያረካ በሌሊት ወደ እውነተኛው ብርሃን መጣ አባቶቻችን እንደተረጎሙት፣ ይህች "ሌሊት" ኒቆዲሞስ ከፍርሃት የተነሣ የመረጣት ብቻ ሳትሆን፣ ዓለም በኃጢአትና በድንቁርና ድቅድቅ ጨለማ ተውጣ መኖሯን የምታሳይ የምስጢር ጥላ ናት፤ እርሱም ከኦሪት ሌሊት ወደ ወንጌል ብርሃን፣ ከሕግ ጥላ ወደ እውነት ፀሐይ ለመሻገር ወደ ጌታ ተጠጋ ታላቁ ቅዱስ ባስልዮስ “ጾም የነፍስ መድኃኒት ነው” እንዳለው፣ ጌታችን ለኒቆዲሞስ የገለጠለት “ዳግመኛ መወለድ” ምስጢር፣ በዚህ በጾም ወቅት በመክሊታችን አትርፈንና ከኃጢአት ሌሊት ነቅተን ለሰማያዊው ክብር የምንዘጋጅበት የሕይወት ምንጭ መሆኑን ያበስረናል፤ ቅዱስ ዲዮስቆሮስም “አምላካችን በቸርነቱ ወደ እኛ መጥቶ ድካማችንን ተሸከመ” እንዳለው፣ ኒቆዲሞስ በመጨረሻ በዕለተ ዓርብ የጌታን ቅዱስ ሥጋ በክብር በመገንዘብ እንደ ታማኝ አገልጋይ ፍቅሩን ገለጠ እኛም በዚህ ቅዱስ ጾም ከክፋትና ከድንዛዜ ሌሊት ወጥተን፣ የተሰጠንን ጸጋ አትርፈን ወደ ማያልፈው የጌታችን ብርሃን የምንሻገርበት የቅድስና ጉዞአችን ይሁንልን።
