cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

A poem about grace

Advertising posts
274
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-530 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ሰባራው ልቤ 🚶
Show all...
💔 3🥰 2
ለምን እንደምንንቅህ ታውቃለህ ? 😔 እሺ ባይ ምኑ ይከበራል ከወዳጆች ጀምሮ ሁሉም በስምህ ሲዋሽ ዝም አልክ የምትችለውን ሁሉ እንደማትችል ተቆጠርክ አንተን ለማየት የማይበቁ ፤ አንተን ለመግደል ሲበቁ አየን ትሁት አምላክ አለም የለውም ሲናገር ሊቅ ዝም ሲል ድንቅ አምላክ አለም አያውቅም በስንት ሸጥከኝ የማትል በደለኛውን የማታሳቅቅ የቅኖች ውሃ ልክ አይተህ ሳይሆን ኖረህ የተረዳኸን ለምን በዚህ ደረጃ ወደድከን ? ለምን በዚህ መጠን አፈቀርከን ? በስምህ ሌባ ስንሆን አየኸን ትሁት ነህና ይዘበትብሀል ልክ ነህና ስህተት ይፈለግብሃል ጌታ ሆይ ዛሬም ላንተ ጊዜ የለንም አናሳዝንም
Show all...
😭 4 3💘 3
😢 4
😔  “ጠይቆ ነፃ አውጪ’’ 😔 ከእስትንፋስ የምትቀርብ ፤ የልብ የነፍስ ወዳጅ እስረኛ ልትጠይቅ ፤ ስትቆም በወህኒው ደጅ የጠያቂ ቃልህ ፤ እስራትን መፍቻ ጎብኚ ሆነህ መጥተህ ፤ ነፃ ምታወጣ ውዴ አንተ ብቻ               አዎ አንተ ብቻ               አዎ አንተ ብቻ የእስርቤቱን ቅጥር ፤ በፍቅር ስትረግጠው እንደ'ኔ የማቀቀ ፤ ወንበዴ በሙሉ ባንተ ነው 'ሚያመልጠው ከጠያቂ ሀሉ ፤ ከወዳጆች ሁሉ ተናፋቂ አንተ እንኳንስ እስረኛ ፤ ሲጠብቅህ ይኖራል ወደኸው የሞተ
Show all...
🤔 6 3
🥰 7
ማራናታ ናልኝ ጌታ /2/ ናፍቆቴ ነህ ጠዋት ማታ አሜን ክበር የድል ጌታ በብሉይ ትናፈቅ ነበረ ልደትህ እየተቆጠረ መጥተህም ፍጥረትህ አልጠገበህ ይኖራል ማራናታ እያለህ በያቦቅ ስታገልህ ባድርም መውደድህ እኔ አይወጣልኝም በጥልቁም በከፍታም ሆኜ ናፈኩህ ኢየሱስ አዳኜ
Show all...
🔥 5👍 2🥰 2
5
🔥 6
ሰላም እንዴት ናችሁ የእግዚአብሔር ምርጦች ይቺን ቻናል ተጋበዙልኝ ። https://t.me/DawudIbnAlMesih “እግዚአብሔር ምርጦች” — ቆላስይስ 3፥12 😊
Show all...
👍 1
1ኛ ጴጥሮስ 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²¹ ክርስቶስ ደግሞ ፍለጋውን እንድትከተሉ ምሳሌ ትቶላችሁ ስለ እናንተ መከራን ተቀብሎአልና። ²² እርሱም ኃጢአት አላደረገም፥ ተንኰልም በአፉ አልተገኘበትም፤ ²³ ሲሰድቡት መልሶ አልተሳደበም መከራንም ሲቀበል አልዛተም፥ ነገር ግን በጽድቅ ለሚፈርደው ራሱን አሳልፎ ሰጠ፤ ²⁴ ለኃጢአት ሞተን ለጽድቅ እንድንኖር፥ እርሱ ራሱ በሥጋው ኃጢአታችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ፤ በመገረፉ ቁስል ተፈወሳችሁ። ²⁵ እንደ በጎች ትቅበዘበዙ ነበርና፥ አሁን ግን ወደ ነፍሳችሁ እረኛና ጠባቂ ተመልሳችኋል።
Show all...
🔥 2🥰 2