cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የመጨረሻው ዘመን ነፀብራቆች🎚🎚🌇🌇🎇🎇🎇

Advertising posts
207
Subscribers
+324 hours
+57 days
+630 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

የፀጋ ፡ የምሕረት ፡ ዘመኑ ፡ አብቅቶ ብርሃን ፡ ተሰውሮ ፡ የጥሪው ፡ ቀን ፡ መሽቶ ሰማያት ፡ ተፈተው ፡ ምድር ፡ ሳትናውጥ በነበልባል ፡ እሳት ፡ ጌታም ፡ ሳይገለጥ አስብበት ፡ ዛሬ ፡ ነገን ፡ አትጠብቅ ራስህን ፡ ስትደልል ፡ ዘመንህም ፡ አይለቅ ሕይወት ፡ ኢየሱስ ፡ ነው ፡ ሌላስ ፡ አታገኝም አምነህ ፡ ድነህበት ፡ ታተም ፡ ለዘለዓለም አብሮ ፡ ደስ ፡ ይበለን ፡ ትንሽ ፡ ቆይ ፡ ስትልህ ዓለም ፡ በለዘብታ ፡ እያባበለችህ ተደላው ፡ ትካዜና ፡ ቁጭትን ፡ ተክቶ ሲዖል ፡ እንዳትገባ ፡ ሳታስበው ፡ ከቶ አስብበት ፡ ዛሬ ፡ ነገን ፡ አትጠብቅ ራስህን ፡ ስትደልል ፡ ዘመንህም ፡ አይለቅ ሕይወት ፡ ኢየሱስ ፡ ነው ፡ ሌላስ ፡ አታገኝም አምነህ ፡ ድነህበት ፡ ታተም ፡ ለዘለዓለም የእግዚአብሔር ፡ ነገር ፡ ለፍጥረታዊ ፡ ሰው ሊገባው ፡ አይችልም ፡ ፍፁም ፡ ሞኝነት ፡ ነው ፍጥረታዊውን ፡ ሥጋ ፡ መንፈሱ ፡ ሲሽረው ያኔ ፡ ትረዳለህ ፡ መንገዱ ፡ ጥበብ ፡ ነው አስብበት ፡ ዛሬ ፡ ነገን ፡ አትጠብቅ ራስህን ፡ ስትደልል ፡ ዘመንህም ፡ አይለቅ ሕይወት ፡ ኢየሱስ ፡ ነው ፡ ሌላስ ፡ አታገኝም አምነህ ፡ ድነህበት ፡ ታተም ፡ ለዘለዓለም በመንታ ፡ መንገድ ፡ ላይ ፡ ሆነህ ፡ ስታማርጥ ፈጽሞ ፡ ላትረካ ፡ መንገድ ፡ ስትለዋውጥ ሞት ፡ ጥላውን ፡ ጥሎ ፡ አፍኖ ፡ ሳይወስድህ ጌታን ፡ ተቀበለው ፡ እርሱ ፡ ነው ፡ የሚያረካህ አስብበት ፡ ዛሬ ፡ ነገን ፡ አትጠብቅ ራስህን ፡ ስትደልል ፡ ዘመንህም ፡ አይለቅ ሕይወት ፡ ኢየሱስ ፡ ነው ፡ ሌላስ ፡ አታገኝም አምነህ ፡ ድነህበት ፡ ታተም ፡ ለዘለዓለም
Show all...
👏 1
«ሁል ጊዜ በጌታ ደስ ይበላችሁ» (ፊል 4፡4) ይህን መልዕክት የጻፈው ሐዋርያው ጳውሎስ ሲሆን፥ የተጻፈላቸው የፊልጵስዩስ ምእመናን ነበሩ። ጳውሎስ ደስታ ከማይሰጥ እስር ቤት ሆኖ፥ በመከራ ውስጥ እያለፉ ጌታን በማገልገል ላይ ለነበሩት፥ በጌታ ደስ ይበላችሁ በማለት ጻፈላቸው። ይህን ዓይነት ደስታ ለራሱም እየተለማመደ ነበር ። (ፊል 1፡18፥2፡17) በሁኔታ ሳይሆን በጌታ ደስ መሰኘት ይቻላል ማለት ነው። ጌታ ኢየሱስ የደስታችን ምንጭ ነው። እውነተኛ፥ ዘላቂና ንጹሕ የሆነ ደስታን ከሌላ ቦታ በመፈለግ አንባክን። ከኢየሱስ ጋር እንጣበቅ። ሁል ጊዜ በጌታ ደስ ይበለን። ደስታው መቋቋሚያ ሃይላችን ይሆናል።
Show all...
ኢየሱስ ጌታ ነው :: 1. ፍል 2:9-11 2. ሮሜ 10:9 3. ዮሐ 13:13 4. 1ኛቆሮ 12:3 5. ቆላ 2:6-7 6. ሐዋ 10:36 7. 1ኛጴጥ 3:15 8. 2 ኛ ቆሮ 4:5 9. ራዕይ 19:16 ..........................................
Show all...
