የሀዋሳ ታቦር ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን (Hawassa Tabour 7th day Adventist INternational Church
Open in Telegram
1 070
Subscribers
No data24 hours
+157 days
+3930 days
Posts Archive
የሁለተኛ ሩብ ዓመት የሰንበት ትምህርት መርሃግብር
የታቦር አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን የ2ኛው ረብ ዓመት የሰንበተረ ትምህርት አወያዩች መርሃ ግብር
የ 2ተኛ ሩብ ዓመት ሰንበት ትምህርት በኢንግሊዝኛ
ABSG 2Q2026 (1).pdf18.00 MB
የ 2ተኛ ሩብ ዓመት ሰንበት ትምህርት በኢንግሊዝኛ
Check out Mintesnot's document.
Open the shared document: https://acrobat.adobe.com/id/urn:aaid:sc:EU:310228df-8d57-4714-bbe7-60bd3b7be2c5
Download the Adobe Acrobat Reader app: https://adobeacrobat.app.link/UT73CAv3R1b
ከእሁድ መጋቢት 21 እስከ ቅዳሜ መጋቢት 27
ዘውትር ምሽት ከ12:30- 1:30
ቅዳሜ ቀን ሙሉ
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል
ልዩ የወጣቶች ኘሮግራም
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!!!
Christian greetings,
Looking for an all-in-one Adventist resources App?
Adventist Pocket App is fully loaded with Spiritual Books available offline, try it you will love it;
1. Sabbath School lessons (Adults in English, French, Kiswahili to Children lessons)
2. Bible in English, French, Kiswahili and Luo
3. Hymnal Books in 23 different languages
4. 139 EGW Books
5. Devotionals
6. Amazing Facts
7. Discover Bible Study Guides
8. The 28 Fundamental Beliefs
9. Elder's Handbook
10. The SDA Church Manual
11. Children Stories
12. Ministries
13. +MORE Spiritual Content/Features
Download it today from Play Store. You will Love it!
Link:
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.brynlabs.afrojest
Share widely & bless someone today!
🌿 #8ቱ_የጤና_ህጎች (NEWSTART)
1. የተመጣጠነ ምግብ (Nutrition)
"እግዚአብሔርም አለ፦ እነሆ በምድር ሁሉ ፊት ላይ ዘሩ በእርሱ ያለውን የቅጠል አትክልት ሁሉ የዛፍንም ፍሬ ዘር ያለው ሁሉ ሰጠኋችሁ፤ ለእናንተ መብል ይሁንላችሁ።" (ዘፍጥረት 1:29)
2. የአካል ብቃት እንቅስቃሴ (Exercise)
"በፊትህ ወዝ እንጀራን ትበላለህ ወደ መጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ፤" (ዘፍጥረት 3:19)
3. ውሃ (Water)
"በውኃ መፍሰሻ አጠገብ እንደ ተተከለች፥ ፍሬዋን በዘመኗ እንደምትሰጥ፥ ቅጠልዋም እንደማይረግፍ ዛፍ ይሆናል፤" (መዝሙር 1:3)
4. የፀሐይ ብርሃን (Sunlight)
"ብርሃን መልካም ነው፥ ፀሐይን ማየትም ለዓይን ደስ ያሰኛል።" (መክብብ 11:7)
5. ራስን መግዛት (Temperance)
"በውድድርም የሚታገል ሁሉ በነገር ሁሉ ራሱን ይገዛል፤" (1 ቆሮንቶስ 9:25)
6. ንጹህ አየር (Air)
"የእግዚአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ፥ ሁሉንም የሚችል የአምላክ እስትንፋስ ሕያው አደረገኝ።" (ኢዮብ 33:4)
7. እረፍት (Rest)
"በሰላም እተኛለሁ አንቀላፋለሁም፤ አቤቱ፥ አንተ ብቻህን በእምነት አሳድረኸኛልና።" (መዝሙር 4:8)
8. በአምላክ መታመን (Trust in God)
"በፍጹም ልብህ በእግዚአብሔር ታመን፥ በራስህም ማስተዋል አትደገፍ፤" (ምሳሌ 3:5)
---
"ሰውነታችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን?" (1 ቆሮንቶስ 6:19)
#AOSDAC
የሀዘን መግለጫመጋቢት 06, ቀን 2018 ዓ/ም ለቤተክርስቲያን አባላት በሙሉ:- የቤተክርስቲያናችን አባልና ዲያቆን የሆኑት የወ/ሮ የሺወርቅ ማሞ አባት አቶ ማሞ አያሌው መጋቢት 06, 2018 ዓ.ም (እሁድ) ከምሽቱ 12:30 ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል። የቤተክርስቲያን አባላት የሆናችሁና ወደ ስፍራው መሄድ የምትችሉና የምትፈልጉ፤ የቀብር ስርዓት የሚፈፀመው ማክሰኞ መጋቢት 08, 2018 ዓ ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት በወላይታ ሶዶ የሚፈፀም መሆኑን እናሳውቃለን። #አድራሻ:- ወላይታ አበላ ሲፓ ቀበሌ
✝️ ዘዳግም 6፥6-7
“ይህን ቃል ለልጆቻችሁ ተናገሩ… በቤት በምትቀመጡበት ጊዜ ተናገሩት” ይላል።
3. ቴክኖሎጂ በአእምሮ ላይ ያለው ተፅዕኖ ሳይንስ ያሳያል፦
📵 ማህበራዊ ሚዲያ በአእምሮ ውስጥ dopamine የሚባለውን ኬሚካል ያነሳል።
ይህ እንደ አድናቆት ስሜት ስለሚሰራ ሰዎች ለቴክኖሎጂ ሊጠመዱ ይችላሉ።
✝️ ስለዚህ መፅሐፍ ቅዱስ ይህን ይመክራል፦
ሮሜ 12፥2 “በአእምሮአችሁ መታደስ ተለወጡ” ይላል።
አእምሮአችን በመልካም ነገር እንዲሞላ መጠንቀቅ አለብን።
4. መፅሐፍ ቅዱሳዊ መፍትሔ
መፅሐፍ ቅዱስ ግልጽ መመሪያ ይሰጣል፦
✝️ ፊልጵስዩስ 4፥8
“እውነት፣ የተከበረ፣ ጻድቅ፣ ንጹህ… ይህን አስቡ”ስለዚህ ቤተሰብ እንዲህ ሊያደርግ ይገባል፦
👉🏻 ቴክኖሎጂን በልኩና በአግባቡ መጠቀም(በቀን እና በሳምንት የምንጠቀምበትን ጊዜ መወሰን)
👉🏻 የቤተሰብ የፀሎት እና የአብሮነት ጊዜ መፍጠር
👉🏻 ልጆችን በመንፈሳዊ መርህ መምራት
👉🏻 ወላጆች ለልጆች አርአያ መሆን
ወንድሞችና እህቶች፣
📵 ቴክኖሎጂ በጣም ኃይለኛ መሳሪያ ነው። ነገር ግን ከተጠቀምንበት ሊያግዘን ካልሆነ ግን ከነ አካቴው ቤተሰባችንን የመለያየት እና የመበተን አቅም አለው።
✝️ መፅሐፍ ቅዱስ በ ኢያሱ 24፥15 “እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናገለግላለን” ይላል።
ስለዚህ ቴክኖሎጂን
👉🏻 ለመማር
👉🏻 ለመገናኘት
👉🏻 ለወንጌል ስራ እንጠቀምበት፤
‼️ ነገር ግን እግዚአብሔርን እና ቤተሰባችንን ከቴክኖሎጂ በላይ እናስቀድም።
ምንጭ- ከትናንት ሰንበት ከወንድም ውቅያኖስ ስብከት ተወስዶ የተቀነባበረ!
