BOLE BULBULA GENERAL SECONDARY SCHOOL FOR All STAFF MEMBERS
Open in Telegram
Show more
436
Subscribers
-124 hours
+37 days
+2230 days
Posts Archive
ቀን 3/13/2018አ/ም
አስቸኳይ ማስታወቂያ
ለቦሌ ቡልቡላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን በሙሉ
የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር (ኢ.መ.ማ) የአመቱ ምርጥ መምህር ወይም መምህርት ብሎ በሀገር ደረጃ ለመሸለም መስፈርት አውጥቶ ስለ ላከ መስፈርቱን የምታሟሉ መምህራን ዛሬ እስከ 9 ሰዓት ድረስ ማስረጃችሁን በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
መስፈርቱ ከዚህ በታች ተቀምጧል፡፡
ት/ቤቱ
ቀን 02/13/18
ለቦሌ ቡልቡላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን
ከ05/01/19 ጀምሮ የክፍል መማር ማስተማር ሂደት የሚቀጥል በመሆኑ ቀደም ብሎ በሶፍት ያስገባችሁትን አመታዊ እቅድ ዲፓርትመንት በማስፈረም እንዲሁም በአዲስመልክ የተዘጋጀውን እለታዊ እቅድ በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል በማሳየት ዝግጁ ሆናችሁ ክፍል እንድትገቡ እናሳስባለን፡፡
1000132953442 Guta Teshome ንግድ ባንክ
ለአዲስ አመት ቅርጫ ስጋ የተመዘገባችሁ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች መደብ 17 ሺ ብር ሂሳብ እንድታስገቡ እናሳውቃለን፡፡
1000132953442 Guta Teshome ጋር
ለአዲስ አመት ቅርጫ ስጋ የተመዘገባችሁ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች መደብ 17 ሺ ብር ሂሳብ እንድታስገቡ እናሳውቃለን፡፡
🙏🙏🙏 ሰላም ለሁሉም መምህራን መንግስት ባስቀመጠው ካላንደር መሰረት ሁሉም መምህራን ከ25 /12 /2018 ዓ.ም በት/ት ቤት በመገኘት ሪፖርት እንዲያደርግና ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርግ አቅጣጫ ብቀመጥም ጥቅት መምህራን ብቻ መጥተዋል። ስለሆነም ሰኞ ጳጉሜ 02/13/2018 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 አጠቃላይ በ2019 ዓ.ም በት/ት አከፋፈትና ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ስብሰባ ስላሌ ሁላችሁም በት/ት ቤቱ አዳራሽ እንድትገኙ እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ፦ ፍቃድና መቅረት አይፈቀድም!!
ቀን 28/12/2018 አ/ም
ለአዲስ አመት ቅርጫ ለምትፈልጉ መምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች መ /ር ጉታ ተሾመ እና ም/ር/መ ዘይነባ ሰኢድ ጋር መመዝገብ እንደምትችሉ እናሳውቃለን፡፡
ቀን 26/12/18
ለቦሌ ቡልቡላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የትምህርት ክፍል ተጠሪዎች
ለ2019 ጊዚያዊ ፕሮግራም ለመስራት መነሻ እንዲሆን በትምህርት ክፍላችሁ ያሉትን መምህራን በመደልደል እስከ ሃሙስ 28/12/18 ድረስ እንድትልኩልን እንጠይቃለን፡፡
ማሳሰብያ
*ማናጅመንት አይቶ የክፍል ድልድሉ ላይ ማሰተካከያ ሊያደርግም ላያደርግም ይችላል፡፡
*ክፍለ ግዜው ለጊዜው በነበረው የክፍል ብዛት ይደረግ
*መረጃውን በተባለው ግዜ ያላከ ምደባው ሙሉ ለሙሉ በት/ቤቱ የሚሆን ይሆናል
todays mass sport at 24 sport field date 23/12/18
