የሰለፍይ ሴቶች ከቀይወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው
Open in Telegram
ይህ ቻናል ዋና አላማው ከቁርአንና ሀድስ በተለያዩ ሰለፎች አረዳድ የተለያዩ ሙሀደራወች ዳእዋወች የሚለቀቅበት ነው
Show more1 863
Subscribers
+324 hours
+67 days
+12430 days
Posts Archive
ፈገግ በሉ ፈገግታ ሱናነው
በዛውም ትማሩበታላችሁ
አንድ ሰውነበርና ባለቤቱ ጋር መስማማት አልቻለም ከዛም
ተናዶ ሶስት ጊዜ ፈትቸሻለሁ አላት
ንደቱ ሲበርድለት ሲያስበው
ጎዳውና ወደ አንድ ሼኽ ጋር ሄደና
ያሼኽ ሚስቴን ሶስት ጊዜ ፈታሆት
ተናድጄ
እንደው በሸሪአው አማራጭ ካለ መቸም ኪታብ ሰፊነው የሚሻሻል ነገር ካለ ንገሩኝ አላቸው?
ሼኽም ምን ብለው ቢመልሱለት ጥሩነው ፦ኪታብማ ሰፊነበር ሶስት እድል
ሰጥቶክ ነበር ያንተ አፍ
ከኪታቡ ሰፋጂ አሉት።
ክክክክክክክ
👌ትክክለኛ መልስ
Repost from قـــنـــاة أبـــي أمر الــلــه الـــكـــلالــــي
»»»»»»»»»ስሙኝማ««««««««
👌እናንተ ከላላ ላይ ያላችሁ የለተሞ መንጋዎች ሆይ ራሳችሁን ችላችሁ መልስ ስጡ ወደኛ ጠጋ ጠጋ አትበሉ።
እኛና እናንተን የሚያገናኘን ነገር ባብች።
እነሱም ይታሰሩ ብሎ መለፍለፍ ቦቅቧቃነት ነው።
በቃ ራሳችሁን ቻልልልልልል አድርጉ።
ይልቁንም ባለ ሃኪምያዎቹ ቂሎች መጥተው
የቅሪያችሁን የእንጀራ እንቅብ እየተሸከሙ ነው።
አሁንም እየደራረባችሁ ጫኗቸው ድሮውንም መንሃጅ ሳይሆን የስልጣን ፍለጋ ነበር አላማቸው። እሰይ እንኳንም የቦል እንጀራ የማቅረብ ስራ ሰጣችኋቸው። የወጥ ማራቢያም ጨምሯቸው።
ስለዚህ ጀምዕዮች ሆይ በማታውቁት ሙያ አቡክታችሁ እንጀራውን እያነኮራችሁ ነው።
ስለዚህ ስትያዙ ለምን ሰለፍዮችስ አይዙም እያላችሁ አትለፍልፉ እዛው ራሳችሁን ቻሉ።
እኛ የመሃይማን ጥርቅሞች አይደለንም‼
https://t.me/abuamrullah
ለደረሶቹ አዛኝ ለሂዝብዮች መዳኒት
የኛ ዉድ ሸይኽ ጀመሯል ቂርአት
ያዉም ተፍሲሩን ነዉ የሂወትን መብራት
ነጃ የመዉጫችን መዳኛ ከቅጣት
አጥብቆ ለያዘዉ ለቀልብ መዳኒት
✍ የሀርቡዉ
ሸይኻችን የተፍር ደርሱን
ጀመረ
ጀመረ
ጀመረ
ሼር እያደረግን ለወገኖቻችን ኸይር እንስራ!!
