የሀዋሳ ታቦር ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን (Hawassa Tabour 7th day Adventist INternational Church
Open in Telegram
1 070
Subscribers
No data24 hours
+157 days
+3930 days
Posts Archive
ወንድም አትክልት ኢሳያስ በሰሞኑ እየተደረገ ባለው የወንጌል ጥረት አገልግሎት ላይ የሚያገለግልባቸው መልዕክቶች ናቸው። ተባረኩባቸው!!
ለሀዋሳ ሀይቅ ዳር ፕሮጀክት ድጋፍ ያደረጉ አባሎቻችን ዝርዝር
1. ሚልኪያስ ቢትሬ 4,000
2. ናትናኤል ሚሊዮን 3,000
3. ጴጥሮስ ጎዴቦ 2,000
4. ኤደን ይስሃቅ 2,000
5. ብርሃኔ ሜላ 1,000
6. ዮሐንስ ዲላና ቤተሰቡ 5,000
7. በጎአየሁ አድማሱ 6,000
8. አባይነሽ አካሉ 1,500
9. ኤልያስ ሀውሴ 2,000
10. ዶ/ር አላዘር ኤርገና 2,000
11. ደስታ ዶሌቦ 1000
ለሀዋሳ ሀይቅ ዳር ፕሮጀክት ድጋፍ ያደረጉ አባሎቻችን ዝርዝር
1. ሚልኪያስ ቢትሬ 4,000.00
2. ናትናኤል ሚሊዮን 3,000.00
3. ጴጥሮስ ጎዴቦ 2,000.00
4. ኤደን ይስሃቅ 2,000.00
5. ብርሃኔ ሜላ 1,000.00
ድጋፍ ያደረጉ አባሎቻችን ዝርዝር
1. ሚልኪያስ ቢትሬ 4,000.00
2. ናትናኤል ሚሊዮን 3,000.00
3. ጴጥሮስ ጎዴቦ 2,000.00
4. ኤደን ይስሃቅ 2,000.00
5. ብርሃኔ ሜላ 1,000.00
ዝቅተኛ የድጋፍ መጠን(በቦርድ የተወሰነ)
1. ለአባል ባልና ሚስት በነፍስ ወከፍ 1,000 ብር
2. ስራ ላላቸው ወጣቶች እያንዳንዳቸው 2,000.00
3. ለተጠመቁ ህፃናት በነፍስ ወከፍ ብር 500.00
4. ለነጋዴ ብር 3000.00 መነሻ የድጋፍ መጠን መሆኑን እናሳውቃለን።
+3
ግዙፉ የሀዋሳ ሀይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን እንድንደግፍ የከተማ አስተዳደሩ ድጋፍ መጠየቁን ተከትሎ የቤተክርስቲያኗ ቦርድ ዝቅተኛ መዋጮ መነሻ በመወሰን አቅም እስከፈቀደ ድረስ ምዕመኑ እንዲያዋጣ ቦርዱ ወስኗል።
በመሆኑም ቤተክርስቲያኗ እንድትከፍል የተጠየቀውን ብር 500,000.00 በተገለፀው መነሻ መሰረት በCBE በአካውንት ቁጥር 1000093116627 (Eden Yishak Desta ) ገቢ በማድረግ ደረሰኙን Screen Shoot አድርገው በ 0930774897 በቴሌግራም እንድትልኩን እንጠይቃለን።
አስቸኳይ የስብሰባ ጥሪ
ነገ ቅዳሜ ግንቦት 14,2018 ከጧቱ 1:30 ጀምሮ አስቸኳይ የቦርድ ስብሰባ ያለ በመሆኑ አባላት እንደትገኙልን በጌታ ፍቅር እንጠይቃችኋለን !
ቤተ/ያኒቱ
18_8_18
እንኳን ደስ አላችሁ!
ዛሬ በቤተክርስቲያናችን የጋብቻ ሥነሥርዓት ለፈፀሙት ለእህታችን ለወ/ሮ ሶዚማ ሰንበቶ እና ለወንድማችን ለአቶ በዕምነት ሔኖክ ቤተክርስቲያን እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን የምታመልኩት እና ያከበራችሁት ጌታ አከበራችሁ በማለት ደስታዋን ትገልፃለች!
የሙሽሮች ወላጆችም እንኳን እግዚአብሔር ለወግ ማዕረግ አበቃችሁ።
ሙሽሮችም ቀሪ ዘመናችሁ የተባረከ ትዳራችሁ የሰመረና ለሰው ሁሉ ምሳሌ የሚሆን ትዳር እንዲሆን ቤተክርስቲያን መልካም ምኞቷን ትገልፃለች!!
