en
Feedback
Ethio_news

Ethio_news

Open in Telegram

#ኢትዮ_news የተለያዬ ወቅታዎ ዜናዎችን በፋጥነት ሚያገኙበት ቦታ

Show more
508
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-1430 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '25
August '25
+2
in 0 channels
July '25
+7
in 0 channels
Get PRO
June '25
+33
in 0 channels
Get PRO
May '25
+4
in 0 channels
Get PRO
April '25
+6
in 0 channels
Get PRO
March '25
+9
in 0 channels
Get PRO
February '250
in 0 channels
Get PRO
January '25
+1
in 0 channels
Get PRO
December '24
+24
in 0 channels
Get PRO
November '24
+56
in 0 channels
Get PRO
October '24
+246
in 0 channels
Get PRO
September '24
+521
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
18 August0
17 August0
16 August0
15 August0
14 August+1
13 August0
12 August0
11 August0
10 August0
09 August0
08 August0
07 August0
06 August0
05 August0
04 August+1
03 August0
02 August0
01 August0
Channel Posts
#BTCUSD BUYYY 117700 TP  117900 TP  118100 TP  118300 TP  118500 TP  118700 🛡 SL 117000 💯💯💯💯💯

2
በመዲናችን አዲስ አበባ አንድ አስገራሚ የተባለ መረጃ የተሰማ ሲሆን መኪና ላላቸው ሰዎች በአንድ ቀን ውስጥ ብቻ እስከ 6700 ብር ድረስ ማግኘት ይችላሉ መባሉን ተከትሎ በበርካቶች ዘንድ መነጋገሪያ+1
በመዲናችን አዲስ አበባ አንድ አስገራሚ የተባለ መረጃ የተሰማ ሲሆን መኪና ላላቸው ሰዎች በአንድ ቀን ውስጥ ብቻ እስከ 6700 ብር ድረስ ማግኘት ይችላሉ መባሉን ተከትሎ በበርካቶች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል። ኢትዮጵያን ጨምሮ በ30 ሀገራት ላይ የሜትር ታክሲ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝው አለምዓቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ፤ አሽከርካሪዎቹን የተሻለ ተጠቃሚ እና አትራፊ ለማድረግ የሚያስችልና በገቢ እና በቦነስ የሚያበረታታበትን ልዩ ፕሮግራም በማካሄድ ላይ እንደሚገኝ የሚታወቅ ሲሆን በዚህም አሁን ላይ በቀን እስከ 6700 ብር ማግኘት ይችላሉ ብሏል። ታድያ የሜትር ታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ሰዎች እንዲሁም መኪና ኗሯዋቸው ተጨማሪ ገቢ ማግኘት የሚፈልጉ ሰዎች ከያንጎ ጋር በመስራት በቀን እስከ 6700 ብር ድረስ ማግኘት የሚችሉ ሲሆን በርካታ ጉዞዎችን በማድረግም ከፍተኛ ቦነስ ማግኘት ይችላሉ። በነገራችን ላይ ስራ ጨርሰው ወደ ቤት በሚሄዱበት ሰዓት እንዲሁም ለሌላ ጉዳይ ወደ ተለያዩ መዳረሻዎች በሚንቀሳቀሱበት ሰዓት ፤ እርሶ ወደ ሚሄዱበት አቅጣጫ የሚመጡ ትእዛዞች ቅድሚያ ለርሶ በመስጠት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ስለሚያደርግ ያንጎን ተመራጭ ያደርገዋል። ታድያ አሽከርካሪዎች ያንጎ ፕሮን እንደምትመለከቱት በማውረድ መንጃ ፍቃዳቹን ብቻ በመጠቀም በስልካቹ በመመዝገብ አሁኑኑ የዚህ እድል ተቋዳሽ ይሁኑ።