https://t.me/AbuNibrase_and_Namuse
https://t.me/AbuNibrase_and_Namuse
👌የደሴው መስጅደል አቅሷ
===🍀===🍀===🍀===
የሰለፍዮች አይን ማረፊያ ፣ የደዕዋ መናገሻ ፣የተሰበሩ ልቦች መጠገኛ ፣የተገፉ ወንድሞች መሰብሰቢያ፣የተንገላቱ ወንድም እህቶች መፅናኛ ፣ የዲናዊ እውቀት መቅሰሚያ ፣ ተተኪ ትውልድ ማፍሪያ ሁለገብ መስጅድ
ይህ እውን እንዲሆን በሀሳብም ፣በእውቀትም፣ በጉልበትም፣ በገንዘብም፣ በዱዓም የለፋችሁ የበኩላችሁን ጥረት ያደረጋችሁ ከዱንያ ፍላጎታችሁ ይልቅ አኼራችሁን ያስቀደማችሁ እንቁ ሰለፍዮች በሙሉ አላህ #በዱንያ ያላሰባችሁትን ሪዝቅ ከተሟላ አፊያ ጋር ሰጥቶ ያቀማጥላችሁ ። #በአኼራ ፈግሞ በጀነተል ፊርደውስ ቤታችሁን ይገንባላችሁ ።
#በመጨረሻም ውድና የተከበራችሁ ወንድም እህቶች ዋናውን ነገር ተጋፍጣችሁ እዚህ አደርሳችሇል #ቀሪውንም መሟላት ያለባቸውን ነገራቶች ተሟልተው መስጅዱ ሙሉ በሙሉ ወደ አገልግሎት እስኪገባ ድረስ ድጋፋችን እንዳይለየው ላስታውሳችሁ እወዳለሁ።
አቅሷችን ሆይ አላህ ከተንኮለኛም ፣ከምቀኛም ፣ከቀናተኛም ፣ከሴረኛም፣ ከውስጥም ከውጭም ነገረኛ ይጠብቅሽ ብለናል ። ያረብ በየቦታው፣ በየገጠሩ ፣ በየከተማው፣ በየሀገራቱ የሰለፍዮችን ከፍታ አሳየን ።
👉 t.me/Al_Menjeniq_R
«ይህን ድምፅ ስሰማ… ልቤ ቁርአንን የበለጠ ይናፍቃል»
👉አንተ ቁርአን የሀፈዝከዉ ወንድሜ ሆይ እስኪ በዚህች ልብ አርስ ምክር ተመከር‼️‼️‼️
♨️قال القائل:-
طوبى لمن حفظ الكتاب بصدره
فبدا وضيئاً كالنجوم تألقا
وتمثل القرآن في أخلاقه
وفعاله فيه الفؤاد تعلقا
وتلاه في جنح الدجى متدبراً
والدمع من بين الجفون ترقرقا
هذي صفات الحافظين كتابه
حقاً فكن بصفاتهم متخلقا
يا حافظ القرآن رتل آيه
فالكل أنصت للتلاوة مطرقا
يا حافظ القرآن لست بحافظ
حتى تكون لما حفظت مطبقا
ما ذا يفيدك أن تسمى حافظاً
وكتاب ربك في الفؤاد تمزقا
يا أمتي القرآن حبل نجاتنا
فتمسكي بعراه كي لا نغرقا
ولتجمعي حول الكتاب شتاتنا
حتى نزيل تناحراً وتفرقا
ولتجعليه محـكما في أمـرنا
وثقي بوعد الله أن يتحققا
يا أمتي القرآن حبل نجاتنا
فتمسكي بعراه كي لا نغرقا
وقال سبحانه تعالى 🌸
أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا مَن يَرْتَدَّ مِنكُمْ عَن دِينِهِ فَسَوْفَ يَأْتِي اللَّهُ بِقَوْمٍ يُحِبُّهُمْ وَيُحِبُّونَهُ أَذِلَّةٍ عَلَى الْمُؤْمِنِينَ أَعِزَّةٍ عَلَى الْكَافِرِينَ يُجَاهِدُونَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا يَخَافُونَ لَوْمَةَ لَائِمٍ ۚ ذَٰلِكَ فَضْلُ اللَّهِ يُؤْتِيهِ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ (54) إِنَّمَا وَلِيُّكُمُ اللَّهُ وَرَسُولُهُ وَالَّذِينَ آمَنُوا الَّذِينَ يُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَيُؤْتُونَ الزَّكَاةَ وَهُمْ رَاكِعُونَ (55) وَمَن يَتَوَلَّ اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَالَّذِينَ آمَنُوا فَإِنَّ حِزْبَ اللَّهِ هُمُ الْغَالِبُونَ (56) يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا الَّذِينَ اتَّخَذُوا دِينَكُمْ هُزُوًا وَلَعِبًا مِّنَ الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ مِن قَبْلِكُمْ وَالْكُفَّارَ أَوْلِيَاءَ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ (57)
አቅሳችንበዚመልኩላስዋበልንጌታ
አልሀምዱሊላህ
📝قال الإمام ابن القيم رحمه الله تعالى :
⬅️ ( بذكـر الله ﷻ يصـرع العبـد الشـيطان ، كما يصرع الشيطان أهل الغفلة والنسيان ) .