ቴክኖሎጂ በዘመኑ ቤተሰብ ውስጥ ያለው ሚና
📲 ዛሬ በምንኖረው ዘመን ቴክኖሎጂ የቤተሰብ ሕይወትን በጣም ተፅዕኖ አሳድሯል። ሞባይል ስልኮች፣ ኢንተርኔት፣
ማህበራዊ ሚዲያ እና ቴሌቪዥን የቤታችን ክፍል ሆነዋል።
📺 ቴክኖሎጂ በራሱ መጥፎ አይደለም፤ ጥያቄው ግን እኛ ቴክኖሎጂን እንጠቀማለን ወይስ ቴክኖሎጂ እኛን ይጠቀማል? የሚለው ነው።
✝️ መፅሐፍ ቅዱስ በ 1 ቆሮንቶስ 6፥12
“ሁሉ ነገር ይፈቀድልኛል፤ ነገር ግን ሁሉ አይጠቅምም… እኔ ግን በምንም ነገር አልገዛም” ይላል።
ይህ እውነት ቴክኖሎጂንም ይመለከታል።
1. ቴክኖሎጂ እውቀትን ያበረከታል
መፅሐፍ ቅዱስ በ ዳንኤል 12፥4
“በመጨረሻው ዘመን እውቀት ይበዛል” ይላል።
💡ዛሬ ሳይንስ ይህን እውነት በግልፅ አሳይቷል።
በአሁኑ ጊዜ በዓለም ላይ ከ5 ቢሊዮን በላይ ሰዎች ኢንተርኔት ይጠቀማሉ።
📱 በአንድ ስልክ ውስጥ ያለው ቴክኖሎጂ ከ1960 ዘመን የነበሩ ኮምፒውተሮች ከፍተኛ ነው።
ይህ ማለት ቴክኖሎጂ እውቀትን እንድንማር እና ወንጌልን እንድንዘርጋ ትልቅ ዕድል ሰጥቷል።
✝️ መፅሐፍ ቅዱስ በ ማቴዎስ 24፥14
“ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል” ይላል።
ዛሬ ቴክኖሎጂ ይህን ትንቢት ለመፈፀም እየረዳን ነው።
2. ግን ቴክኖሎጂ ቤተሰብን ሊለይ ይችላል
✝️ መፅሐፍ ቅዱስ በ ኤፌሶን 5፥15-16
“እግራችሁን እንዴት እንደምትሄዱ ተጠንቀቁ… ጊዜንም ይግዙ” ይላል።
ሳይንሳዊ ጥናቶች ይህን ያረጋግጣሉ፦
📳 አማካይ ሰው በቀን 4–7 ሰዓት በስልክ ላይ ያሳልፋል።
ይህ ጊዜ ከቤተሰብ ውይይት እና ከመንፈሳዊ ጊዜ ይቀንሳል።
🔬 አንድ ጥናት እንደሚያሳይ
“Phubbing” (በስልክ ምክንያት ሰዎችን መተው)
በቤተሰብ ውስጥ የግንኙነት ጥራትን ይቀንሳል።
መፅሐፍ ቅዱስ ግን ቤተሰብ እንዲገናኝ ይፈልጋል።
በጌታ የተወደዳችሁ ወገኖች ሁሉ፣ በጌታ ሠላም ሠላም እንላችኋለን ! ሰላም ለእናንተ ይሁን።
መልካም ሰንበት ይሁንላችሁ!
በቅድሚያ ስለዘገየን ይቅርታ እየጠየቅን፣ ባለፈው በZoom በተካሄደው ስብሰባ ላይ እንደተወሰነው - ዛሬ በሁሉም ስፍራ ባለ ጉባኤ በተለየ መልኩ ስለ ዩኒየን የህንፃ ግንባታ ስራ የምስጋና ጊዜ እንዲወሰድ ተወስኗል።
በዚህ መሠረት፣ ባለንበት ሁሉ ለምዕመናን እንዲታይ እና እንዲካፈል አጭር ቪዲዮ ከዚህ ጋር አያይዘናል።
ስለዚህ በተቻላችሁ መጠን ይህንን መልእክት እና ቪዲዮውን በያላችሁበት ጉባኤ ውስጥ በማሳየት ከዚህ ታላቅ ስራ ድርሻ ከወሰዱ ምዕመናን ጋር የምስጋና ጊዜ እንድታሳልፉ እንጠይቃለን።
እግዚአብሔር ይባርካችሁ!
በድጋሚ መልካም ሰንበት!
