en
Feedback
ሰርዲኖን መጽሐፍት አከፋፋይ 📚Sardinon Book Store 📚

ሰርዲኖን መጽሐፍት አከፋፋይ 📚Sardinon Book Store 📚

Open in Telegram

እነሆ መጽሐፍት📚 በልዩ ቅናሽ/ ደውሉ 0910934578 📚

Show more
243
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
June '24
June '24
+243
in 0 channels
Channel Posts
እነዚህን መጽሐፍ መግዛት የምትፈልጉ እንደተለመደው inbox አድርጉልን 📚

2
No text...
118
3
እነዚህን መጽሐፎች መግዛት የሚፈልግ in box ላይ አናግሩኝ📚
እነዚህን መጽሐፎች መግዛት የሚፈልግ in box ላይ አናግሩኝ📚
114
4
የክርስቶስ ስሞችን በብዛት ለመውሰድ የምትፈልጉ ካዛንቺስ መላ ህንጻ ጋር በመሄድ መውሰድ ትችላላችሁ። ለተጨማሪ መረጃ 0910934578/0935997957 ደውሉ 📚
240
5
የወንድማችንን መጽሐፍ የመነኮስ መጽሐፍ ነውና ወደ ምግባረ ሠናይ ያደላ ነው ብዬ ነበር የጀመርኩት። ግሩም የነገረ ክርስቶስ ትንታኔ የያዘ ነው። ኅዳጎቹ የተርጓሚውን ድካም፣ ንባብና ጥረት ይናገራሉ። የክርስቶስን ስሞች ትንታኔ ከባሕርዩና ከማዳን ሥራው ጋራ ይዟል። የመናኒው ተመስጦ በጥልቅ የመጽሐፍ ቅዱስና የቀደሙ አበው መጻሕፍት ንባብ የታጀበ ነው። Monastic Theology ነው የቀረበልን። ያስቀናሉ! በአማን ነጸረ
229
6
+1
No text...
219
7
የክርስቶስ ስሞች መጽሐፍ እያለቀ ነው ትንሽ ነው የቀረው። ያልወሰዳችሁ ውሰዱ እንዳያልቅባች።📚📚📚 📚📚📚በቅርቡ ደግሞ ሌላ ድንቅ መጽሐፍ ይዘንላችሁ እንመጣለን📚📚📚
177
8
የክርስቶስ ስሞች ብቸኛ አከፋፋይ ሰርዲኖን ነው። በ35% ያገኛሉ። 0910934578 ደውሉ
270
9
የክርስቶስ ስሞች በብዛት የት ይገኛል ብላችሁ ለጠየቃችሁኝ ዋና አከፋፋይ ሰርዲኖን መጽሐፍ ነው። በ 35% ይከፋፈላል። ወደ ክፍለሀገርም እንልካለን። 0910934578 ይደውሉ+1
የክርስቶስ ስሞች በብዛት የት ይገኛል ብላችሁ ለጠየቃችሁኝ ዋና አከፋፋይ ሰርዲኖን መጽሐፍ ነው። በ 35% ይከፋፈላል። ወደ ክፍለሀገርም እንልካለን። 0910934578 ይደውሉ
304
10
+1
No text...
245
11
No text...
311
12
የ ክ ር ስ ቶ ስ ስ ሞ ች ++++++++++ ++++ እ.ኤ.አ በ1919 ዓ.ም በግብፅ የተወለዱት እና 2006 9 setit meas ሕይወትን በማጠናከር እና በርካታ መጻሕፍትን እና መጣጥፎችን በማዚ ናቸውት ጥንታዊው የቅዱስ መቃርዮስ ገዳም ከእርሳቸው ጋር ተያይዞ የሚ ל አባ ማቴዎስ በይዘታቸው ጥልቅ እና ተመስጧዊ (contemplative) የሆኑ h180 በላይ ነገራ-ሃይማኖታዊ ጽሑፎችን ማዘጋጀታቸው ይነገራል:: መጻሕፍቶቻቸው በላይ Rክሳውያን ክርስቲያኖች አልፈው በሌሎችም ዘንድ የሚነበቡ እና የሚወደዱ እስከመሆን በቅተዋል። ከአባ ማቴዎስ መጻሕፍት ጋር የተዋወቅሁት በ1990ዎቹ መጨረሻ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ በነበርሁበት ጊዜ ነው:: በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፖሊ ግቢ ጉባኤ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ ካገኘኋቸው ድንቅ መጻሕፍት መካከል የአርሳቸውን የተወሰኑ ጽሑፎች ሰብስቦ የያዘ ጥራዝ አንዱ ነበር። በጽሑፎቹ ጥልቀት እና በጸሐራው ተመስጦ በእጅጉ ከመሳቤ የተነሣ እነዚህን መጣጥፎች ብዙ ጊዜ ደጋግሜ አንብቤያቸዋለሁ:: በቅርቡ Orthodox Prayer Life በሚል ርእስ በታተመ ድንቅ መጽሐፋቸው መግቢያ ላይ "ለማንበብ ሳይሆን ለመጸለይ" የጻፉት እንደሆነ የሚናገር ሐረግ ባየሁ ጊዜ የእርሳቸውን መጻሕፍት አንድ ጊዜ አንብቦ ማስቀመጥ ሳይሆን እንደ ጸሎት መደጋገም አስፈላጊ መሆኑን ተረዳሁ:: አንባቢ ሆይ ይህ ተተርጉሞ የቀረበልህ/ሽ መጽሐፍ ጥልቅ የሆነ ትምህርቱ በውስጥህ/ሽ እስኪሣል ድረስ የሚደገም እንጂ አንድ ጊዜ ተነቦ የሚቀመጥ እልዳልሆነ ላሳስብህሽ እወዳለሁ። በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የተካተቱት ጽሑፎች በተለያዩ ጊዜያት በግብዕ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መጽሔቶች የታተሙ በክርስቶስ ስሞች ላይ የሚያተኩሩ መጣጥፎቻቸው ናቸው:: ከላይ እንደጠቆምነው ተመስጦ እና ጥልቀት የጽሑፎቑ መለያ ነው፡፡ ይህ መጽሐፍ ሲነበብ ጌታችን "እኔ የነገርኋችሁ ቃል መንፈስም ሕይወትም ነው፡" እንዳለ መንፈስ እና ሕይወት በልቡናችን ውስጥ ይቀጣጠላል። አባ ማቴዎስ ቅዱሳት መጻሕፍትን የሚረዱት እና የሚያብራሩት በውጫዊ ንባባቸው ላይ አተኩረው ሳይሆን ወደ ጥልቅ ትርጉማቸው በመንፈስ (በተመስጦ) ገብተው ነው:: የክርስቶስን ትምህርቶች ሲተረጉሙ በጌታችን አእምሮ እና ስሜት ውስጥ አስገብተው ፍቅሩን እና ጥበቡን ሊያስቃኙን እና ሊያቀምሱን በእጅጉ ይጥራሉ:: የሚወዱትን እና ደጋግመው የሚጠቅሱትን የሐዋርያው ጳውሎስን ትምህርቶች ሲተረጉሙ እጅግ ጥልቅ እና ውብ ትምህርቶችን አጥልቁ ስበው ያካፍላሉ:: የብሉይ እና አዲስ ኪዳን መጻሕፍትን አጣምረው በአንድ መንፈስ ሲተረጉሙ እና ሲያመሳጥሩ በውስጣቸው ያለ የእውነት መንፈስ የሰጣቸው እንጂ የእውቀት ትምህርት ብቻ እንዳልሆነ አንባቢው ያስተውላል:: ዲ/ን በረከት አዝመራው፤ የመጽሐፉ ተርጓሚ __________ ብቸኛ አከፋፋይ ሰርዲኖን 0910934578
370
13
ወጥተዋል
ወጥተዋል
7 470
14
የክርስቶስ ስሞች ከነገ ጀምሮ ለንባብ ይበቃል። ለአብይ ጾም የነፍስ ምግብ እነሆ! 0910934578 ይደውሉ ወይም በ #https://t.me/Sardinon ቻናል ግሩፕ ላይ በመግባት ይዘዙን📚
የክርስቶስ ስሞች ከነገ ጀምሮ ለንባብ ይበቃል። ለአብይ ጾም የነፍስ ምግብ እነሆ! 0910934578 ይደውሉ ወይም በ #https://t.me/Sardinon ቻናል ግሩፕ ላይ በመግባት  ይዘዙን📚
7 321
15
ሕማማት የዲ/ን ሔኖክ ሀይሌ መጽሐፍ እኛጋ ይገኛል። የምትፈልጉ 0910934578 ደውሉልን።
ሕማማት የዲ/ን ሔኖክ ሀይሌ መጽሐፍ እኛጋ ይገኛል። የምትፈልጉ 0910934578 ደውሉልን።
341
16
መጽሐፉን መውሰድ ለምትፈልጉ በ0910934578 በመደወል ያናግሩን። 📚 ልዩ ቅናሽ ይኖረዋል።
