ESS Study Tips
Open in Telegram
Daily study tips, exam strategies & note-taking methods that actually work. 🎯 For students who want higher scores with less stress. 📞Contact us:@ess_cbot 📙የእኛን መፅሐፍ(PDF) ለማግኘት:https://t.me/ess_study_tipsbot
Show more3 198
Subscribers
-624 hours
-57 days
-5830 days
Posts Archive
3 197
አሪፍ የሆነ የ Ton Project ስለሆነ ሞክሩት
https://t.me/Yaytsogram_bot?start=invite7222303
🥚YAYTSOGRAM - the first Telegram game that pays TON. Break the egg and get your prize!
3 197
Repost from N/a
🙏ውድ ቤተሰቦች ለዛሬ ደግሞ የሚገርም የonline ስራ ይዘን መተናል 100% የተረጋገጠ መሆንኑ እንድታውቁ እንወዳለን።🙏
✅ከናንተ ምንም አይጠይቅም ማለት ምትሰሩት ነገር አይኖርም website ውስጥ ከገባቹ በኃላ signup በማድረግ በየቀኑ ገንዘብ ታገኙበታላቹ የግዴታ የኢንተርኔት connection አያስፈልግሞ አንዴ ከተመዘገባቹ ምንም ሳትለፉ ነው ገንዘብ የሚሰራላቹ።
💵ገቢው
👉በ 1 ቀን = $0.25
👉በ 1 ሳምንት = $1.75
👉በ 1 ወር = $7.5
👉በ 6 ወር = $45
👉በ 1 ዓመት = $90
💵ዋው የሚገርም ገቢ ነው ሰዎች 🤔እንዴት እንጀምር ለምትሉኝ
በዚህ link ገብታቹ signup ማድረግ ብቻ።
🇪🇹withdrow ለማድረግ ከፈለጋቹ ከ $1 dollar ጀምሮ
ከ 25 በላይ አማራጭ ለማውጣት ስላለ አትጨነቁ
🙏የቀደመ ከበረ🙏
🔗link https://1.finboss.biz/?ref=14
3 197
👨🏫ለተማሪዎች የሚሆኑ ምርጥ 4️⃣ የአንድሮይድ አፕሊኬሽኖች
👩💻ተማሪዎች የሃይ ስኩል እና የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ተደራራቢ አሳይመንቶች ሊሰጣችሁ ይችላል፡፡ ተደራራቢ የቤት ስራዎች፡የግሩፕ አሳይመንቶች፡ፕሮጀክቶች፡ ተደራራቢ ጥናቶች ተማሪዎች ላይ ጫና ሊያበዛ ይችላል፡፡ ይሄ ጫና ደሞ ጭንቀት ሊፈጥር ይችላል፡በትምህርት ወቅት ጫና እንዳይፈጠርባችሁ ዋናውና ቁልፍ ነገር ለየአንዳንዱ ነገር ፕሮግራም ማዘጋጀት ነው፡፡
✅ቀጥሎ ባሉት 4 አፕሊኬሽኖች ተማሪዎች በትምህርት በሚቆየበት ዓመታት ጫና ሳይፈጠርባቸው ትምህርታቸውን ባግባቡ በመከታተል በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት እነነዲያመጡ የሚረዱ አፕሊኬሽኖች ናቸው፡፡ እውቅናም የተሰጣቸው አፕልኬሽኖች ናቸው።
1️⃣ኛ፡- School Planner Application