ዩኒየን ኮሚኒኬሽን እና
ሀገር አቀፍ የገንዘብ አሰባሳቢ ኮሚቴ
ቴክኖሎጂና የዘመኑ ክርስቲያን ቤተሰብ
ዛሬ በምንኖረው ዘመን ቴክኖሎጂ የቤተሰብ ሕይወትን በጣም ተፅዕኖ አሳድሯል። ሞባይል ስልኮች፣ ኢንተርኔት፣ ማህበራዊ ሚዲያ እና ቴሌቪዥን የቤታችን ክፍል ሆነዋል። ቴክኖሎጂ በራሱ መጥፎ አይደለም፤ ጥያቄው ግን እኛ ቴክኖሎጂን እንጠቀማለን ወይስ ቴክኖሎጂ እኛን ይጠቀማል? የሚለው ነው።
መፅሐፍ ቅዱስ በ 1 ቆሮንቶስ 6፥12
“ሁሉ ነገር ይፈቀድልኛል፤ ነገር ግን ሁሉ አይጠቅምም… እኔ ግን በምንም ነገር አልገዛም” ይላል።
ይህ እውነት ቴክኖሎጂንም ይመለከታል።
1. ቴክኖሎጂ እውቀትን ያበረከታል
መፅሐፍ ቅዱስ በ ዳንኤል 12፥4
“በመጨረሻው ዘመን እውቀት ይበዛል” ይላል።
ዛሬ ሳይንስ ይህን እውነት በግልፅ አሳይቷል።
በአሁኑ ጊዜ በዓለም ላይ ከ5 ቢሊዮን በላይ ሰዎች ኢንተርኔት ይጠቀማሉ።
በአንድ ስልክ ውስጥ ያለው ቴክኖሎጂ ከ1960 ዘመን የነበሩ ኮምፒውተሮች ከፍተኛ ነው።
ይህ ማለት ቴክኖሎጂ እውቀትን እንድንማር እና ወንጌልን እንድንዘርጋ ትልቅ ዕድል ሰጥታለች።
መፅሐፍ ቅዱስ በ ማቴዎስ 24፥14
“ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል” ይላል።
ዛሬ ቴክኖሎጂ ይህን ትንቢት ለማፈፀም እየረዳን ነው።
2. ግን ቴክኖሎጂ ቤተሰብን ሊለይ ይችላል
መፅሐፍ ቅዱስ በ ኤፌሶን 5፥15-16
“እግራችሁን እንዴት እንደምትሄዱ ተጠንቀቁ… ጊዜንም ይግዙ” ይላል።
ሳይንሳዊ ጥናቶች ይህን ያረጋግጣሉ፦
አማካይ ሰው በቀን 4–7 ሰዓት በስልክ ላይ ያሳልፋል።
ይህ ጊዜ ከቤተሰብ ውይይት እና ከመንፈሳዊ ጊዜ ይቀንሳል።
አንድ ጥናት እንደሚያሳይ
“Phubbing” (በስልክ ምክንያት ሰዎችን መተው)
በቤተሰብ ውስጥ የግንኙነት ጥራትን ይቀንሳል።
መፅሐፍ ቅዱስ ግን ቤተሰብ እንዲገናኝ ይፈልጋል።
ዘዳግም 6፥6-7
“ይህን ቃል ለልጆቻችሁ ተናገሩ… በቤት በምትቀመጡበት ጊዜ ተናገሩት” ይላል።
3. ቴክኖሎጂ በአእምሮ ላይ ያለው ተፅዕኖ
ሳይንስ ያሳያል፦
ማህበራዊ ሚዲያ በአእምሮ ውስጥ dopamine የሚባለውን ኬሚካል ያነሳል።
ይህ እንደ አድናቆት ስሜት ስለሚሰራ ሰዎች ለቴክኖሎጂ ሊጠመዱ ይችላሉ።
ስለዚህ መፅሐፍ ቅዱስ ይህን ይመክራል፦
ሮሜ 12፥2
“በአእምሮአችሁ መታደስ ተለወጡ” ይላል።
አእምሮአችን በመልካም ነገር እንዲሞላ መጠንቀቅ አለብን።
4. መፅሐፍ ቅዱሳዊ መፍትሔ
መፅሐፍ ቅዱስ ግልጽ መመሪያ ይሰጣል፦
