cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Damot News24

Show more
Advertising posts
199
Subscribers
-124 hours
-17 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Repost from N/a
ሩሲያና የናዚ ጦር ኩርስክ ላይ ባደረጉት ውጊያ የሂትለር ታንኮች ድምጥማጣቸው ጠፍቶ የኃይል የበላይነቱ እንደ ተለወጠው ሁሉ፣ ፋኖም የብልጽግና ሠራዊት በታትኖ አዲስ አበባ ይገባል። ምክንያቱም እኛ የነፊታውራሪ ገበየሁ ተክሌ፣ ራስ መኰንን፣ ራስ ሚካኤል፣ ራስ ወሌ ብጡል፣ ራስ መንገሻ አቲከም፣ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ልጆች ነን። የጎጃም ዕዝን የቴሌግራም ቻናል በመቀላቀል አባል ይሁኑ👇👇👇👇 https://t.me/gojjamcommand
Show all...
Repost from HABTAMU AYALEW
Show all...
Ethio 360 Zare Min Ale ልዩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት Sunday May 5, 2024

Repost from N/a
መተከል ውስጥ ከ20 ትሪሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጣ ወርቅ እንደተገኘ ማዕድን ሚኒስትር ለፌደራል ባለስልጣን በሚስጥር  ይፋ አድርጎላቸዋል። የአማራ ወጣት ይህንን ለትውልድ የሚበቃ ሀብትና እሪሶርስ ማወቅ አለበትና ማጠበቅ አለበት። መተከል የጎጃም አማራ አምደ-ርዕስት ነው።
Show all...
Repost from Save Amhara✍️
ጥቆማ❗️ ይዛመት❗️! ====== በውጊያ ቀጠና ውስጥ ያለውን የአማራ ክልልን በሚመለከት በአብይ አህመድ መከላካያ ሰራዊት ከከፍተኛ እስከ መካካለኛ አመራሮች ተሰብስበው ያፀደቁት አቅጣጫ እንደሚከተለው ቀርቧል። 1. መጀመሪያ ፋኖና ለፋኖ ጫካው የሆነው ህዝብ መጠነ ሰፊ ጭፍጨፋ እንዲፈፀምበትና እንደትግራይ ስጋት በማይሆንበት ደረጃ ሲደርስ ወደ ውይይት ጠርተን የምንለውን ብቻ እንዲቀበል እናደርገዋለን። ካለበለእዚያ አሁን ላይ እየፎከረ ባለበት ለውይይት ብንጋብዘው የዘመናት ጥያቄውን መመለስ አንችልም፤ በፕሪቶሪያ የገባነውንም ስምምነት አደጋ ላይ ይጥለዋል። ስለዚህ ጦርነቱ ወደ ዞን ከተሞች እንዲሰበሰብ ማድረግና ኃይላችን በማጠናከር የተራዘመ ጭፍጨፋ በህዝቡ ላይ መፈፀምና ተመርሮ ፋኖን እንዲጠላ ማድረግ፤ ጦርነቱ ሲራዘምም ፋኖ ሬሽን የሚያቀርብለት ሲያጣ ዘረፋ ይጀምራል ይሄ ደግሞ የእርስበርስ ግጭትም ስለሚፈጥር አከርካሪውን ለመስበር ያግዛል ። 2. መከላከያው በርከት ያለ ነዋሪ ባለበት ሲደርስ ፎጣ/ጋቢ ለባሽን ገበሬም ሆነ ከተሜውን ጠርጎ በመምታት ምህረት የለሽ መሆኑን በማሳየት የስነልቦና ጫና በመፍጠር ተፈሪ መሆን፤ ፈጽሞ አሁን ላይ አማራን ማመን እንደሌለበት #የአብይ አገዛዝ በአማራ ክልል በሚያደርገው ጭፍጨፋ የአማራ፣የደቡብና የአፋር ልጆች በተጠና መልኩ በትንሽ ቁጥር እንዲሳተፉና ከጀርባ የንስር ክትትል አድርጎ እርምጃ የሚወስድ ከኦሮሞኛ ተናጋሪዎች እንዲዘጋጁ በኮድ/በኦሮምኛ ተነግሯል፤ 3. አማራ ጦረኛ ህዝብ ቢሆንም የጎጥ ቁርሾ ስላለበት እርስበርስ እንዲጠራጠርና ከማላውቀው መላክ የለመድኩት ሰይጣን ይሻላል ወደሚል እንዲመጣ ማድረግ፤ በጅምላ ከሚታሰሩ ተወላጆች ውስጥ ተቀባይነት ያላቸውን የመንግስትን ፍላጎት እንዲያስፈጽሙ ጥቅምና ግዴታ በማሸከም በከፍተኛ የደህንነት ክትትል ወደየዞኖቹ በማስገባት እንዲከፋፍሉ ማድረግ። 