98
3
#Breaking ለአንዱአለም ጎሳ የተሰጠው ሽልማት ተነጥቋል። የሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን ለአርቲስት አንዷለም ጎሳ የሰጠውን ሽልማት መንጠቁን በማህበራዊ ሚዲያ ገፅ አሳውቋል።+1
#Breaking ለአንዱአለም ጎሳ የተሰጠው ሽልማት ተነጥቋል። የሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን ለአርቲስት አንዷለም ጎሳ የሰጠውን ሽልማት መንጠቁን በማህበራዊ ሚዲያ ገፅ አሳውቋል።
77
4
የሊቨርፑሉ አጥቂ ዲዮጎ ጆታ በመኪና አደጋ ሕይወቱ አለፈ የ28 ዓመቱ ፖርቹጋላዊ የሊቨርፑል አጥቂ ዲዮጎ ጆታ በመኪና አደጋ ሕይወቱ ማለፉን የስፔን መገናኛ ብዙኃን አስታውቀዋል። በአውሮፓውያኑ 2020
የሊቨርፑሉ አጥቂ ዲዮጎ ጆታ በመኪና አደጋ ሕይወቱ አለፈ የ28 ዓመቱ ፖርቹጋላዊ የሊቨርፑል አጥቂ ዲዮጎ ጆታ በመኪና አደጋ ሕይወቱ ማለፉን የስፔን መገናኛ ብዙኃን አስታውቀዋል። በአውሮፓውያኑ 2020 ከዎልቭስ በ40 ሚሊዮን ፓውንድ ለሊርፑል የፈረመው ጆታ በሰሜን ምዕራብ ስፔን ባጋጠመው አደጋ ሕይወቱ ማለፉ ተነግሯል። ጆታ ከቀናት በፊት ነበር ከረጅም ጊዜ የፍቅር ጓደኛው ሩት ካርዳሶ ጋር ትዳር የፈፀመው። ጥንዶቹ ሦስት ልጆች አሏቸው።
93
5
በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 95 % ያህሉ 50% እና ከዛ በላይ በማምጣት ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አ
በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 95 % ያህሉ 50% እና ከዛ በላይ በማምጣት ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ አስታወቁ። ተፈታኝ ተማሪዎች  ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ተጠቁሟል። LINK  https://aa6.ministry.et/#/result Telegram bot; @emacs_ministry_result_qmt_bot
95
6
በአሜሪካ ትልቋ ከተማ ኒው ዮርክ ለከንቲባነት በሚደረገው ፍልሚያ የ33 ዓመቱ ዞህራን ክዋሜ ማምዳኒ የመጀመሪያው ሙስሊም የዲሞክራቲክ ፓርቲ ዕጩ በመሆን ታሪክ ሠርቷል። ዞህራን አንጋፋው ፖለቲከኛ እና
በአሜሪካ ትልቋ ከተማ ኒው ዮርክ ለከንቲባነት በሚደረገው ፍልሚያ የ33 ዓመቱ ዞህራን ክዋሜ ማምዳኒ የመጀመሪያው ሙስሊም የዲሞክራቲክ ፓርቲ ዕጩ በመሆን ታሪክ ሠርቷል። ዞህራን አንጋፋው ፖለቲከኛ እና የቀድሞ የኒው ዮርክ ከንቲባ የሆኑትን አንድሪው ኩሞን ማሸነፉ በርካታ የፖለቲካ ታዛቢዎችን አስደንቋል። የግራ ዘመም ፖለቲከኛ፣ የፍልስጤማውያን መብት ተሟጋች፣ የስደተኛ ልጅ፣ ሙስሊም የሆነው ዞህራን የበርካታ ዓመታት ልምድ እንዲሁም የቢሊዮነሮች ድጋፍ ያላቸውን አንድሪው ኩሞን ያሸንፋል ተብሎ አልተጠበቀም። BBC
79
7
ኢራን ለ12 ቀናት በዘለቀው የእስራኤል ግጭት የተገደሉ ወታደራዊ አዛዦች እና የኒውክሌር ሳይንቲስቶችን ጨምሮ 60 ለሚሆኑ ዜጎቿ ብሔራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት እያካሄደች ነው። በኢራን ሰንደቅ ዓላማ የ
