en
Feedback
Eagle College

Eagle College

Open in Telegram

Learn, Train, Research and Serve the community

Show more
432
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-930 days
Posts Archive
MODEL EXAM.pdf1.25 MB

Mock Exam 3.docx1.82 KB

Model Exam II.docx1.87 KB

photo content

research
research

Notice!
Notice!

photo content

+7
Marketing_Management_Millenium_Edition.pdf3.09 MB

recommended books

Research writing Full manual

Third cohort title approved
Third cohort title approved

Research Guidelines for students

photo content

ማሳሰቢያ ለሁሉም በ2016 ዓ/ም የመውጫ ፈተና ላይ ለምትቀመጡ ተማሪዎች በሙሉ! እንደሚታወቀው የመውጫ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሁለተኛ ጊዜ መሰጠቱ የታወቃል፡፡ ኤግል ኮሌጅም ተማሪዎቹ የመውጫ ፈተናውን እንዲያልፉ ከመጀመሪያው አንስቶ በጥልቀት ሲሰራ ቆይቷል፡፡ ይሁን እንጂ በተማሪዎቻችን በኩል ይህ ነው የማይባል ተግዳሮቶችን አስተናግደናል፡፡ ይህም አስፍላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ በተደጋጋሚ ምክር በመስጠት ፤ የትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን የፈትና አይንት፣ብዛትና ፈተናዎቹ የሚወጡበት ምህራፎች ተከትልው እንዲሰለጥኑና ውጤታማ እንዲሆኑ ጥረት ቢደረግም ከማህከላት (ማለትም ከአዲስ አበባ ውጪ) ካሉ ተማሪዎች በስተቀር ተግባራዊ ላማድረግ ፍላጎት የሌላቸው መሆኑን ለማወቅ ችለናል፡፡ በዚህም ምክኒያት የማህከላት ተፈታኞች የታሻለ ውጤት ሲያስመዘግቡ የአዲስ አበባ ተማሪዎች ግን ዝቅተኛ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ በአጠቃላይ የነበሩ ችግሮች 1. ከቲቶርያል ክፍል ውጪ ባሉት ስልጠናዎች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት ያለመኖሩ 2. በኮሌጁ ቅጥር ግቢ በመገኘት የቤተመጽሐፍትና የኮምፒውተር ፈተና ለመለማመድ ፍላጎት ያለመኖሩ 3. በኮሌጁ አመራሮች የሚሰጡትን የትምህርት መርሃ ግብሮች በአግባቡ ያለመቀበል፡፡ ስለሆነም የ2016 ዓ/ም ተፈታኞች እነኝህን ችግሮች በማየት ለቀጣዩ የታዩት ችግሮች እንዳይደገሙ በጊዜ ስልጠና እንድትጀምሩና በሰኔ ወር በሃገር አቀፍ ደረጃ በሚሰጠው የመውጫ ፈተና ላይ የላቀ ውጤት እንድታስመዘግቡ በጥብቅ አሳስባለሁ፡፡

ይነበብ

Letter_on_Model_Exam_for_Private_HEIs[1].pdf4.24 KB

Good afternoon.   This is to kindly inform you that the SECOND ROUND (the Mid-Year) exit exam will take place from Yekatit 6-9/2016 E.C. Model exams for new examinees will be conducted next week from Monday to Thursday (Tirri 27-30/2016 E.C). We will send you the schedule and list of students as soon as possible. All universities, University College and Colleges are required to get prepared as per this revised schedule.

How to register for exit exam Step 1........go to https://exam.ethernet.edu.et/ Step 2 .....click on the we address above Step 3.…..write your user name on the space provided for user name Step 4........answer the puzzle on the board and click on not robot Step 5....check your name is availed Step 6 add you phone, email and others Step 7 click on the payment step 8 find the payment reference and copy it Now go to telebirr app on your mobile A. Click on payment B. Click on education fee C. Click on Ministry of education D. Past the reference copied on reference space And finally pay

ማስታወቂያ የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለምትፈተኑ አመልካቾች በሙሉ ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የመውጫ ፈተናን ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው ከጥር 27- የካቲት 1/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል፡፡  ስለሆነም በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተናውን ተፈትናችሁ ያላለፋችሁ እና ከጥር 27 - የካቲት 1/ 2016 ዓ.ም ድረስ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ምዝገባ የምታካሂዱትና የመፈተኛ ተቋም (የመንግስት ዩኒቨርሲቲ) የምትመርጡት ከታች በተገለጸው ማስፈንጠሪያ (Link)  (https://exam.ethernet.edu.et)  ስለሆነ፣ ከጥር 08 እስከ ጥር 15/ 2016 ዓ.ም ድረስ የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በቴሌ ብር ብቻ በመክፈል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።  አመልካቾች ተጨማሪ ድጋፍ የምትፈልጉ ከሆነ በስልክ ቁጥር +251 118 13 21 76 ወይም በኢሜይል registration@ethernet.edu.et በኩል ድጋፍ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡  ማሳሰቢያ 1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የምታካሂዱት  እና የአገልግሎት ክፍያ የምትፈፅሙት በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊው የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።

Screenshot (16 Jan 2024 22:16:38)
Screenshot (16 Jan 2024 22:16:38)