4. በክልሉ የሚገኙ የኦሮሞን፣ ቅማንትንና የአገው ማህበረሰብ በክልሉ የመረጃ ምንጭና ደጀን ማድረግ እንዲሁም በከተሞች መሀል ሩምታ ተኩስ እንዲከፍቱ ማድረግ፣ ያደረ ጥያቄያቸውን እንዲያነሱና በሀይል ጭምር እንዲተገበርላቸው እንዲንቀሳቀሱ ማነሳሳት 5. በርካታ አማርኛ ተናጋሪና ታማኝ የትግራይ ተወላጆችን በኃይል የተያዙ አካባቢዎችን ለትግራይ ልንመልስ ነበር ጽንፈኛው ኃይል ባሰብነው ልክ ሊያራምደን ስላልቻለ አግዙን ብለናቸዋል፤ እነ ጌታቸው ረዳም ለማገዝ ዝግጁ ናቸው። በዚህም መሰረት ከመከላከያ ተገልለው የቆዩትን ጨምሮ ከየአርሚዎቻቸው በርካታ ወታደሮችን ለእዚሁ ተልዕኮ በእየ ዕዙ አካተናል፤ ለሽንፈታቸው ዋናው ማን እንደሆነ ስለሚያውቁና ለግዛታቸው ሲሉ ለመበቀልም ጭምር በመረጃነትና በተዋጊነት በእልህ ለመሥራት ተሠማርተዋል። የሚል እንደነበር ጠቆማዎች ደርሰውናል❗️
Show all...
ከአማራ ፋኖ በጎጃም የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ የተላለፈ መልዕክት! የአማራ ፋኖ በጎጃም ም/ሰብሳቢና የፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ አስረስ ማረ ዳምጤ
Show all...
በሸዋ ቀጠና ያሉ የነፃነት ታጋይ ሴት ፋኖዎች ያስተላለፉት የመልካም በዓል መልዕክት እና ሕዝባዊ የትግል ጥሪ! ሚያዝያ 26/2016 ዓ.ም ሸዋ;ኢትዮጵያ
Show all...
የአገኘሁ ተሻገር የሚገርመው የፋሲካ መልዕክት እንደመጣለት የተናገረው እያነጋገረ ነው። ....... እስከ ሚያዚያ 30 አብይ አሕመድ አጠናቅቀዋለው ያለው የአማራ ክልል ጦርነት ራሱና ሰራዊቱ እየተደመሰሱበት ነው። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እያለቀ በመሆኑ የአብይ አሕመድ አገዛዝ ኪሳራውን ተሸክሞ ሽንፈት እየደረሰበት እየፈረጠጠ ነው። አስረኛ ወሩን የያዘው የፋኖ ትግል እጅግ በተደላደለ መልኩ እየተሳካ ወደ አንድ ዕዝም እየመጣ ሲሆን አብይ አሕመድ ከማውራት ውጪ ምንም አይነት ስኬት አላስመዘገበም። እነዚህን እና ሌሎችን መረጃዎች ይዘናል ያድምጡን።
Show all...
Repost from Mereja TV
የአብይ አሕመድ መፈንቅለ ሲኖዶስ ( የጋዜጠኛ ሙሉጌታ አንበርብር መረጃና ማስረጃ )
Show all...
በአንድ ወረዳ በተመሣሣይ ቀን የአስራ ሁለት ሚሊሺያ አባለት የቀብር ስነ ሥርዓት ተፈፀመ። በሰሜን ወሎ ዞን አሁን ተገኝ ወረዳ ተረፌ በተባለ ቦታ በተደረገ ውጊያ በርካታ የሚሊሺያ አባለት ሲገደሉ። በርካታ ቁጥር ያላቸው በፋኖ ኃይሎች ተይዘው ተወስደዋል። ከሁለት ቀናት በፊት  ተረፌ በተባለች ቦታ በፋኖ ኃይሎች እና በሚሊሽያ አባላት መካከል በተደረገ ውጊያ 11 የሚሊሺያ አባላት ሲሞቱ የተረፌ ቀበሌ ሊቀመንበር እንዲሁ በውጊያ ላይ መሞቱ ተሰምቷል። 19 የሚሊሺያ አባላት በፋኖዎች ተይዘው ተወስደዋል። ፋኖዎች በዚህ ውጊያ 41 በላይ የነፍስ ወከፍ መሣሪያ መውሰዳቸውን አረጋግጠዋል። ሚያዝያ 28/2016 ዓ.ም
Show all...
በወርኃ ጥቅምት ጎጃም ዳምኖባቸው፣ ዝናቡን ማንችሎት ጎርፍ ሆኖ በላቸው !
Show all...