ኢራን ለ12 ቀናት በዘለቀው የእስራኤል ግጭት የተገደሉ ወታደራዊ አዛዦች እና የኒውክሌር ሳይንቲስቶችን ጨምሮ 60 ለሚሆኑ ዜጎቿ ብሔራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት እያካሄደች ነው። በኢራን ሰንደቅ ዓላማ የተሸፈኑ የአስክሬን ሳጥኖች እንዲሁም የተገደሉ የጦር አዛዥ ምስሎች በበርካታ ነዋሪዎች ታጅቦ ወደ ማዕከላዊ ቴህራን ኤንሄላብ አደባባይ ተምሟል። የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው እየተፈጸሙ ካሉ መካከል የኢራን ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም የሆኑት መሐመድ ባግሔሪ አንዱ ናቸው። በእስራኤል ጥቃት የተገደሉት መሐመድ በጠቅላይ ኤታማዦር ሹምነታቸው የአገሪቱን ጦር እንዲሁም የኢራን አብዮታዊ ዘብ ዋነኛ መሪ ነበሩ። ጥቁር ልብስ የለበሱ በርካታ ኃዘንተኞች መፈከሮችን በማሰማት፣ የኢራንን ሰንደቅ ዓላማ በማውለብለብ እና የተገደሉ ሰዎችን ምስል ይዘው በአደባባዩ ላይ ታይተዋል። BBC
118
8
ደሞዝ አልከፈልከኝም በሚል ምክንያት አሰሪውን የገደለ ወንጀለኛ በ21አመት ፅኑ እስራት ተቀጣ፡፡ *** ተከሳሹ ጌቱ መስፍን ይባላል፤ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመው ነሀሴ 27 ቀን 2014 ዓ/ም ከረፋዱ+1
ደሞዝ አልከፈልከኝም በሚል ምክንያት አሰሪውን የገደለ ወንጀለኛ በ21አመት ፅኑ እስራት ተቀጣ፡፡ *** ተከሳሹ ጌቱ መስፍን ይባላል፤ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመው ነሀሴ 27 ቀን 2014 ዓ/ም ከረፋዱ 4 ሰዓት ከ30 ሲሆን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ለገሃር ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ኖህ ሪል ስቴት ከሚያሰራው ህንፃ 16ኛ ጅምር ፎቅ ላይ ነው። ሟች ሀጂብ ያሲን የተባለው ግለሰብ ከኖህ ሪል እስቴት ኮንትራት በመውሰድ ከስሩ በርካታ ሰራተኞችን ቀጥሮ የሚያሰራ ግለሰብ ነው። ነሀሴ 27 ቀን 2014 ዓ/ም የዘወትር ስራውን ለማሰራት ሰራተኞችን ወደ የስራቸው ያሰማራል። ተከሳሽም ሟች የነበረበት ቦታ ጭር ማለቱን እና ማንም አለመኖሩን እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመውሰድ ደሞዜን ከለከልከኝ በሚል ምክንያት በተፈጠረ አለመግባባት ሟች ሀጂብ ያሲንን ስራ እየሰራ ባለበት 16ኛ ፎቅ ላይ በፌሮ ብረት ግንባሩን በመምታት እና አንገቱን በሽቦ ገመድ በማነቅና በማሰር ህይወቱ እንዲያልፍ በማድረግ ሟችን ከህንፃው ተሸክሞ በማውረድ የህንፃው መሰረት ስር የሚገኝ የተጠራቀመ ውሃ ውስጥ አስከሬኑን በመጣል ከአካባቢው ይሰወራል። የወንጀሉ መፈፀም ሪፖርት የደረሰው ፖሊስ የምርመራ ክፍሉና የክትትልና ኦፕሬሽን ቡድኑ በመዋቀርና በመቀናጀት ወንጀል ፈፃሚውን ለመያዝ በተደረገ ጥረት ተከሳሽ ጌቱ መስፍን ወንጀሉን ከፈፀመ በኋላ ምንም እንዳልተፈፀመ በኔጌሌ ቦረና ከተማ በአንድ ተቋም ውስጥ ተቀጥሮ በመስራት ላይ እንዳለ በቁጥጥር ስር ሊውል መቻሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል። Addis Ababa police
117
9
በትናንትናው ዕለት በሺህዎች የሚቆጠሩ ኬንያውያን የአገሪቱን መንግሥት በመቃወም አደባባይ ወጥተዋል። ተቃዋሚ ሠልፈኞቹ አደባባይ የወጡት ባለፈው ዓመት በተካሄደው ሕዝባዊ ተቃውሞዎ ወቅት የተገደሉትን ከ
በትናንትናው ዕለት በሺህዎች የሚቆጠሩ ኬንያውያን የአገሪቱን መንግሥት በመቃወም አደባባይ ወጥተዋል። ተቃዋሚ ሠልፈኞቹ አደባባይ የወጡት ባለፈው ዓመት በተካሄደው ሕዝባዊ ተቃውሞዎ ወቅት የተገደሉትን ከ60 በላይ ሰዎች ለማሰብ ነው። ሠልፈኞቹ ፕሬዚደንት ሩቶ ከሥልጣናቸው እንዲወርዱ ሲጠይቁ ተሰምተዋል።
131
10
ተገደሉ የተባሉት‼️ በእስራኤል ጥቃት ተገደሉ የተባሉት 3 የጦር መሪዎች በትናንትናው የኢራን የድል በዓል ላይ ተገኙ‼️ በእስራኤል ጥቃት ተገደሉ የተባሉ 3 የኢራን ጦር መሪዎች የኢራን የድል በዓልን+1