✍️ይህ አፕሊኬሽን የቤት ስራዎችን፡ የግሩፕና የግል አሳይመንቶችን፡ፕሮጀክቶችን፡ የእያንዳንዱን ክላስ ሰዓትና ቀን…ማንኛውም ትምህርት ነክ አክቲቪቲዎቻችሁን ኦርጋኒዝ ያደርግላችሃል፡፡ ፕሮግራም ያወጣላችኋል። ይህ አፕሊኬሽን በየቀኑ በፕሮግራማችሁ መመሰረት በየቀኑ መስራት ያለባችሁን ለምሳሌ ጥናት ወይም የቤት ስራ፡ወይም የግሩፕ አሳይመንት ወይም የላብራቶሪ ሙከራ ባጠቃላይ ጠዋት ምን ማድረግ እነዳለባችሁ ከሰዓት ምን መስራት እንዳለባችሁ ማታ ምን መፃፍ እንዳለባችሁ ያስታውሳችሃል። የምታስረክቡት አሳይመንት ወይም ፕሮጀክት ካለባችሁ የምታስረኩብበት ቀን በዚህ ቀን ነው፡፡ ቀኑ እየደረሰ ነው…እያለ ያስታውሳችሃል፡፡
2️⃣ኛ፡- Brilliant
⌨ይህ አፕሊኬሽን ደሞ በተለይ በሂሳብ፡ በሳይንስና በኮምፒውተር ሳይንስ ጥሩ ውጤት ለማምጣት በጣም የሚጠቅም አፕ ነው፡፡ ይህ አፕሊኬሽን እየሸመደዳችሁ እንዳታጠኑና በተለይ ረጃጅም ቃላት የሚበዙባቸው የትምህርት አይነቶችን ዘርዘር ያሉ ገለፃዎችን በመጠቀም ሳትሰለቹ ትምህርቶቹን በቀላሉ እንድታጠናቸውና እንዲገባችሁ ይረዳል
3️⃣ኛ፡- Grammarly
✍️ ይህ አፕሊኬሽን ደሞ በእንግሊዘኛ የመፃፍ ችሎታችሁን ያሳድጋል፡፡የተለያዩ ESSAY በእንግሊዘኛ ስትፅፉ የግራመር ስህተታችሁን ያርማል ትክክለኛ ቃላት እንድትመርጡ ይረዳል፡፡ ረጃጅም አረፍተ ነገሮችን ስትፅፉ ስህተታችሁን ያርማል፡፡
4️⃣ኛ፡- Mendeley
⌨Research በምትሰሩበት ግዜ ለሪሰርቻችሁ የሚሆኑ የተለያዩ ሪሶርሶች እንዴት እንደምታገኙ ይረዳችሃል፡፡
ለጥናታችሁ ወይም ለሪሰርቻችሁ የሚጠቅሙ መፅሃፎችን፡ጥናታዊ ፅሁፎችን፡ ምክረ ሃሳቦችን እንዴት ኦርጋኒዝ እንደምታደርጉ ያስተምራቸሃል፡፡
ለሪሰርቻችሁ የተጠቀማችሁባቸውን የተለያዩ የጥናታዊ ፁሁፎች ፃሃፊዎችን፡ተየመፅሃፎች ደራስያን ፡ምሁራንን ስማቸውን በመጥቀስ ጥናታችሁ ላይ በማካተት እንዴት እውቅና ወይም ክሬዲት እንደምትሰጡ ያስተምራችሃል፡፡
🌐playstore ላይ በመግባት አውርዷቸው
3 197
📖ከትምህር ጎን ለጎን የተለያዩ የ online 💵ብር ማግኛ መንገዶችን ለማወቅ ይህን ቻናል ተቀላቀሉ👇👇
https://t.me/Ethiocryptoandonlinejob1
3 197
💵ውድ ተማሪዎች ምንም ሳሰሩ በቀላሉ ገንዘብ ምታገኙበት መንገድ ልንገራቹ
👉300 ብር በማስገባት በየቀኑ 15 ብር የሚያሳድግላቹ
👉ስትመዘገቡ 75 ብር ቦንስ የሚሰጣቹ
👉ከ 100 ብር ጀምሮ በየጊዜው ማውጣት የምትችሉበት
🌐website ነው ገቡታቹ ማረጋገጥ ትችላላቹ እየተጠቀምኩት ስለሆነ 100% እርግጠኛ ስለሆንኩ ነው
የምነግራቹ።
🔗link 👉https://www.emerson-vip.shop/?invitecode=QjxrLvtk
3 197
For More educational videos follow ourTikTok link
https://www.tiktok.com/@essexamcenter?_t=8pptAWO3R0n&_r=1
3 197
ፕ/ር ብርሃኑ ነገ በዛሬው መግለጫ ምን አለ?