ፊልጵስዩስ 4፥8
“እውነት፣ የተከበረ፣ ጻድቅ፣ ንጹህ… ይህን አስቡ”
ስለዚህ ቤተሰብ እንዲህ ሊያደርግ ይገባል፦
- ቴክኖሎጂን በአግባብና በዓላማ መጠቀም
- የቤተሰብ የመጸለይ እና የመነጋገር ጊዜ መፍጠር
- ልጆችን በመንፈሳዊ መርህ መመራት
በአጠቃላይ ወንድሞችና እህቶች፣
ቴክኖሎጂ በጣም ኃይለኛ መሳሪያ ነው። ነገር ግን የሰውን ልብ ሊያደነድን ይችላል ወይም ሊለይ ይችላል።
መፅሐፍ ቅዱስ በ ኢያሱ 24፥15
“እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናገለግላለን” ይላል።
ስለዚህ ቴክኖሎጂን
ለመማር
ለመገናኘት
ለወንጌል ስራ
እንጠቀምበት፤
ነገር ግን እግዚአብሔርን እና ቤተሰባችንን ከቴክኖሎጂ በላይ እናስቀድም።
ቴክኖሎጂና የዘመኑ ክርስቲያን ቤተሰብ
👉🏻 ዛሬ በምንኖረው ዘመን ቴክኖሎጂ የቤተሰብ ሕይወትን በጣም ተፅዕኖ አሳድሯል። ሞባይል ስልኮች፣ ኢንተርኔት፣ ማህበራዊ ሚዲያ እና ቴሌቪዥን የቤታችን ክፍል ሆነዋል። ቴክኖሎጂ በራሱ መጥፎ አይደለም፤ ጥያቄው ግን እኛ ቴክኖሎጂን እንጠቀማለን ወይስ ቴክኖሎጂ እኛን ይጠቀማል? የሚለው ነው።
መፅሐፍ ቅዱስ በ 1 ቆሮንቶስ 6፥12
👉🏻“ሁሉ ነገር ይፈቀድልኛል፤ ነገር ግን ሁሉ አይጠቅምም… እኔ ግን በምንም ነገር አልገዛም” ይላል።
ይህ እውነት ቴክኖሎጂንም ይመለከታል።
1. ቴክኖሎጂ እውቀትን ያበረከታል
መፅሐፍ ቅዱስ በ ዳንኤል 12፥4
“በመጨረሻው ዘመን እውቀት ይበዛል” ይላል።
ዛሬ ሳይንስ ይህን እውነት በግልፅ አሳይቷል።
በአሁኑ ጊዜ በዓለም ላይ ከ5 ቢሊዮን በላይ ሰዎች ኢንተርኔት ይጠቀማሉ።
በአንድ ስልክ ውስጥ ያለው ቴክኖሎጂ ከ1960 ዘመን የነበሩ ኮምፒውተሮች ከፍተኛ ነው።
ይህ ማለት ቴክኖሎጂ እውቀትን እንድንማር እና ወንጌልን እንድንዘርጋ ትልቅ ዕድል ሰጥታለች።
መፅሐፍ ቅዱስ በ ማቴዎስ 24፥14
“ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል” ይላል።
ዛሬ ቴክኖሎጂ ይህን ትንቢት ለማፈፀም እየረዳን ነው።
2. ግን ቴክኖሎጂ ቤተሰብን ሊለይ ይችላል
መፅሐፍ ቅዱስ በ ኤፌሶን 5፥15-16
“እግራችሁን እንዴት እንደምትሄዱ ተጠንቀቁ… ጊዜንም ይግዙ” ይላል።
ሳይንሳዊ ጥናቶች ይህን ያረጋግጣሉ፦
አማካይ ሰው በቀን 4–7 ሰዓት በስልክ ላይ ያሳልፋል።
ይህ ጊዜ ከቤተሰብ ውይይት እና ከመንፈሳዊ ጊዜ ይቀንሳል።
አንድ ጥናት እንደሚያሳይ
“Phubbing” (በስልክ ምክንያት ሰዎችን መተው)