አንዲት ወጣት ሴት በአንድ ወቅት አንድ ከባድ ወንጀል ፈጸመች፡፡ ይህም ወንጀል በፍርድ ፊት አቆማት፡፡ ወንጀሉ ሙሉ በሙሉ የእድሜ ልክ እስራት የሚያስፈርድ ነበር፡፡ የፍርድ ሂደቱ በሚከናወንበት ወቅት ፊቷ በእንባ እየታጠበ ለይቅርታ ብትማጸንም ሰሚ ግን አላገኘችም፡፡ ቤተሰቦቿ እና ወዳጅ ጓደኞቿ በእንባ ከመራስ ውጭ ምንም አማራጭ አልነበራቸውም፡፡ ነገር ግን በዚህ አስጨናቂ ወቅት እንድ ሰው ምስክሮች በሚቆሙበት ሳጥን ውስጥ ገብቶ ፍርድ ቤቱን በመማጸን ፍርዱ ከመወሰኑ በፊት ስለዚህች ወጣት ሴት ዳኞቹን ይለምንና ይማልድ ጀመር፡፡ ጉዳዩ ከባድ ቢሆንም እርሱ ግን ያለ የሌለ ኃይሉን ተጠቅሞ በዚህች ሴት ምትክ ይሟገት ጀመር፡፡ ከብዙ ውጣውረድ እና ልፋት በኋላ ድካሙ ፍሬ አፍርቶ ልጅቱ በነጻ ተለቀቀች፡፡ ልጅቱም ሰውየው ባደረገላት ነገር ተደንቃ በፊቱ ወደቀች፡፡ ከልቧም አመሰገነችሁ፡፡ ብዙም ሳይቆይ ይቺው ወጣት በሌላ ተመሳሳይ ወንጀል ውስጥ ተገኘች፡፡ ልክ የፍርድ ቤቱን በር አልፋ አይኖቿን ወደ ዳኞቹ ስታቀና ባለፈው እርሷን ከፍርድ ለማዳን ሲማጸን እና ሲማልድ የነበረው ሰው ዳኛ ሆኖ አገኘችው፡፡ ለካስ ያኔ ጠበቃ ሆኖ ሲሟገትላት የነበረው ሰው አሁን ዳኛ ሆኗል፡፡ ወጣቷ ይህ ሰው ዳኛ ሆኖ ስላገኘችው ደስ አላት፡፡ እንደገና መጣሁ በሚል መንፈስ ይመስላል፡፡ ሰውየው እጆቹን ወደላይ አነሳና ይህውልሽ ትናንት ጠበቃ ነበርኩ ለዚህ ነው አንቺን ለማዳን የተከራከርኩልሽ አሁን ግን ዳኛ ነኝ፡፡ እንደ ዳኛ ደግሞ ትክክለኛውን ፍርድ መፈጸም አለብኝ አላት፡፡ ልጅቱም አይኗ በእንባ እየራሰ ለመሆኑ አንተ ማን ነህ አለችው፡፡ እርሱም፡ የትናንቱ ጠበቃ የአሁኑ ዳኛ ነኝ አላት፡፡ ወዳጄ ዛሬ ኢየሱስ ጠበቃ ነው፡፡ ለጥፋትህ ሁሉ እየማለደ ወደ ሕይወት መንገድ ትገባ ዘንድ ስለአንተ ይማልዳል፡፡ ነገር ግን ኢየሱስ ጠበቃ እንደሆነ አይቀጥልም ዳኛ ሆኖ የሚገለጥበት ወቅት ይመጣል፡፡ ቀኑም ቀርቧል አስተማር ሆኖ ካገኛችሁት ሼር አርጉት @tiwuldnenaterf @tiwuldnenaterf @tiwuldnenaterf
Show all...
ታርኬ የጀመረው በመስቀሉ ስር ነው።
Show all...
2🥰 1
ገራፍው ስገረፍ ልብን የምነካ መንፈሳዊ ግጥም።
Show all...
.      ገናናው የኛ ኢየሱስ  ተስፋዬ ጫላ - New Clip    
Show all...
✞ይሄ ነው ቤዛዬ✞ መስከረም ጌቱ 👇👇✍️  እእህእ ይሄ ነው ✞ቤዛዬ✞(×2) በሰራነው ሀጢያት የተገባን ነን እንድንሞት ክርስቶስ ነብሱን ከፈለ በመስቀል ስለእኛ ዋለ ከክብሩ አነሰ ቁስለኛ ስጋን ለበሰ መስዋዕት ሆነ በኛ ፈንታ ተኮነነ አህህህ ይሄ ነው ✞ቤዛዬ✞ መብቱን ተወልን እኛን በህይወት አቆየን የፋሲካ በግ ሲታረድ የሰው ልጅ ተረፈ ከፍርድ ተገረፈልን ኢየሱስ ዕዳችንን ሊደመስስ ደም እስኪያልበው ደከመ ህመማችንን ታመመ አህህህ ይሄ ነው ✞ቤዛችን✞ ✍️   ❤️❤️❤️     sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ   ✞በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን✞        መልካም ፋሲካ         
Show all...