ውጤቱ ምን ይመስላል ?
" በጥቅሉ የዘንድሮው ውጤት ካለፉት 2 ፈተናዎች የተሻለ ነው " ብለዋል።
አጠቃላይ ፈተናውን ያለፉ ተማሪዎች 5.4 በመቶ ናቸው።
ዘንድሮ ብሔራዊ ፈተና ከተፈተኑት ተማሪዎች 36,409 ተማሪዎች ናቸው ያለፉት።
አዲስ አበባ 10,690 ተማሪዎች በማሳለፍ ከፍተኛውን ስፍራ ይዟል።
አዲስ አበባ ካስፈተናቸው ተማሪዎች 21.4 በመቶ አሳልፏል።
ከፍተኛ ውጤት ስንት ተመዘገበ ?
በሀገር ደረጃ ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበው በትግራይ ነው።
በትግራይ ፈተናው ከ700 ነው የተሰጠው።
ከቀላሚኖ 675 ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል። በወንድ ተማሪ። ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው ተብሏል ፤ ከ700 ይሄን ያህል ውጤት ሲመዘገብ።
ዘንድሮ 1,363 ትምህርት ቤቶች ምንም አይነት ተማሪ አላሳለፉም።
በሌላ በኩል ፤ በኦላይን ከተፈተኑ ተማሪዎች 26.6 በመቶ የሚሆኑት አልፈዋል።
ሬሜዲያል ዘንድሮም ይኖራል።
" አምና ሰጥተናል። ዘንድሮ ከዓምናው የቀነሰ ቁጥር እንወስዳለን። የሬሜዲያል ፕሮግራም በሂደት እየቀነሰ ይሄዳል " ሲሉ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተግረዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር ፤ " ዘንድሮ ሁሉም
ክልሎች አምና ካሳለፉት ተማሪ በላይ አሳልፈዋል " ብሏል።
" በፐርሰንቴጅም በአክቹዋል ቁጥርም ካለፈው የተሻለ ነው " ተብሏል።
ከአክቹዋል ቁጥር ያነሰው አንድ ክልል ነው እሱም የአማራ ክልል እንደሆነ ተገልጿል።
ክልሉ ያነሰው ደግሞ የተፈተኑት ተማሪዎች ቁጥር ከግማሽ በታች ስለነበር ነው ተብሏል።
ክልሉ ፈተና ካስፈተናቸው ውስጥ ግን 6.6 በመቶ ተማሪዎች አልፈዋል።
አምና ከተመዘገበው 4.1 በመቶ ዘንድሮ በልጧል።
ሌላ በሀገር ደረጃ ከ600 ከተፈተኑት ውስጥ 575 ከፍተኛው ነው ከተፈጥሮ ሳይንስ ፤ የካቴድራል ተማሪ ናት።
ከማህበራዊ ሳይንስ 538 ተመዝግቧል። ከኢትዮ ፓረንትስ ትምህርት ቤት ናት።
በተፈጥሮም በማህበራዊ ሳይንስም ትልቅ ውጤት የመጣው በሴቶች ነው።
👇
3 197
💠በአጠቃላይ 1363 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም።
💠ሀረሪ ውስጥ ሁሉም አሳልፈዋል።
💠አዲስ አበባ 4 ትምህርት ቤቶች ምንም አላሳለፉም።
💠የወንዶች አማካይ ውጤት - 30.66
💠የሴቶች አማካይ ውጤት - 28
N.B
የፈተናው ውጤት ለሊት 6 ሰዓት ላይ ይፋ ይደረጋል ብለዋል።👍🏽
3 197
#ውጤት:
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ።
የፈተናው ውጤት መች ይፋ ይደረጋል
ሚኒስትሩ የፈተናው ውጤት ለሊት 6 ሰዓት ላይ ይፋ ይደረጋል ብለዋል።
ውጤቱ ምን ይመስላል ?
