Bahir Dar University Students Channel (Bahirab)
Open in Telegram
ይህ የባህርዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ቻናል ነው 👨🎓🧑🎓 በዚህ ቻናል የተለያዩ ባህርዳር ዩኒቨርስቲን የሚመለከቱ መረጃዎች፣ ያለፉ አመታት #Mid እና #Final ፈተናዎች፣ #Modules 📚📚ማግኘት ትችላላችሁ «Buy Ads» 👉👉 @BahirAb_bot አናግሩን! https://telega.io/?r=1VwS-m1E https://linktr.ee/Bahirab
Show more5 060
Subscribers
+1224 hours
+2107 days
+32830 days
Posts Archive
ወድ ተማሪወች ከላይ portal password ለማስተካከል እድትደውሉላቸው ያስቀመጥኩላችሁ ስልክ የሚሰራው ከጠዋት 3:00-6:00 እና ከሰአት 8:00-10:30 መሆኑን አውቃችሁ ከተጠቀሰው ሰአት ውጭ ብትደውሉ የማያስተናግዱ መሆኑን ለመግለጽ እወዳለው።
ወድ ተማሪወች ከላይ portal password ለማስተካከል እድትደውሉላቸው ያስቀመጥኩላችሁ ስልክ የሚሰራው ከጠዋት 3:00-6:00 እና ከሰአት 8:00-10:30 መሆኑን አውቃችሁ ከተጠቀሰው ሰአት ውጭ ብትደውሉ የማያስተናግዱ መሆኑን ለመግለጽ እወዳለው።
Dear students how are you? please call to them, if you want to resetting your portal password
0918141268 Abebe
0920762577 Ager
0911573378 Tsegaye
ቻይና ዓለም አቀፍ ቀዳሚ የሆነውን አእምሮን ከኮምፒውተር ጋር የሚያገናኝ ቴክኖሎጂ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቀደች
የቻይና ብሔራዊ የመድኃኒትና የሕክምና ምርቶች አስተዳደር NEO የተሰኘውን የሳንቲም ያህል መጠን ያለው አእምሮን ከኮምፒውተር ጋር የሚያገናኝ (BCI) ቴክኖሎጂ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቃድ ሰጥቷል።
በጽንግሁዋ ዩኒቨርሲቲ እና በኒውራክል ቴክኖሎጂ የተገነባው ይህ መሳሪያ፣ ከምርምር ማዕከላት ውጭ የሰዎችን የእንቅስቃሴ አቅም ለመመለስ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቃድ ያገኘ በዓለማችን የመጀመሪያው በአእምሮ ውስጥ የሚተከል ቴክኖሎጂ ሆኗል።
የኢሎን መስክ ኒውራሊንክ (Neuralink) አሁንም በሰው ልጅ ላይ በሚደረግ የሙከራ ደረጃ ላይ ብቻ የሚገኝ ሲሆን፣ NEO ግን ደህንነቱን ባስቀደመው ልዩ ዲዛይኑ ምክንያት በፍጥነት የንግድ ፈቃድ ማግኘት ችሏል።
መሳሪያው የአእምሮ ክፍሎችን ጥሶ ከመግባት ይልቅ ስምንት ሴንሰሮቹ ከአእምሮ ውጫዊ ሽፋን (dura mater) ላይ በደህና ሁኔታ የሚያርፉ በመሆናቸው የህብረህዋሳት ጉዳትንና ደም መፈሰስን በእጅጉ ይቀንሳል። ይህ ፈቃድ በፅኑ የአንገት አጥንትና የሕብረ-ሰstandard አደጋ ምክንያት ሙሉ በሙሉ የእጅና የእግር ሽባነት ለገጠማቸው ነገር ግን የተወሰነ የእጅ እንቅስቃሴ ላላቸው ከ18 እስከ 60 ዕድሜ ክልል ውስጥ ላሉ አዋቂዎች ብቻ የሚያገለግል ነው።
በ11 ሆስፒታሎች ውስጥ በተደረጉ የሕክምና ሙከራዎች፣ ስርዓቱ በቤት ውስጥ በአእምሮ እዘዛ ዕቃዎችን የመጨበጥ ድጋፍ በመስጠት 100 በመቶ ስኬት አስመዝግቧል።
ይህ ቴክኖሎጂ የሰዎችን የሃሳብ ፍላጎት በመተርጎም ከሮቦቲክ የእጅ ጓንት ጋር በማያያዝ፣ ታካሚዎች እንደ መብላትና መጠጣት ያሉ የዘወትር ተግባራቸውን በራሳቸው እንዲያከናውኑ አስችሏቸዋል።
የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ
ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ነባር ቅድመ ምረቃ እና ድህረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ
1) የቅድመ ምረቃ 3ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ እንዲሁም የነባር የድህረ ምረቃ ተማሪዎች ፤
2) የትምህርት ክፍል ምደባቸውን ያወቁ 2ኛ አመት ተማሪዎች(Anesthesia, Comprehensive Nursing, , Law, Midwifery, Pharmacy, Pre-medicine and Veterinary Medicine)
የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያው ወሰነ ትምህርት ምዝገባ የሚካሄደው ከመስከረም 07-08/2019 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን ምዝገባ የሚካሄደው ፕሮግራሙ በሚገኝበት ካምፓሶች መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፤
ከተጠቀሰው የምዝገባ ጊዜ በፊትም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ሬጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት
የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ
ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም ጀማሪ መርሃ ግብር መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የ1ኛ አመት ትምህርታችሁን አጠናቃችሁ የዲፓርትመንት ምደባ እየጠበቃችሁ ላላችሁ(ማለትም Other Social Science, Other Natural and Health Science and Engineering and Technology Band) ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን ከመስከረም 06-07/2019 ዓ.ም ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ከዚህ በታች በተገለጸው ግቢ ሪፓርት እንድታርጉ
Band/department Campus
Other Natural and Health Science Peda/CoBE
Other Social Science Gish Abay
Engineering & Technology Band Selam
በተጨማሪም የዲፓርትመንት ምደባ የሚካሄደው በተማሪዎች የመምረጫ ሲስተም(SIMS) ስለሆነ የመምረጫ ሲስተሙ ክፍት የሚሆነው ከመስከረም 05-08/2019 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት ስለሆነ ባላችሁበት ሆናችሁ በኦንላይን መማር የምትፈልጉትን የትምህርት መስክ መምረጥ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ፤
ዲፐርትመንት ምደባ የሚጠናቀቀው መስከረም 08/2019 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 መሆኑን አውቃችሁ እንድትመርጡ፡፡
በሲስተም ያልመረጠን ማንኛውንም ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ እያንዳንዱ ዲፓርትመንት የሚቀበሉትን የተማሪ ቁጥር/ኮታ በትክክል አይታችሁ እንድትመርጡ በጥብቅ እንገልፃለን::
