🌹የጸጋ ወንጌል አገልግሎት ቻናል🌹
Show more
542
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-130 days
Posting time distributions
Data loading in progress...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Publication analysis
Posts | Views | Shares | Views dynamics |
01 ሮሜ 4 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ ነገር ግን እግዚአብሔር ጽድቅ አድርጎ ለሚቈጥርልን፣ ጌታችን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው በእርሱ ለምናምን ለእኛም ጭምር ነው።
²⁵ እርሱ ስለ ኀጢአታችን እንዲሞት ዐልፎ ተሰጠ፤ እኛን ጻድቅ አድርጎ ለማቅረብም ከሞት ተነሣ።
የትንሣኤው መገለጥ አማኞች ለማጽደቅ ነው፤ ትንሣኤ ኢየሱስ ከሙታን ተነስቷል ብለን የምናከብረው በአል ሳይሆን ኢየሱስ ክርስቶስ በሙታን መነሳት (የትንሣኤ መገለጥ ) አማኞች የእግዚአብሔር ጽድቅ የተደረጉበት ትክክለኛ ማንነታችን ነው።
ትንሣኤ አማኞች በክርስቶስ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ጽድቅ ሆኖ የተገለጠበት ትክክለኛ ማንነታችን ነው።
ትንሣኤ አማኞች በክርስቶስ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ጽድቅ ተብለን የተጠራንበት ድንቅ መገለጥ ነው።
ትንሣኤ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሳት አማኞች ለማጽደቅ ተነሣ እንጂ ኢየሱስ ተነስቷል ብለን የምናከብረው በዓል አይደለም።
#ትንሣኤ_በየአመቱ_የሚከበር_መንፈሳዊ_በአል_አይደለም፤ #ትንሣኤ_አማኞች_የእግዚአብሔር_ጽድቅ_ሆኖ_የተገለጡበት_ድንቅ_የምስራች_ነው።
አማኞች የእግዚአብሔር ጽድቅ ናቸው ብለን ስንናገር ኢየሱስ ክርስቶስ ከሞት መነሳት አማኞችን ለማጽደቅ ነው።
#Messager_Ephraim_Gebreyesus
http://t.me/PRAISE_TO_OUR_GOD | 752 | 12 | Loading... |
02 #እግዚአብሔር_ልጆች
የእግዚአብሔር ልጆች ተብለን ልንጠራ አብ እንዴት ያለውን ፍቅር እንደ ሰጠን እዩ የሚለው የሐዋርያው ዮሐንስ አባባል በግሪኩ ቋንቋ የተገለጠበት ሐረግ ማነጻጸሪያ በሌለው ባልተለመደ ዓይነት ፍቅር እንደወደደን የሚገልጽ ነው።
የእግዚአብሔር ፍቅር በእግዚአብሔር አባትነት፤ የእግዚአብሔር አባትነት በእግዚአብሔር ፍቅር መጠን እንዲገለጡ እርስ በራሳቸው በእጅጉ የተሳሰሩ ናቸው።
የእግዚአብሔር ፍቅር ጥልቀት ኃጢአተኛ፣ ደካማና ጠላቶች የነበርነውን እኛን ዳግም ለመዋጀት በማይመጠነው መልካምነቱ ልጁን ስለ እኛ በመስጠቱ የተገለጠ ነው። እግዚአብሔር ከአምላካችን ባሻገር አባታችንም ነው! (ሮሜ 5፥6)
ሬቨረድ. ተዘራ ያሬድ | 779 | 4 | Loading... |
Photo unavailableShow in Telegram
ሮሜ 4 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ ነገር ግን እግዚአብሔር ጽድቅ አድርጎ ለሚቈጥርልን፣ ጌታችን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው በእርሱ ለምናምን ለእኛም ጭምር ነው።
²⁵ እርሱ ስለ ኀጢአታችን እንዲሞት ዐልፎ ተሰጠ፤ እኛን ጻድቅ አድርጎ ለማቅረብም ከሞት ተነሣ።
የትንሣኤው መገለጥ አማኞች ለማጽደቅ ነው፤ ትንሣኤ ኢየሱስ ከሙታን ተነስቷል ብለን የምናከብረው በአል ሳይሆን ኢየሱስ ክርስቶስ በሙታን መነሳት (የትንሣኤ መገለጥ ) አማኞች የእግዚአብሔር ጽድቅ የተደረጉበት ትክክለኛ ማንነታችን ነው።
ትንሣኤ አማኞች በክርስቶስ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ጽድቅ ሆኖ የተገለጠበት ትክክለኛ ማንነታችን ነው።
ትንሣኤ አማኞች በክርስቶስ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ጽድቅ ተብለን የተጠራንበት ድንቅ መገለጥ ነው።
ትንሣኤ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሳት አማኞች ለማጽደቅ ተነሣ እንጂ ኢየሱስ ተነስቷል ብለን የምናከብረው በዓል አይደለም።
#ትንሣኤ_በየአመቱ_የሚከበር_መንፈሳዊ_በአል_አይደለም፤ #ትንሣኤ_አማኞች_የእግዚአብሔር_ጽድቅ_ሆኖ_የተገለጡበት_ድንቅ_የምስራች_ነው።
አማኞች የእግዚአብሔር ጽድቅ ናቸው ብለን ስንናገር ኢየሱስ ክርስቶስ ከሞት መነሳት አማኞችን ለማጽደቅ ነው።
#Messager_Ephraim_Gebreyesus
http://t.me/PRAISE_TO_OUR_GOD
❤ 3
Photo unavailableShow in Telegram
#እግዚአብሔር_ልጆች
የእግዚአብሔር ልጆች ተብለን ልንጠራ አብ እንዴት ያለውን ፍቅር እንደ ሰጠን እዩ የሚለው የሐዋርያው ዮሐንስ አባባል በግሪኩ ቋንቋ የተገለጠበት ሐረግ ማነጻጸሪያ በሌለው ባልተለመደ ዓይነት ፍቅር እንደወደደን የሚገልጽ ነው።
የእግዚአብሔር ፍቅር በእግዚአብሔር አባትነት፤ የእግዚአብሔር አባትነት በእግዚአብሔር ፍቅር መጠን እንዲገለጡ እርስ በራሳቸው በእጅጉ የተሳሰሩ ናቸው።
የእግዚአብሔር ፍቅር ጥልቀት ኃጢአተኛ፣ ደካማና ጠላቶች የነበርነውን እኛን ዳግም ለመዋጀት በማይመጠነው መልካምነቱ ልጁን ስለ እኛ በመስጠቱ የተገለጠ ነው። እግዚአብሔር ከአምላካችን ባሻገር አባታችንም ነው! (ሮሜ 5፥6)
ሬቨረድ. ተዘራ ያሬድ
❤ 2