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ " በጥቅሉ የዘንድሮው ውጤት ካለፉት 2 ፈተናዎች የተሻለ ነው " ብለዋል።
አጠቃላይ ፈተናውን ያለፉ ተማሪዎች 5.4 በመቶ ሲሆን ከተፈተኑት ተማሪዎች 36,409 ተማሪዎች ናቸው ያለፉት።
አዲስ አበባ ካስፈተናቸው ተማሪዎች 21.4 በመቶ (10,690 ተማሪዎችን) በማሳለፍ ከፍተኛውን ስፍራ ይዟል።
ዘንድሮ 1,363 ትምህርት ቤቶች ምንም አይነት ተማሪ አላሳለፉም።
ከፍተኛ ውጤት ስንት ተመዘገበ?
በሀገር ደረጃ ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበው በትግራይ ነው። ከቀላሚኖ (በወንድ) 675 ከፍተኛ ውጤት። ከ700 ይሄን ያህል ውጤት ሲመዘገብ በኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው ተብሏል። በትግራይ ፈተናው ከ700 ነው የተሰጠው።
ሌላ በሀገር ደረጃ ከ600 ከተፈተኑት ከፍተኛው
ከተፈጥሮ ሳይንስ 575: (ሴት ፤የካቴድራል ተማሪ ናት)
ከማህበራዊ ሳይንስ 538 (ሴት፤ የኢትዮ ፓረንትስ ትምህርት ቤት)
በተፈጥሮም በማህበራዊ ሳይንስም ትልቅ ውጤት የመጣው በሴቶች ነው።
ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ት/ት ቤቶች ብዛት
ዘንድሮ 1,363 ትምህርት ቤቶች ምንም አይነት ተማሪ አላሳለፉም።
በኦንላይን ስለተፈተኑት ተማሪዎች
በሌላ በኩል ፤ በኦላይን ከተፈተኑ ተማሪዎች 26.6 በመቶ የሚሆኑት አልፈዋል።
3 197
ዘንድሮ 1,363 ትምህርት ቤቶች ምንም አይነት ተማሪ አላሳለፉም።
በሌላ በኩል ፤ በኦላይን ከተፈተኑ ተማሪዎች 26.6 በመቶ የሚሆኑት አልፈዋል።
3 197
💥በኦንላይን ከተፈተኑት ተማሪዎች ውስጥ 26.6% ያህሉ አልፈዋል
💥በወረቀት ከተፈተኑት ተማሪዎች ውስጥ 4.4% ያህሉ አልፈዋል።
3 197
አዲስ አበባ 10,690 ተማሪዎች በማሳለፍ ከፍተኛውን ስፍራ ይዟል።
አዲስ አበባ ካስፈተናቸው ተማሪዎች 21.4 በመቶ አሳልፏል።
3 197
በዚኛው አመት 5.4% ተማሪዎች አልፈዋል!
36,409 ተማሪዎች አልፈዋል
ከፍተኛ ውጤት
ከትግራይ ክልል
ከትግራይ 675 / 700 ፈተና የእነሱ ከ700 ነው፡፡ ከቀላሚኖ ት/ቤት ልዩ አዳሪ ት/ቤት:: ወንድ
በሀገር አቀፍ
- ከናቹራል ሳይንስ 575 / 600 ከ Cathedral ት/ቤት፡፡ ወንድ
- ከሶሻል ሳይንስ 538 / 600 ከ Ethio parent ት/ቤት፡፡ ወንድ