ተገደሉ የተባሉት‼️ በእስራኤል ጥቃት ተገደሉ የተባሉት 3 የጦር መሪዎች በትናንትናው የኢራን የድል በዓል ላይ ተገኙ‼️ በእስራኤል ጥቃት ተገደሉ የተባሉ 3 የኢራን ጦር መሪዎች የኢራን የድል በዓልን ከሕዝብ ጋር ሲያከብሩ መታየታቸውን አናዶሉ እና የኢራን የሀገር ውስጥ ብዙኃን መገናኛዎች ዘግበዋል። እስራኤል ከሰኔ 13 ጀምሮ የኢራን የጦር ጀኔራሎችን መግደሏን ያስታወቀች ሲሆን፤ ሦስቱ የኢራን የጦር መሪዎች በትናንትናው ዕለት ኢራን የድል በዓሏን ስታከብር ከህዝቡ ጋር በመገኘት አክብረዋል ብለዋል ምንጮቹ። ከዚህ ውስጥ አንዱ የሆኑት የእስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ኮርፕስ ቁድስ ኃይል አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ኢስማኢል ቃኣኒ  በዓሉን ከሕብ ጋር ማክበራቸውን የኢራቅ የሀገር ውስጥ ብዙኃን መገናኛዎች ዘግበዋል። ኤጄንሲው በኤክስ ላይ ኮማንደር ቃአኒ ዛሬ በተካሄደው የቴህራን የድል በዓል ላይ ይገኛሉ ሲል ተናግሯል። Via -ayu
133
11
ኢራን በኳታር በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ላይ የሚሳኤል ጥቃት ሰነዘረች። ኳታር የአየር ክልሏን ከጥቃቱ በፊት መዝጋቷን ገልፃ የነበረ ሲሆን ከጥቃቱ በፊት የኢራን ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜክሺያን ምላሽ ሳንሰ
ኢራን በኳታር በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ላይ የሚሳኤል ጥቃት ሰነዘረች። ኳታር የአየር ክልሏን ከጥቃቱ በፊት መዝጋቷን ገልፃ የነበረ ሲሆን ከጥቃቱ በፊት የኢራን ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜክሺያን ምላሽ ሳንሰጥ አንተውምም ብለው ነበር። በተጨማሪ ኢራን በኢራቅ በሚገኘው የአሜሪካ የጦር ማዘዣ ላይም ጥቃት ሰንዝራለች። Source: AP
125
12
ኢራን የአሜሪካን ድብደባ ተከትሎ እስራኤል ላይ ጥቃት ፈፅማለች የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "አሜሪካ በኢራን ሰላማዊ የኒውክሊየር ተቋማት ላይ የፈጸመችው አስነዋሪ ጥቃት የማያባራ መዘዝ ያስከትላል"
ኢራን የአሜሪካን ድብደባ ተከትሎ እስራኤል ላይ ጥቃት ፈፅማለች የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "አሜሪካ በኢራን ሰላማዊ የኒውክሊየር ተቋማት ላይ የፈጸመችው አስነዋሪ ጥቃት የማያባራ መዘዝ ያስከትላል" ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ይህን ተከትሎም ኢራን እስራኤል ላይ በባለስቲክ ሚሳኤል የታገዘ ጥቃት መፈጸሟን ቢቢሲ ዘግቧል።
154
13
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤት ተለቋል። - ትምህርት ሚኒስቴር የፈተና አገልግሎት ክፍያ (Exam Service Payment) የከፈሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውጤ
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤት ተለቋል። - ትምህርት ሚኒስቴር የፈተና አገልግሎት ክፍያ (Exam Service Payment) የከፈሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውጤት ዛሬ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም የተለቀቀ መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጠናል። በዚህም የፈተና አገልግሎት ክፍያ የከፈሉ ተቋማት የተፈታኞቻቸውን ውጤት እንዲያውቁት የተደረገ ሲሆን፤ የግል ተፈታኞች ወደ ተማሩበት ተቋም በመሔድ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል። 