ከተጠቀሰው የምዝገባ ጊዜ በፊትም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ሬጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት
@BahirdarUniversity_Student
📢 A Message to All Bahir Dar University Students
Dear Bahir Dar University Students,
How has your summer been? We hope you have had a peaceful, safe, and refreshing summer break, and that you have enjoyed meaningful time with your families, friends, and loved ones.
As the new academic year is approaching, we would like to encourage everyone to start preparing for the year ahead. 🎓📚 Take some time to reflect on the previous academic year, set clear goals, organize your plans, and return with renewed energy and determination.
Please also stay connected with the official communication channels of the Bahir Dar University Students’ Union for important updates.
📌 As soon as the University officially announces the date for students to return to campus, we will promptly inform you through the Students’ Union.
Until then, stay safe, stay prepared, and make the most of the remaining days of your break.
Let us begin the new academic year with new hope, renewed energy, and a strong commitment to excellence. 💪🎓✨
Welcome back in advance, and we wish you all a successful and productive academic year.
Bahir Dar University Students’ Union
Via Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
📢 A Message to All Bahir Dar University Students
Dear Bahir Dar University Students,
How has your summer been? We hope you have had a peaceful, safe, and refreshing summer break, and that you have enjoyed meaningful time with your families, friends, and loved ones.
As the new academic year is approaching, we would like to encourage everyone to start preparing for the year ahead. 🎓📚 Take some time to reflect on the previous academic year, set clear goals, organize your plans, and return with renewed energy and determination.
Please also stay connected with the official communication channels of the Bahir Dar University Students’ Union for important updates.
📌 As soon as the University officially announces the date for students to return to campus, we will promptly inform you through the Students’ Union.
Until then, stay safe, stay prepared, and make the most of the remaining days of your break.
Let us begin the new academic year with new hope, renewed energy, and a strong commitment to excellence. 💪🎓✨
Welcome back in advance, and we wish you all a successful and productive academic year.
Bahir Dar University Students’ Union
Via Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Ultimate Telegram Search Bot! Instantly find groups, channels, movies, news, chat messages👇
According to the Ministry of Education academic calendar and Bahir Dar University Senate approved academic calendar, ...👆👆👆Join Us 👇👇👇 @BahirdarUniversity_Student
Selam Lawyers, I hope you are enjoying your break. According to the Ministry of Education academic calendar and Bahir Dar University Senate approved academic calendar, registration for senior students will take place on the 7th and 8th of September, 2019 E.C. From BDU School of Law.
እንደ ተማሪዎች ህብረት ማንኛውም አዲስ መረጃ ወይም ለውጥ ካለ ወዲያውኑ
እናሳውቃችኋለን።
ትኩረታችሁን ስጡን!
via BiT Student Union
+1
ውድ የBiT ቤተሰቦች!
እነሆ የናፈቀን ካምፓስ ደጆቹን ሊከፍትልን ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል! ከበጋው እረፍት በኋላ እርስ በርሳችን የምንገናኝበት፣ እውቀት የምንጋራበት፣ እና አዲስ ትውስታዎችን የምንሰራበት ጊዜ እየደረሰ ነው።
📅 የመግቢያ ቀን፡ መስከረም7& 8&9 ነው
ውድ ተማሪዎች፣ ጊዜው ገና እያለ፡-
✅ አካላዊና ስነ ልቦናዊ ዝግጅታችሁን አጠናቅቁ
✅ የትምህርት ቁሳቁሶቻችሁን አደራጁ
✅ የጉዞ እቅዳችሁን አስቀድማችሁ ያዘጋጁ
✅ ከቤተሰብ ጋር ያለውን የመጨረሻ ጊዜ ተጠቀሙበት
እንደ ተማሪዎች ህብረት ማንኛውም አዲስ መረጃ ወይም ለውጥ ካለ ወዲያውኑ
እናሳውቃችኋለን።
ትኩረታችሁን ስጡን!
ካምፓስ ናፍቆናል፣ እናንተም ናፍቋቹሃል ብለን እናምናለን።
በጉጉት እየጠበቅናችሁ ነው! 💙
"አብረን ስንሆን ጠንካሮች ነን"
Ultimate Telegram Search Bot! Instantly find groups, channels, movies, news, chat messages👇