ታቦር ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤ/ያን
የቤተክርስቲያን ማስታወቂያ
ሚያዚያ17,2018
1. የወጣቶች ፕሮግራም ለየት ባለመልኩ የተጀመረ በመሆኑ በየሰንበቱ ከሰዓት ልክ በ9:00 እንድትገኙ ሁላችሁም ታድማችኋል
2. ነገ እሁድ የእህታችን የወ/ሪት ሶዚማ ሰንበቶ የጋብቻ ስነሥርዓት ይካሄዳል። በመሆኑም መላው የቤተክርስቲያናይን አባላት ከቀኑ 7:00 በሚደረገው የቃልኪዳነ ስነሰርዓት እንድትገኙ ተጋብዛችኋል
ቤተክርስቲያኒቱ
Communication_Department_Sabbath_at_Hawassa_Tabor_SDA_Church_Hamle.pptx2.43 MB
ይህ ወንድማችን አትክልት በተለያየ ጊዜ ስለግኑኙነት ዘርፍ ያገለገለበት ገለፃ ነው። ገለፃውን ለምዕመኑ አካፍላለሁ ባለው መሰረት ልኮልናል።
ወንድማችን አትክልትን ጌታ ይባብለን ገለፃውን እንካችሁ ብለናል!! ተባረኩበት!
Dear Respected leaders of the Church, please have the following Live link of the General Conference Spring Meeting 2026 | Day 1 – Tuesday, April 14
የቤተክርስቲያን ማስታወቂያ
ሚያዚያ 03,2018
1. ሚያዚያ 8,2018 መደበኛ የቦርድ ስብሰባ ስላለ አባላት በሙላት እንድትገኙ
2. ነገ ሚያዚያ 4,የፆም ፀሎት ቀን
ስለሆነ መካፈል የምትፈልጉ ሁሉ እንድትገኙ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን
3. ዛሬ ከሰዓት ልዮ ፕሮግራም እና የመዝሙር ኮንሰርት ስላለ ሁላችሁም የተጋበዛችሁ መሆኑን የወጣቶች ዘርፍ ጥሪ አቅርቧል።
ቤተ/ያኒቱ
እናስታውስዎ!
መልካም ሰንበት!
ወደ ዕብራውያን 13:16 ነገር ግን መልካም ማድረግን ለሌሎችም ማካፈልን አትርሱ፤ እንዲህ ያለው መሥዋዕት እግዚአብሔርን ደስ ያሰኘዋልና።
ነገ ቅዳሜ ሚያዚያ 2,2018 ዓ.ም የበጎ አድራጎት ቀን በመሆኑ በዓይነት እና በገንዘብ የፍቅር ሥጦታችንን ወደ ቤተክርስቲያናችን ይዞ በመምጣት ለሚፈልጉ ሁሉ ድጋፋችንን እንድናደርግ በድጋሚ በጌታ ፍቅር እናደፋፍራችኋለን!!
ጌታ ይባርክዎ!!
ነገ ቅዳሜ ሚያዝያ 3 ( ከ9:00 ሰዓት - 12:00 ሰዓት) ከታቦር ቤተ ክርስቲያን አይቀርም!!!
የሀዘን መግለጫ
01/08/2018
የቤተ ክርስቲያናችን አባል የሆኑት የወ/ሮ አዳነች ሻሜቦ ባለቤት( አቶ ማቴዎስ ሌጋሞ) ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል ቤተ ክርስቲያናችን በአባላችን ማረፍ የተሰማትን ሀዘን እየገለፀች ለቤተሰቡና ወዳጅ ዘመዶቹ መፅናናትን ትመኛለች።
የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ ሐሙስ 01\08/2018 ዓ.ም በምሽን መካነ መቃብር በ 8:00 ሰዓት ይፈፀማል።
አድራሻ: ቴሶ ቅርንጫፍ ንግድ ባንክ ጎን(ገብርኤል ህንፃ)
መጋቢት 26,2018
የቤተክርስቲያን ማስታወቂያ
1. የዛሬ ሳምንት የበጎአድራጎት ቀን በመሆኑ በዓይነትም ሆነ በገንዘብ የተቸገሩትን መርዳት የምትፈልጉ ማንኛውንም ቁስም። ሆነ ገንዘብ ይዛችሁ እንድትመጡ
2. ነገ እሁድ ወርሃዊ የሴቶች የፀሎት ቀን ስለሆነ መሳተፍ የምትፈልጉ ሁሉ እንድትሳተፉ በጌታ ፍቅር ጥሪ እናቀርብላችኋለን!
ቤ/ያኒቱ
