ስለ እየሱስ አዉሩልኝ🔥
በዚህ ቻናል የተለያዩ መዝሙሮች፣የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን፣እንዲሁም ደግሞ የምያፂናኑ መዝሙሮችን፣ስብከቶችን እና ለወጣቶች የምጠቅሙ ምክሮችን ታገኛላችሁ። የዝ ቻናል ዋናው ግብና አላማ ወንገልን ላልሰሙት ማሰማት ነዉ። በተለይ ደግሞ 👉 https://t.me/cristiyanat1 በግል ለማውራት ከፈለጋችሁ @tiiina721 @tedaw222 በዚህ ሀሳብ አስተያየት መስጠት ይቻላል🙏 🤔🤔🤔🤔🤔
Show more361
Subscribers
No data24 hours
+67 days
+3330 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
#በመገረፉ_ቁስል_ተፈወስናል።
1ኛ ጴጥሮስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²² እርሱም ኃጢአት አላደረገም፥ #ተንኰልም_በአፉ_አልተገኘበትም፤
²³ ሲሰድቡት መልሶ አልተሳደበም መከራንም ሲቀበል አልዛተም፥ ነገር ግን በጽድቅ ለሚፈርደው #ራሱን_አሳልፎ_ሰጠ፤
²⁴ ለኃጢአት ሞተን #ለጽድቅ_እንድንኖር፥ እርሱ ራሱ በሥጋው ኃጢአታችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ፤ #በመገረፉ_ቁስል_ተፈወሳችሁ።
━ ━ ━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ ━
🔥🔥🔥🔥
❤ 4
በዚህ ቻናል የተለያዩ መዝሙሮች፣የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን፣እንዲሁም ደግሞ የምያፂናኑ መዝሙሮችን፣ስብከቶችን እና ለወጣቶች የምጠቅሙ ምክሮችን ታገኛላችሁ።
የዝ ቻናል ዋናው ግብና አላማ ወንገልን ላልሰሙት ማሰማት ነዉ። በተለይ ደግሞ
👉 https://t.me/cristiyanat1
በግል ለማውራት ከፈለጋችሁ
@tiiina721 @tedaw222
በዚህ ሀሳብ አስተያየት መስጠት ይቻላል🙏
🤔🤔🤔🤔🤔
ስለ እየሱስ አዉሩልኝ🔥
በዚህ ቻናል የተለያዩ መዝሙሮች፣የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን፣እንዲሁም ደግሞ የምያፂናኑ መዝሙሮችን፣ስብከቶችን እና ለወጣቶች የምጠቅሙ ምክሮችን ታገኛላችሁ። የዝ ቻናል ዋናው ግብና አላማ ወንገልን ላልሰሙት ማሰማት ነዉ። በተለይ ደግሞ 👉
https://t.me/cristiyanat1በግል ለማውራት ከፈለጋችሁ @tiiina721 @tedaw222 በዚህ ሀሳብ አስተያየት መስጠት ይቻላል🙏 🤔🤔🤔🤔🤔
የተወደዳችሁ ባለ አደራዎች
🔹ነገ ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ
🔹የትንሳኤ በዓል መታሰቢያ ምክንያት በማድረግ
🔹በሐዋሳ አማኑኤል ኅብረት ቤተክርስቲያን በታዳጊ ወጣቶች የተዘጋጀ
🔹ልዩ የሆነ የአንድነት ፣ የአምልኮ ፣ የቃል እና የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል
🔹ስለዚህ አብራችሁን እንድታሳልፉ ሁላችሁንም ጋብዘናችኃል 🙏🙏🙏
የተወደዳችሁ ባለ አደራዎች
🔹ነገ ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ
🔹የትንሳኤ በዓል መታሰቢያ ምክንያት በማድረግ
🔹በሐዋሳ አማኑኤል ኅብረት ቤተክርስቲያን በታዳጊ ወጣቶች የተዘጋጀ
🔹ልዩ የሆነ የአንድነት ፣ የአምልኮ ፣ የቃል እና የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል
🔹ስለዚህ አብራችሁን እንድታሳልፉ ሁላችሁንም ጋብዘናችኃል 🙏🙏🙏
መንፈስ ቅዱስ የግድ ታስፈልገኛለህ 🥺
ያለ አንተ መኖር አልችልም😭
ያለ አንተ ሕይወት የለም😭
ያለ አንተ መፀለይ አልችልም😭
ያለ አንተ መዘመር አልችልም😭
ያለ አንተ መስበክ አልችልም😭
ያለ አንተ መቀደስ አልችልም😭
ያለ አንተ ክርስቶስን ማወቅ አልችልም😭
ያለ አንተ ክርስቶስን መመስከር አልችልም😭
ያለ አንተ መለወጥ አልችልም😭
ያለ አንተ ኅይል የለኝም ደካማ ነኝ😭
ያለ አንተ ብቻዬ መጓዝ አልችልም፤ መንገዱን አላውቅም😭
ያለ አንተ ሞገስ የለኝም፤😭
ያለ አንተ ፈር ነኝ😭
ያለ አንተ ውቤት የለኝም😭
ያለ አንተ ደስታ፤እርካታ የለኝም😭
ኦ😭 መንፈስ ቅዱስ የግድ ታስፈልገኛለህ 🔥🔥🔥😭😭😭😭🙆🙆🙆😭
መንፈስ ቅዱስ የምያስፈልገው ለአንዳንድ ጉዳይ ሳይሆን ለኢያንዳንዱ ጉዳይ ነው።
“እኔ የወይን ግንድ ነኝ እናንተም ቅርንጫፎች ናችሁ። ያለ እኔ ምንም ልታደርጉ አትችሉምና😭 በእኔ የሚኖር እኔም በእርሱ፥ እርሱ ብዙ ፍሬ ያፈራል።”
— ዮሐንስ 15፥5
አገልጋይ አቡካ ዶር
#✿⊰━ ━ ━ ━ ━
🔥🔥#Join_now🔥🔥
✓ @lightoflamb ✓
✓ @lightoflamb ✓
❤ 5
⚜ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ የሚታመን አምላክ ነው። በእርሱ ተማምኖ ያፈረ የለም። በእርሱ ተደግፎ ወድቆ የቀረ የለም።
ዛሬም በእርሱ ላይ እንደገፍ🙏
🙏 3
⚜ በኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝነት እና ጌትነት በሙሉ ልቡ የሚያምን ሰው በነፃነት ይኖራል።
አለም ብትነዋወጥ አይሰጋም።
❤ 4