በቤተሰብ ውስጥ የግንኙነት ጥራትን ይቀንሳል።
መፅሐፍ ቅዱስ ግን ቤተሰብ እንዲገናኝ ይፈልጋል።
ዘዳግም 6፥6-7
“ይህን ቃል ለልጆቻችሁ ተናገሩ… በቤት በምትቀመጡበት ጊዜ ተናገሩት” ይላል።
3. ቴክኖሎጂ በአእምሮ ላይ ያለው ተፅዕኖ
ሳይንስ ያሳያል፦
ማህበራዊ ሚዲያ በአእምሮ ውስጥ dopamine የሚባለውን ኬሚካል ያነሳል።
ይህ እንደ አድናቆት ስሜት ስለሚሰራ ሰዎች ለቴክኖሎጂ ሊጠመዱ ይችላሉ።
ስለዚህ መፅሐፍ ቅዱስ ይህን ይመክራል፦
ሮሜ 12፥2
“በአእምሮአችሁ መታደስ ተለወጡ” ይላል።
አእምሮአችን በመልካም ነገር እንዲሞላ መጠንቀቅ አለብን።
4. መፅሐፍ ቅዱሳዊ መፍትሔ
መፅሐፍ ቅዱስ ግልጽ መመሪያ ይሰጣል፦
ፊልጵስዩስ 4፥8
“እውነት፣ የተከበረ፣ ጻድቅ፣ ንጹህ… ይህን አስቡ”
ስለዚህ ቤተሰብ እንዲህ ሊያደርግ ይገባል፦
- ቴክኖሎጂን በአግባብና በዓላማ መጠቀም
- የቤተሰብ የመጸለይ እና የመነጋገር ጊዜ መፍጠር
- ልጆችን በመንፈሳዊ መርህ መመራት
በአጠቃላይ ወንድሞችና እህቶች፣
ቴክኖሎጂ በጣም ኃይለኛ መሳሪያ ነው። ነገር ግን የሰውን ልብ ሊያደነድን ይችላል ወይም ሊለይ ይችላል።
መፅሐፍ ቅዱስ በ ኢያሱ 24፥15
“እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናገለግላለን” ይላል።
ስለዚህ ቴክኖሎጂን
ለመማር
ለመገናኘት
ለወንጌል ስራ
እንጠቀምበት፤
ነገር ግን እግዚአብሔርን እና ቤተሰባችንን ከቴክኖሎጂ በላይ እናስቀድም።
የቤተክርስቲያን ማስታወቂያ
ቀን 5,2018 ዓ.ም
1. መጋቢት 18,2018 የጌታ እራት ቀን በመሆኑ ሁሉም ምዕመን እንዲወስድ ቤተክርስቲያን የተዘጋጀች በመሆኑ ምዕመናን ዝግጅት እንድታደርጉ እና በፀሎት እንድትቆዩ እናሳስባለን!
2. የአዲሱ ቦርድ አባላት የዘርፉን የዓመት ዕቅዳችሁን ይዛችሁ መጋቢት 13,2018 በሚደረገው መደበኛ የቦርድ ስብሰባ እንድትገኙ ይሁን!
3. ነገ እሁድ መጋቢት 6,2018 ዓ.ም ይኖር የነበረው የጎዳና ፈላጊዎች የውሎ ፕሮግራም ለሳምንት የተራዘመ በመሆኑ ነገ ምንም ዓይነት የጎዳና ፈላጊዎች ፕሮግራም የማይኖር መሆኑ ታውቆ ልጆች በቤታችሁ እንድትቆዩ እናሳስባለን(ከዘርፉ)
ቤተክርስቲያኒቱ
ማስታወቂያ ለአዲሱ የቤተክርስቲያናችን መማክርት ጉባኤ (ቦርድ) አባላት በሙሉ
የመጀመሪያው ጉባዔ የሚደረገው መጋቢት 13,2018 ዓ.ም(March 22,2026 G.C) መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን!!
የቤ/ያኒቱ ዋና ወንጌላዊ