📔 [ مدارج السالكين ( ٣٩٦/٢ )
አላህን በማውሳት ባሪያ ሽይጧንን ያሸንፋል ሸይጧን የመዘንጋትና የመርሳት ባለቤቶችን እንደሚያሸንፈው ሁሉ
ይላል ኢብኑል ቁዩም ረሒመሁሏህ
أكثري ذكر الله يا أمة الله....
https://t.me/yatalbatalelm
السلام عليكم ورحمةالله وبركاته
👉አስደሳች ብስራት
مـنـهـج الـفـرقـة الـنـاجـيـة
👌--- ዛሬ ሰኞ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ የሙራጅዓ
ፕሮግራማችን ይጀምራል ።
ከ 4.00 ቡሀላ ወንድማችን አባ ሰልማን ወደፊት ያለውን ቂርአት ይቀጥላል
ላልሰሙ አሰሙ
ቂርአት ያለ ሙራጅአ ድንጋይ ላይ ውሀ እንደማፍሰስ ነውና ሙራጅአ ማድረግ አለብን
ስለዚህ ሸር ሽር እያደረጋችሁ ላልሰሙ ንገሩ
በጊዜ ወደ ሙራጅአ ከች በሉ
👆-----👆-----👆
👌-- إن شا ءالله
بارك الله فيكم --------
ቂርአት የሚቀራበት ቻናል ወደዚች ጎራ በሉ 👇👇👇👇
👌---https://t.me/dawaselefyabeesola
አንዳንዴ ጭልጥ ባለ እንቅልፍ ውስጥ
ደስ ሚል ህልም እናያለን ስንነቃ ግን
እናጣዋለን
ዱኒያም የሆነ ጊዜ መታ የሆነ ጊዜ
ሳናስበው ትሄዳለች። በእጃችን እያለች
በመልካም ነገር እናውላት።
Repost from 🔺آثار السلف የሰለፎች ፋና
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ (سورة المائدة الآية 8)
አንዳንዴ ሰዎች ግን ሚድያ ሁሉነገር ካልተዘገበ ማለት ቢቀርባችሁስ?
በፀብም በፍቅርም ዙርያ ያለውን ቤታችሁ ቢበቃችሁስ❓
የሚገርመው እንዳንድ ባለትዳር ወንዶች ሁለተኛ ማግባት ሲፈልጉ ሁለት አይነት ባህሪ አላቸው።
አንደኛ ሚስት እንዳለው ይናገራል ግን ከላጤ የማይሻል ኖሮ እንደሚኖሩ ያክል ያስረዳታል ሁለተኛዋን ሌት ከቀን እሷን ከመጨቅጨቅ አያርፍም ምንም አይሰለችም ፍቅሩን ሲገልፅ አፍቅሮ የሚያውቅ አይመስልም እቤት ያለችውን ለእሷ ምንም ቦታ የሌለው አድርጋ ትስላታለች ከንግግር አንፃር ልክ እንደሰራተኛ ዝቅ አድርጋ እንድታስባት ያድርጋል
አላህ ፈቅዶት ኒካህ ይታሰራል ሚስትዬ ስትስማ ሀገር ይያዝልኝ ስትል የሚገባበት ቀዳዳ ይጠፋዋል ውስጡ ይከዳዋል ያን ያሰደደበትን ጊዜ ይረሳና አታላኝነው ተሳስቸነው ወደሚለው ይንሸራተታል መጀመሪያ የጀግና ወንድ ባህሪ ይኑርህ
ሴቶችዬ ከእንደዚህ ተልባ አይነት ወንድ ራሳችሁን ጠብቁ ❗️
يقول تعالى: فَانْكِحُوا مَا طَابَ لَكُمْ مِنَ النِّسَاءِ مَثْنَى وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تَعْدِلُوا فَوَاحِدَةً [النساء:3]
