ንጋት ኮከብ ት/ቤት (Nigat Kokeb School)
Open in Telegram
ይሄ የቴሌግራም ቻናል የተከፈተበት ዓላማ የ ንጋት ኮከብ ቅ/አ/አ/መ/ደ/ት/ቤት የተለያዩ መረጃዎችን በማጋራት ተማሪዎችን፣ የተማሪ ወላጅን እና ት/ቤቱን የተመለከቱ መረጃዎችን ለማዳረስ ታሰቦ የተከፈተ የቴሌግራም ቻናል ነው ። 👇👇👇School website👇👇👇 https://nigatkokebpm.sims.addislearning.edu.et/ http://learn-english.moe.gov.et
Show more1 469
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-2930 days
Posts Archive
⭐️5. 7ኛ ክፍል ተመዝጋቢዎች የ5ኛ ክፍል ውጤት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሆኖ በሒሳብ ትምህርት ዓይነት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ እንዲሁም በእንግሊዘኛ ትምህርት ዓይነት በአማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ያላቸው፤
⭐️6. ለ9ኛ ክፍል ተመዝጋቢ ተማሪዎች የ7ኛ ክፍል አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሆኖ በሒሳብ ትምህርት ዓይነት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ እንዲሁም በእንግሊዘኛ ትምህርት ዓይነት በአማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሊሆን ይገባል፡፡
✔️የምዝገባ ቀን
➡️ ከሐምሌ 13 ቀን እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል፤
መመዝገቢያ ሁኔታ፡-
➡️በበይነ መረብ (ONLINE) ሆኖ ማስፈንጠሪያ ሊንኩም
➡️ ለገላን ወንዶች አዳሪ መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመልካች ተማሪዎች
⬇️⬇️⬇️⬇️
https://bs.ministry.et
➡️ ለእቴጌ መነን ልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመልካች ተማሪዎች
⬇️⬇️⬇️⬇️
https://bs.ministry.et
✔️ የመግቢያ ፈተና ቀን
⭐️ 9ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም
⭐️በተጨማሪም 7ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም መግቢያ ፈተና ይሰጣል፡፡ በመሆኑም የፈተና ቦታና ሰዓት በማስታወቂያ ይገለጻል፡፡
🔤ማሳሰቢያ፡- በምዝገባና በፈተና ወቅት ቀድሞም እንዲሁም ዘግይቶ አይስተናገድም፡፡
✅Dorgommii Barattootaa Bara 2019 A.L.I Mana Barumsaa Bultii Addaa
Seenanii Ilaala.
Biiroon Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee Mana Barumsaa Sadarkaa Giddugaleessaa fi 2ffaa Manneen Barnootaa Bultii Addaa Dhiirotaa Galaan akkasumas Bultii Addaa Shamarranii Iteeggee Manan keessatti waggaa waggaadhaan barattoota kutaa 6ffaa fi 8ffaa qormaata sadarkaa magaalattiin qabxii olaanaa galmeessanii gara kutaa 7ffaa fi 9ffaatti ce'an dorgomsiisee fudhachuun barsiisaa jiraachuun isaa ni beekama.
✅Haaluma kanaan, bara barnootaa 2018tti barattoonni Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee keessatti sirna barnoota Afaan Amaaraan yookiin Afaan Oromootiin kutaa 6ffaa fi 8ffaa baratanii bu'aa olaanaa galmeessuun gara kutaa 7ffaa fi 9ffaatti ce'an, dhiironni Mana Barumsaa Sadarkaa Giddugaleessaa fi 2ffaa Bultii Addaa Dhiirotaa Galaanitti, Shamarran immoo Mana Barumsaa Sadarkaa Giddugaleessaafi 2ffaa Bultii Addaa Shamarranii Iteeggee Mananitti dorgomanii bara barnootaa 2019tti barnoota isaanii hordofaniif simannaa ni taasisa.
✅Kanaafuu, barattoonni ulaagaalee armaan gadii guutan mana barumsaa bultii addaa kana keessatti dorgomuu ni danda'u.
✅Ulaagaaleen Galmee:
Bara 2018 Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee keessatti sirna barnootaa Afaan Amaaraa yookiin Afaan Oromootiin barachaa kan ture/kan turte ta'uu.
Bara 2018 keessa:
➡️ Qormaata sadarkaa magaalaa kutaa 6ffaa irratti giddugaleessaan (Average) 80% fi isaa ol galmeessuu; akkasumas
➡️ Qormaata sadarkaa magaalaa kutaa 8ffaa irratti giddugaleessaan 80% fi isaa ol galmeessuu.
Mana barumsaa irraa xalayaa ragaa rakkoo naamusaa kamiyyuu akka hin qabne ibsu dhiyeessuu danda'uu.
Gumiiwwan garaagaraa keessatti dammaqinaan hirmaachaa kan ture/te.
Kanneen kutaa 7ffaaf dorgoman:
➡️Qabxiin barnootaa kutaa 5ffaa giddugaleessaan 80% fi isaa ol ta'uu;
➡️ Barnoota Herregaa giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol qabaachuu;
➡️ Afaan Ingilizii giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol qabaachuutu irraa eegama.
Kanneen kutaa 9ffaaf dorgoman:
➡️Qabxii barnoota kutaa 7ffaa giddugaleessaan 80% fi isaa ol kan qabu/du;
➡️ Barnoota Herregaa giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol kan qabu/du;
➡️ Afaan Ingilizii giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol kan qabu/du.
Guyyaan galmee Adoolessa 13 hanga 17 bara 2018 A.L.Itti ni gaggeeffama.