372
17
የልቦና ችሎት ጸሐፊ መምህር ዲ/ን በረከት አዝመራው አዲስ ትርጉም መጽሐፍ አበርክቶልናል። እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ "የክርስቶስ ስሞች" ከሚቀጥለው ቅዳሜ ጀምሮ ለንባብ ይበቃል። ከመጽሐፉ ለቅምሻ *** "ክርስቶስ ተጠምቆ ከውሃ እንደወጣ ከሰማይ የተሰማው እና በዘመናት ሁሉ ሲያስተጋባ የሚኖረው “የምወድህ ልጄ አንተ ነህ፤” የሚል የአብ ድምጽ መጣ። ክርስቶስ ሲጸልይ ሰማያት ሲከፈቱ የመስቀሉ መንገድ ግልጥ ሆኖ በልቡ ውስጥ ይብላላ ነበር። ክርስቶስ እስከመጨረሻው ለመስቀል ሞት እስከ መታዘዝ ድረስ የሚቀጥለውን የመስቀሉን መንገድ ወዲያው ተቀበለው። (አብ ልጄ ብሎ ሲጠራው እርሱ ደግሞ ፍጹም በሆነ ፍቅር አባቱን ወዳጅ እና ከአባቱ ጋር አንድ የሆነ ልጅ ስለሆነ እስከ መስቀል ሞት ሄዶ ዓለምን የማዳን ሥራን ከአብ በመታዘዝ ተቀበለ፤ ከአብ ቢቀበለውም የእርሱም ፈቃድ ግን ከዚህ የተለየ አይደለም)። ከዚህ ሰዓት ጀምሮ የመስቀሉ ጥላ ከኅሊናው ተለይቶ አያውቅም፤ እርሱን እስከ ሞት የሚያደርሰው የአብ ፈቃድ የልቡናው ደስታ ነውና። "ከዚህ ጊዜ ጀምሮ በዘላለም አነዋወሩ ይሰማው እንደነበረው ለአብ ፈቃድ ከመታዘዝ ውጭ ምንም ዓይነት [የተለየ] ፈቃድ በእርሱ ዘንድ አይታወቅም ነበር። በሰይጣን ሊፈተን ወደ ምድረ በዳ የሄደው ከአብ ጋር በዚህ ዘላለማዊ ጽምረት ውስጥ ሆኖ ነው። ወደ ሰይጣን ፈተና ገብቶ እንደወደቀውና ሞትን እንዳተረፈው እንደ አዳም ባለ ሁኔታ ወደ ፈተና የገባ አይደለም፤ እስከ ሞት ድረስ ለእግዚአብሔር በመታዘዝ ዲያብሎስን ድል እንደነሣ በአባቱ እቅፍ እንዳለ ልጅ ነው እንጂ። በዚህም ዲያብሎስን አዙሮ መሬት ላይ ፈጠፈጠው፤ በእኛ ላይ የተጻፈውን የሞት የእዳ ደብዳቤም ከጥርሱ ነጥቆ ወሰደ፤ የሞታችን ምክንያቱ ዲያብሎስ ነበርና።" --- "ለሚወደው ሲል ራሱን ለእርድ አሳልፎ እንደሚሰጥ ወዳጅ ክርስቶስ ደሙን በጽዋ ቀድቶ በሰጠ ጊዜ የቤዛነቱን ምሥጢር ሁሉ በዚህ ጠቅልሎታል። በደሙ ዋጋ የሚተመን ፍቅሩን ያስቡበት ዘንድ ደሙን ለወዳጆቹ ሰጣቸው። ከልቡ እየፈለቀ የሚወጣ ፍቅሩን በጽዋ የተቀዳ ደም አድርጎ ሰጣቸው። የነገረ-ድኅነት ሐተታ ቋንቋው ምንም ያህል ከባድ ቢሆን ትልቁ ችግር ግን የፍቅርን ቋንቋ ለመረዳት አለመቻል ነው።… የዓለማችን ትልቁ የነገረ-መለኮት ሊቅ የሆነው እና ከኃጢአተኞች ዋና እንደሆነ የተናገረው [ጳውሎስ] የድኅነትን ምሥጢራት በሚገባ ተረድቷል። የእግዚአብሔርን ቋንቋ ተረድቷል፤ የልብ ምቶቹን ሰምቷል፤ በዚህም ምክንያት ወልድ በመስቀል ላይ የሠራቸውን የቤዛነት ተግባራት ሁሉ በሚገባ አብራርቷል። ይህ መረዳቱ ነገረ-ድኅነትን በምሥጋና መልክ ያቀርበው ዘንድ አነሣሣው፤ ይህም ምሥጋና በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ሲዘምረው የኖረው ነው። የመለኮትን ምሥጢራት ሁሉ በጥቂት ቃላት ጠቅልሎ ያቀረበበት ምሥጋናው “...በወደደኝ እና ስለ እኔ ራሱን በሰጠው…” የሚል ነው። (ገላ. 2፥20)" *** የክርስቶስ ስሞች፣ ገጽ 35-36፣ 161።
419
18
No text...
280
19
No text...
327