139
14
ቻናሉ ከተመቻቹ ለጓደኞችዎ share ማድረግ አይረሳ 👉@ethionewsssssss 👉@ethionewsssssss 👉@ethionewsssssss
176
15
"እየተካሄደ ያለው ወረራ እና ጥቃት ካልቆመ ለንግግር እና ዲፕሎማሲ የሚሆን ቦታ የለንም" - የኢራን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የኢራን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ እስራኤል የምትሰነዝረውን ጥቃት
"እየተካሄደ ያለው ወረራ እና ጥቃት ካልቆመ ለንግግር እና ዲፕሎማሲ የሚሆን ቦታ የለንም" - የኢራን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የኢራን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ እስራኤል የምትሰነዝረውን ጥቃት እስካላቆመች ድረስ ለድርድር ሃገራቸው እንደማትቀመጥ አስታወቁ። ሚኒስትሩ፥ " አሁን ባለው ሁኔታ የጽዮናዊ አገዛዝ ጥቃቱን እስከቀጠለ ድረስ ከማንም ጋር ለመደራደር ፈቃደኛ አይደለንም" ሲሉ ነው የተናገሩት። አሜሪካን በተመለከተ ሲያነሱም፥ "ከማንም ጋር ለመደራደር ፈቃደኛ አይደለንም፤ አሜሪካ መደራደር ትፈልጋለች..በተደጋጋሚ ጊዜ መልዕክት ልከዋል። እየተካሄደ ያለው ወረራ እና ጥቃት ካልቆመ ለንግግር እና ዲፕሎማሲ የሚሆን ቦታ እንደሌለ በግልፅ ነግረናቸዋል" ብለዋል። የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ አክለውም እራሳቸውን እየተከላከሉ እንደሆነ በመግለፅ ራስን መከላከል በየትኛውም ሁኔታ የሚቆም ነገር እንዳልሆነም ነው ያነሱት። የኢራን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር "አሜሪካ በእነዚህ ወንጀሎች ተባባሪ ነች" ብለው የከሰሷት ሲሆን ከአሜሪካ ጋር የሚካሄድ ንግግር እንደማይኖርም ገልፀዋል። ሚኒስትሩ አንዳንድ ሃገራት ለማሸማገል እንደጠየቁ በማንሳት ሃገራቸው የትኛውንም የድርድር ጥያቄ እንዳላቀረበች ተናግረዋል። Via-Tikvah
155
16
#ExitExamResult “ ዳታውን አናላይዝ እያደረግን ነው ገና። ውጤት ግን ተለቋል ” - ኤባ መጂና (ዶ/ር) በዘንድሮው መውጫ ፈተና ምን ያህል ተማሪዎች እንዳለፉና እንዳላለፉ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቋል።  የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ኤባ መጂና (ዶ/ር) በሰጡት ምላሽም “ ዳታውን አናላይዝ እያደረግን ነው ገና። ውጤት ግን ተለቋል ” ሲሉ ተናግረዋል። ስንት ተማሪዎች አለፉ ? ስንት ተማሪዎች ወደቁ ? የሚለውን ጥያቄ በተመለከተ አናላይሲሱ እየተሰራ እንደሆነ፣ ነገ ማብራሪያ እንደሚሰጡን መሪ ሥራ አስፈጻሚው የገለጹ ሲሆን፣ ነገር ግን ውጤቱ ስለተለቀቀ ተማሪዎች ማየት እንደሚችሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል። ከዚህ ቀደም ውጤት በሚለቀቅበት በተለመደው ድረ ገጽ ውጤት ማየት እንደሚቻል መሆኑን ጠቁመዋል። “ ውጤት የሚታየው ያው ከዚህ በፊት በነበረው ነው ” ሲሉ ተናግረዋል። የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኀብረት በበኩሉ፣ ተማሪዎች እያዩ መሆኑን፣ ማለፊያው 50% መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስረድቷል። ምን ያህል ተማሪዎች እንዳለፉና እንዳላለፉ መረጃው እንደደረሰን የምናቀርብ ይሆናል። https://result.ethernet.edu.et @ethionewsssssss @ethionewsssssss
133
17