Haalli galmee: Galmeen karaa toora marsariitii (ONLINE) ni raawwatama.
Liinkiin galmee:
➡️Barattoota Mana B/Bultii Addaa Dhiirotaa Galaaniif:
⬇️⬇️⬇️⬇️
https://bs.ministry.et
➡️Barattoota Mana B/Bultii Addaa Dubartootaa I/Mananiif:
⬇️⬇️⬇️⬇️
https://bs.ministry.et
Qormaata seensaa:
➡️ Barattoota kutaa 9ffaaf Adoolessa 22 bara 2018 A.L.I
➡️ Barattoota kutaa 7ffaaf Adoolessa 23 bara 2018 A.L.I
Bakki fi sa'atiin qormaataa beeksisa addaatiin ni himama.
Hubachiisa: Guyyaa galmee fi qormaataa ifoomeen alatti barataan dhufu tajaajila kan hin arganne ta’uu isin hubachiifna.
Our Channel
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76
+1
✔️የ2019 የትምህርት ዘመን የአዳሪ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ቅበላ ውድድር
ማስታወቂያ
✔️(ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር ትምህርት ቢሮ የገላን የወንዶች እና የእቴጌ መነን የልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በየዓመቱ 7ኛ እና 9ኛ ክፍልን በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል በከተማ አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በማወዳደር ተቀብሎ በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡
✔️በ2018 ትምህርት ዘመን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተምረው ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ 7ኛ እና 9ኛ ክፍል የተዘዋወሩ ተማሪዎች
✅ ለወንድ ተማሪ በገላን የወንዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት እንዲሁም ለሴት ተማሪ በእቴጌ መነን የልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አወዳድሮ በ2019 ዓ.ም ቅበላ ለማድረግ የቅድመ ዝግጅት ስራ ተጠናቋል፡፡
✔️ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች በአዳሪ ትምህርት ቤቶቹ ለመግባት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
✅1.በ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በማስተማሪያ ቋንቋ በአማርኛ ወይም በአፋን ኦሮሞ በመማር ላይ የነበረ/ች፤
✅2.በ2018 ዓ.ም በ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካኝ /Average/ ውጤት 80% እና በላይ፤ እንዲሁም በ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካኝ/Average/ ውጤት 80%ና በላይ ያስመዘገበ/ች
✅3.በ2018 ዓ.ም ከሚማሩበት ትምህርት ቤት ምንም ዓይነት የስነ-ምግባር ችግር እንደሌለባቸው ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ፤
✅4. በትምህርት ቤቱ በልዩ ልዩ ተጓዳኝ ክበባት በንቃት ተሳታፊ የሆነ/ነች፤
⬇️⬇️⬇️⬇️
See below
⬇️⬇️⬇️
https://nigatkokebpm.sims.addislearning.edu.et/
👆👆👆👆 Touch Link 👆👆👆👆
የንጋት ኮከብ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት እንደስማቸው ኮከብ የሆኑ የሴት ተማሪዎች ክለብ ኢትዮ ዲያስፖራ ፍት ቦል ክለብ ያዘጋጀውን ጨዋታ ከሁለት ክለብ ተጫውተው አንዱን በማሸነፍ ሌላውን አቻ በመውጣት ለዋንጫ ጨዋታ በማለፍ ከጀርመን ቸርች ስኩል ተማሪዎች ለዋንጫ ተጫውተው ከፍተኛ ፉክክር በማድረግ 1:0 አሸንፈው ዋንጫውን እና ሰርተፍኬት በት/ቤታቸው ስም ወስደዋል::
ይህ ታሪካዊ ፎቶ ነው የምንወዳቸውን እንቁ ተማሪዎች ወደ ሀይስኩል የላክንበት:: ለአብነት እነ ሀ² (ሀና እና ሀምዛ)እና የመሳሰሉ ሌሎች ዘርዝረን የማንጨርሳቸው ብርቅዬ ተማሪዎች::
https://nigatkokebpm.sims.addislearning.edu.et/
☝️☝️☝️☝️Show☝️☝️☝️☝️
+3
ዛሬ 01/11/2018 ትምህርት ቤታችን ንጋት ኮከብ ቅ/አ/አ/መ/ደ/ት/ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደረጃ ቦሌ ክፍለ ከተማ ጎሮ አካባቢ በተካሄደው የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ላይ ከመምህራን እና ተማሪዎች ጋር ተካሂዷል።
የንጋት ኮከብ ት/ት ቤት ተማሪዎች ፣ ወላጆች ፣ መምህራን እና አጠቃላይ የት/ቤቱ ባለ ድርሻ አካላት በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ የ 2018 ዓ.ም የ6ኛ ና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከተማ አቀፍ ፈተና 100% ማለፍ ችለዋል።
+3
ካላንደር ይፋ ሆነ‼️
የ2019 ዓ/ም የትምህርት ካላንደር ይፋ የሆነ ሲሆን ከነሀሴ 26_ ጳጉሜ 5/2018ዓ/ም የተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወንበት ሲሆን መስከረም 5/1/2019 ዓ.ም ትምህርት የሚጀመርበት ቀን ነው!!!!
❗️❗️❗️AAEB second semester model examination❗️❗️❗️
👉Grade 8
👉2018 e.c.
+1
❗️በአዲስ አበባ ት/ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ2ኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና❗️
👉የ6ኛ ክፍል
👉የ8ኛ ክፍል
መልካም ፈተና🙏
Nigat Kokeb School 2018 E.C Second Semester Mid Exam Schedule .
