4 898
Subscribers
No data24 hours
-327 days
-17530 days
Posts Archive
4 898
“አይንህን ካየነው ሁለት ሽ ዘመን እንደቀልድ አለፈ የመምጣትህ ተስፋ እየኮሰመነ መቅረትህ ገዘፈ እንደውም እንደውም ... በመጣለሁ ተስፋ ሁለት ሽ ዘመን ቀጥሮን ከጠፋ በቀጠሮው ሰአት መምጣት ከተሳነው ... "እግዜር አበሻ ነው" እያሉ ያሙሃል! እኔ ምን አውቃለሁ”[¹]መምጫው መቼ እንደሆነ ክርስቶስ ለሐዋሪያት ሲነግራቸው እንዲህ ማለቱን የማቴዎስ ወንጌል ፀሐፊ አስፍሮልናል፦
“በአንዲቱ ከተማም መከራ ቢያሳዩአችሁ ወደ ሌላይቱ ሽሹ፤ እውነት እላችኋለሁና፥ የሰው ልጅ እስኪመጣ ድረስ የእስራኤልን ከተማዎች አትዘልቁም።”[²]ሐዋሪያት እያስተማሩ የእስራኤል ከተማዎችን ሁሉ ዘለቁ! ግን አልመጣም! ክርስቶስ መቼ ነው ሚመጣው? ወይስ ቀረ? ...
[1] አሌክስ አብርሃም (ለግዜር የተላከ ደብዳቤ)
[2] ማቴዎስ 10:23
4 898
”عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الْكَيِّسُ مَنْ دَانَ نَفْسَهُ وَعَمِلَ لِمَا بَعْدَ الْمَوْتِ وَالْعَاجِزُ مَنْ أَتْبَعَ نَفْسَهُ هَوَاهَا وَتَمَنَّى عَلَى اللَّهِ " . قَالَ هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ“ “ብልጥ ማለት ነፍሱን ተቆጣጥሮ ከሞት በኋላ ላለው (ህይወቱ) የሰራ ነው። ሰነፍ ማለት ነፍሱን ዝንባሌዋን እያስከተላት በአላህ ላይ አጉል የተመኘ ነው።”[¹]...
[1] Jami` at-Tirmidhi 2459
4 898
ጥሩ እየሰራሁ ነው መሰለኝ Lol ሰሞኑን ሲሰነዘርብኝ ካየሁት ትችቶች አንዱ "እኔ አምላካችሁ እንዳልሆንኩ በምን ልታረጋግጡ ትችላላችሁ?" የሚለውን ስነ አመክንዮአዊ ሙግት በመጠቀም ለክርስቲያኖች የማቀረባቸውን ጥያቄዎች በመሠረታዊነት ከጅምሩ ስሕተት እንደሆኑ እና ክርስቲያኖችን ንዴት ውስጥ የሚያስገባ እንደሆነ ነው።
ሁለቱም ትችቶች ለኔ ምንም ውሃ ባይቋጥሩልኝም መታዘዝ ከመስዋዕት ይበልጣል እንዲባል ምናልባትም በዚህ ጥያቄ ያስከፋኋቹ ክርስቲያን ወገኖች ካላችሁ ይቅርታ ጠይቄያለሁ።
— ብዙ አይቆይም (በቲክታክ እለቀዋለሁ)