#ExitExamResult “ ዳታውን አናላይዝ እያደረግን ነው ገና። ውጤት ግን ተለቋል ” - ኤባ መጂና (ዶ/ር) በዘንድሮው መውጫ ፈተና ምን ያህል ተማሪዎች እንዳለፉና እንዳላለፉ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቋል።  የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ኤባ መጂና (ዶ/ር) በሰጡት ምላሽም “ ዳታውን አናላይዝ እያደረግን ነው ገና። ውጤት ግን ተለቋል ” ሲሉ ተናግረዋል። ስንት ተማሪዎች አለፉ ? ስንት ተማሪዎች ወደቁ ? የሚለውን ጥያቄ በተመለከተ አናላይሲሱ እየተሰራ እንደሆነ፣ ነገ ማብራሪያ እንደሚሰጡን መሪ ሥራ አስፈጻሚው የገለጹ ሲሆን፣ ነገር ግን ውጤቱ ስለተለቀቀ ተማሪዎች ማየት እንደሚችሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል። ከዚህ ቀደም ውጤት በሚለቀቅበት በተለመደው ድረ ገጽ ውጤት ማየት እንደሚቻል መሆኑን ጠቁመዋል። “ ውጤት የሚታየው ያው ከዚህ በፊት በነበረው ነው ” ሲሉ ተናግረዋል። 👇👇👇👇 https://result.ethernet.edu.et ©Tikvah ትምህርት ሚኒስቴር
1
18
#ExitExam የ2017 ዓ/ም የቅድመ ምረቃ መውጫ ፈተና ውጤት ለዩኒቨርሲቲዎች እየተላከ ይገኛል። ትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና ውጤት ለተቋማት እየላከ እንደሚገኝ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከተቋማቱ ያገ
#ExitExam የ2017 ዓ/ም የቅድመ ምረቃ መውጫ ፈተና ውጤት ለዩኒቨርሲቲዎች እየተላከ ይገኛል። ትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና ውጤት ለተቋማት እየላከ እንደሚገኝ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከተቋማቱ ያገኘው መረጃ ያሳያል። ውጤቱ የደረሳቸው የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸው ውጤታቸውን በሬጅስትራር በኩል እንዲያዩ መልዕክት እያስተላለፉ ናቸው። ካስፈተኗቸው ተማሪዎች መካከልም ምን ያህል ተማሪዎች ፈተናውን እንዳለፉም ይፋ ማድረግ ጀምረዋል። የመውጫ ፈተናው ውጤት እስካሁን ሁሉም ተማሪ ባለበት ሆኖ እንዲያይ ከዚህ በፊት ውጤት በሚታይበት ድረ-ገጽ https://result.ethernet.edu.et ላይ አልተለቀቀም። ውጤት በድረ-ገጽ ማየት  ሲጀመር ተከታትለን መረጃ እናደርሳለን። በሌላ በኩል ፥ በርካታ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማሯቸውን ተማሪዎች በሳምንቱ መጨረሻ ያስመርቃሉ። ከ20 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች የ2017 ዓ.ም የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ቅዳሜ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም የሚያከናውኑ ሲሆን፤ የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች እሑድ ሰኔ 15/2017 ዓ.ም ያካሒዳሉ።
155
19
የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ በነፃ ተሰናበቱ። የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬን የሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነፃ አሰናበታቸው። 13 ዓመት ተፈርዶባቸዉ በማረሚያ ቤት+1
የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ በነፃ ተሰናበቱ። የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬን የሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነፃ አሰናበታቸው። 13 ዓመት ተፈርዶባቸዉ በማረሚያ ቤት የነበሩት የቀድሞው ከንቲባ በዛሬዉ ዕለት በሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነበራቸው ችሎት የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከወሰነባቸው የፍርድ ዉሳኔ በነፃ መሰናበታቸውን ቤተሰቦቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተነግረዋል። የቀድሞው ከንቲባ በአጠቃላይ ከቀረበባቸዉ 7 የክስ መዝገቦች በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከቀረበባቸው 2 ክሶች  በነፃ ተሰናብተው የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ3 ክሶች ነፃ በ2 ክሶች ደግሞ 13 ዓመት እስራት ፈርዶባቸው እንደነበር ይታወሳል። ከፍርዱ በኃላ ባለቤታቸው ወ/ሮ ዜናዬ ተሰማ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ፤ " ፀጋዬ ቱኬ የፖለቲካ እስረኛ እንጂ ጥፋተኛ እንዳልሆነ፣ ለሁለት ዓመት የሚጠጋ ጊዜ ያለ አግባብ በእስር ቤት እንደተንገላታ ፣ጉዳዩን የያዙ ዳኞች በባለስልጣን ጫና ሲቀያየሩ እንደነበር፣ በአጠቃላይ የፍርድ ዉሳኔዉ ጣልቃገብነት የታየበት እንደነበርና ይግባኝ እንደጀመሩ " ተናግረው ነበር። የቀድሞው ከንቲባ በዛሬው ዕለት በሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነጻ ተሰናብተዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ የችሎት ሂደቱን ቦታዉ ላይ በመገኘት የተከታተለ ሲሆን የዉሳኔዉን አፈፃፀም የክልሉ ማረሚያ ተቋም የወሰደ ሲሆን ከምሳ ሰዓት በኋላ ከእስር እንደሚለቀቁ ከስፍራዉ ማረጋገጥ ተችሏል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሀዋሳ
152
20
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል። መንግሥት ከክልል ትምህርት ቢሮዎች፣ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ከጸጥታ+1
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት  መጠናቀቁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል። መንግሥት ከክልል ትምህርት ቢሮዎች፣ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ከጸጥታ አካላት እና ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በትብብር እየሠራ መሆኑን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ተናግረዋል። የፈተና ጥያቄዎች እና የመሰረተ ልማት ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ ኩረጃን ለማስቀረት ፈተናዎች በከፍተኛ ስብጥር እንዲዘጋጁ መደረጉን ገልፀዋል። በፈተና ወቅት ስልክን ጨምሮ ኤሌክትሮኒክስ ነገሮችን መያዝ መከልከሉንና ይዘው የተገኙ ተፈታኞች ውጤታቸው እንደሚሰረዝ አስገንዝበዋል። የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም ይሰጣል። ፈተናውን ለመውሰድ 608 ሺህ ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ 150 ሺህ የሚሆኑት በበይነ መረብ የሚፈተኑ ናቸው። ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
126