የማታስተካክሉ ከሆነ በአንዷ ተብቃቁ ማለት ሁለገብ ነው እሽ ነፈቃላይ ብቻ አይደለም ሀብታም ሆኖ ሁለት ሚስት መያዝ የማይችል አለ ድሀ ሆኖ ሁለትም ከዚህም በላይ የማስተዳደር ብቃት ያለው የሚከበር የሚያከብር የሚያስከብር ጀግና ወንድ አለ
አንድቤት እየኖሩ ሚድያ ላይ ፍቅር የሚገላለፁ ሰዎች እመኝኝ እቤት እንኳን ፍቅር ሰላም የለም
استوصوا بالنساء خيرا
ሁለተኛው አይነት ወንድ ሚስትና የአብራኩ ክፋይ ልጆቹን ደብቆ ሁለተኛ ሚስት የሚፈልግ ሰውነው ይህሰው ተሳክቶለት ኒካህ ከታሰረ ሚስቱ የሰማች እለት ኒካህ ታስሮ ከሆነ ፈቶ ካልታሰረ አካውንቱን ቀይሮ ይጠፋል ይህ ታላቅ እህታችን ቢባል ምንም አይደል
قال النبي ﷺ لمعاذ بن جبل رضي الله عنه: «اتقِ دعوة المظلوم؛ فإنها ليس بينها وبين الله حجاب».
ይህንና መሰል ሀድሶች ትዝም አይሉትም
ያኡኽቲ አልከሪማ አረብ ሀገር ሆነሽ ኢትዮጵያ አታግቢ ምክሬነው ሁሉም መፈተን የለበትም እንዷ ከአንዷ ልትማር ይገባል የአረብ ሀገርን ሴት ጀግናዋ ፣ ትንሿ ፣አዋቂዋ ፣ ድነኛዋ ወዘት ብለው የሚያቆላምጡሽ ገንዘብ ሲፈልጉ ብቻነው ካልሆነ በእድሜ አባትሽ የሚሆን ወንድ ሁሉ እየተነሳ አሮጊት እብድ የለቀቀች ወዘተ ነው ስምሽ
ስለዚህ የተቸገረ ችግር ማራገፊያ የሰው ኖሮ ገፊ አይደለሽም
አረፈሽ ሰርተሽ ተለወጭ ቤተሰብሽን ለውጭ ሀገርሽ ገብተሽ አግቢ
አኸተመ ምክሬን ስሪበት እንስራበት።
https://t.me/yatalbatalelm
💦💦💦💦
رَبَّنَا هَبْ لَنَا مِنْ أَزْوَاجِنَا وَذُرِّيَّتِنَا قُرَّةَ أَعْيُنِ وَاجْعَلْنَا لِلْمُتَّقِينَ إِمَامًا
Repost from 🇸🇦"" ከጦሳ ማዶ ደሴ "" أبو الناموس الأثري 🇸🇦
ኡስታዝ አቡል ሀሪስ አብደረህማን ቀጥሏል ዛሬ አድስ አበባወች ፏ እያደረጉን ነው
ቆመሽ ቅሪ እንጅ
ኳስ አፍቃሪ ወንድ
እዳታገቢ!
የሚወደው ቡድን ሲሸነፍ አንችንም
እንደኳስ ነው የሚጠልዝሽ እያነሳ
እቃም አይኖርሽ በቤት ውስጥ ኢንተቢሂ!
*ليلة جمعه*
﴿إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا﴾
اللهم صل وسلم على نبينا محمد ﷺ
اللهم صل وسلم على نبينا محمد ﷺ
اللهم صل وسلم على نبينا محمد ﷺ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/Abumahiasselefi
