Mella Tutorials
Open in Telegram
A hub of wisdom. Subscribe on Youtube | www.youtube.com/@mella_tutorials Buy ads https://telega.io/c/mella_tutorials
Show more6 255
Subscribers
-1024 hours
-317 days
-6430 days
Posts Archive
6 255
Exit Exam Schedule
Management, Business Management and Business Administration exam will be given sene 5 Friday
@mella_tutorials
6 255
🔔 የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ነዎት? መረጃዎችዎን አረጋግጠዋል?
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ ተማሪዎች በአስቸኳይ መረጃቸውን እንዲያረጋግጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
የማረጋገጥ ሥራው (Self Verification) ከ2-3 ደቂቃዎች ብቻ የሚወስድና የተፈታኞችን የትምህርት ሰነዶች ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር የሚያስችል ነው።
በመሆኑም #ለመጀመሪያ_ጊዜ የመውጫ ፈተና የምትወስዱ ተፈታኞች የFAN ቁጥራችሁን በመጠቀምና የግል መረጃ በማሟላት የራሳችሁን መለያ ማረጋገጫ ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል።
https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ ይግቡ፣ Exit Examination የሚለውን ይጫኑ፣ Continue Verification የሚለውን በመጫንና የሚያስፈልገውን በመሙላት ያረጋግጡ።
@tikvahuniversity
6 255
Repost from Exit Exam Support - Verification
Please note the following:
1) Gender mismatch will not be an issue as long as the other fields are correct. You can proceed with verification even if the gender does not match.
2) Phone number mismatch will not be an issue. If you submitted an incorrect phone number but the other details are correct, you may continue with the verification.
3) Minor spelling errors are acceptable. As long as there is no major name mismatch, you can proceed with verification.
4) If your record is not found using the FAN number, please try the second option (Bio Data). If the record is still not found, contact your institution for the corrected.
Video guide :https://youtu.be/L1QsX82yyZ8
6 255
Repost from Exit Exam Support - Verification
Greetings,
All first-time Exit Exam candidates are required to complete identity verification using the National ID in order to sit for the exam.
Please visit the link below to verify your identity:
👉 https://verify.ethernet.edu.et
Video Guide:
🎥 https://youtu.be/6sH8UVac1Cg
If you have any questions, please leave your comments in the comment section.
Thank you.
---
ሰላም፣
ለመጀመሪያ ጊዜ የ መውጫ ፈተና የሚትወስዱ ተፈታኞች በሙሉ፣ ፈተናውን ለመውሰድ በብሔራዊ መታወቂያ (National ID) የመለያ ማረጋገጫ ማረጋጋ ገጥ ይጠበቅባችኃል።
መለያዎን ለማረጋገጥ የሚከተለውን ዌብ ሳይት ይጎብኙ፡
👉 https://verify.ethernet.edu.et
ቪዲዮ፦
🎥 https://youtu.be/L1QsX82yyZ8
ጥያቄ ካለዎት፣ እባክዎ በኮመንት ቦታ ያስቀምጡ።
እናመሰግናለን።
6 255
֎ አዲስ፦ ChatGPT አሁን ሁሉም ተጠቃሚዎቹ በቀጥታ ከቻት ውስጥ 100% በነፃ አፕሊኬሽኖችን እንዲገነቡ ያስችላቸዋል።
የChatGPT app store አሁን AppDeployን ጨምሯል፣ እና በነፃ አካውንቶችም ይሰራል።
መገንባት የሚፈልጉትን ይግለጹ፤ ChatGPT ኮዱን ይጽፋል፣ AppDeploy ደግሞ deployment ን በዚያው ቻት ውስጥ በራሱ ያከናውናል፣ እና ወዲያውኑ የሚሰራ ሊንክ ያገኛሉ።
AppDeploy ለእውነተኛ አፕሊኬሽኖች የሚያስፈልገውን infrastructure ያካትታል፦
🔐 የተጠቃሚ መግቢያ እና permissions
🗄 Storage፣ database፣ realtime sync እና notifications
🤖 የተገነቡ የAI ችሎታዎች
☁️ ሙሉ backend፣ background jobs እና scheduled tasks
🧪 ለእያንዳንዱ ለውጥ automatic QA እና built-in versioning
🌐 Custom domains፣ secrets management እና ሌሎችም
በነፃ መጠቀም ይችላሉ። ምንም subscription ወይም credit card አያስፈልግም።
👉 AppDeployን በChatGPT ውስጥ ይጫኑ፣ እና የመጀመሪያዎን app በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ያስጀምሩ
6 255
#ExitExamSelfVerification
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በአስቸኳይ የማረጋገጥ ሥራ እንድታደርጉ ተብሏል።
የማረጋገጥ ሥራው (Self Verification) ከ2-3 ደቂቃዎች ብቻ የሚወስድና የተፈታኞችን የትምህርት ሰነዶች ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር የሚያስችል ነው።
በመሆኑም ብሔራዊ መታወቂያዎን በመጠቀም፣ የ FAN ቁጥር እና የግል መረጃ በማማሟላት የራሳችሁን መለያ ማረጋገጫ ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል።
https://verify.ethernet.edu.et/ ከተጫኑ በኋላ Exit Examination የሚለውን ይጫኑ፣ Continue Verification የሚለውን በመጫንና የሚያስፈልገውን በመሙላት ያረጋግጡ።
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
6 255
Yekatit, 2018 Management and Business Management Exit Exam Question: Session 1
for any suggestions and comments ✍️ @melakubeshaw
https://www.youtube.com/playlist?list=PL5SvRn1ByFvtcfbMaSwHJdneBewASdXs0
https://youtu.be/2_IH_R1puu4
6 255
የሳምንቱ Waka Books Lottery ሽልማት፣ ካሳ ገብረህይወት የተረጎመው ተወዳጁ የሌቭ ቶልስቶይ 'ልብ ወለድ ድርሰት' የተሰኘው መጽሐፍ ነው፡፡ www.wakabooks.com ላይ እየገባችሁ በነጻ እድላችሁን ሞክሩ። @wakabooks
6 255
Part 3
Yekatit 19, 2018 EC
Exit exam questions along their detail explanation
please turn on your VPN while you see 🙏
please like, share and subscribe
https://youtu.be/nwJJyaN8uFo
6 255
#Update
ሀገር አቀፍ ፈተናዎች በሚሰጥባቸው የጊዜ መርሐግብር ላይ ማሻሻያ መደረጉን ሰምተናል።
በዚህም፥
➫ የሪሚዲያል ፈተና ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም
➫ የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም
➫ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም የሚሰጡ መሆኑ ተገልጿል።
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የመርሐግብር ለውጡን ከዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ አመራሮች ለማረጋገጥ ችሏል። የመርሐግብር ለውጥ መደረጉን የተወሰኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በማኅበራዊ ትስስር ገፆቻቸው እያጋሩ ይገኛሉ።
@tikvahuniversity
6 255
#ማስታወሻ
የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ በግል ተፈታኞች ምዝገባ ዛሬ ግንቦት 12/2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡
የመመዝገቢያ ሊንኩን https://exam.ethernet.edu.et በመጠቀምና የተዘረዘሩ መስፈርቶችን በማሟላት ምዝገባዎን በቀሩት ሰዓታት ያድርጉ።
ለመመዝገብ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር በቴሌብር በኩል መክፈል ይጠበቅባችኋል፡፡
የ2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 02-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል፡፡
@tikvahuniversity
