en
Feedback
HU Awada Fellowship

HU Awada Fellowship

Open in Telegram

ይህ channel HU Awada B&E college የክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረት ነው:: “እንዲህም አላቸው፦ ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።” — ማርቆስ 16፥15 ከተለያየ ቦታ የሰበሰበን ተምረን ብቻ ልንሄድ አይደልም..... ልዩነታችን የሆነውን ክርስቶስ አጉልተን በህወታችን ልናሳይ ልነሰብክ ነው:: ❤️በወንጌል አናፍር❤️

Show more
270
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
#GC_well_go ሰላም ውድ የፌሎችን ልጆች እንዲሁም ተመራቂ ተማሪዎች(GC) እንዴት ናችሁ? በፌሎችን የፊታችን አርብ 30/9/2016 ልዩ GC good bye program ተዘጋጅቶአል በእለቱ ከተመ
#GC_well_go ሰላም ውድ የፌሎችን ልጆች እንዲሁም ተመራቂ ተማሪዎች(GC) እንዴት ናችሁ? በፌሎችን የፊታችን አርብ 30/9/2016 ልዩ GC good bye program ተዘጋጅቶአል በእለቱ ከተመራቂ ተማሪዎች ጋር የፎቶ program ይኖረናል፣ እንዲሁም ከእነርሱ ጋር የረዳቸውን እግዚአብሔርን አብረን እናመሰግናለን። ስለዚህ ነገ አርብ ቀደም ብለን 11፡00 ጀምሮ የፎቶ ኘሮግራም ስለሚኖር ቶሎ ተገኝተን ከእነርሱ ጋር ከተነሳን በኋላ ወደ አምልኮ ፕሮግራም እንገባለን። 📅 - አርብ 🕔 - 11፡00 📍- መካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ ይዛ መምጣት እንዳይረሱ። 🚫መቅረትም ሆነ ማርፈድ አይቻልም🚫 #ተባረኩ

photo content

ይነበብ ❗️❗️ ሰላም ውድ የፌሎችን አባላቶች። እንዴት ቆያችሁ? ነገ ማለትም አርብ መደበኛ የፌሎሺፕ ፕሮግራም እንደማይኖር እንገልጻለን ምክንያቱም ነገ ሁላችንም የምንገኘው በ አዋዳ ቃለ ሕይወት ቤተ
ይነበብ ❗️❗️ ሰላም ውድ የፌሎችን አባላቶች። እንዴት ቆያችሁ? ነገ ማለትም አርብ መደበኛ የፌሎሺፕ ፕሮግራም እንደማይኖር እንገልጻለን ምክንያቱም ነገ ሁላችንም የምንገኘው በ አዋዳ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን በሚደረግ የኮንፍራንስ ፕሮግራም ላይ ነው። ስለዚህ ነገ ምንገኘው መካነ ኢየሱስ ሳይሆን ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ነው ማናቹም እንዳትቀሩ። ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ🙏

Love in action Blood donation 🩸 በክርስቶስ የተወደዳችሁ ወንድሞችና እህቶች በፌሎሺፓችን ውስጥ ግንቦት 23ማለትም አርብ ቀን ከ 9:00 ጀምሮ በaction team አስተባባሪነት የ
Love in action Blood donation 🩸 በክርስቶስ የተወደዳችሁ ወንድሞችና እህቶች በፌሎሺፓችን ውስጥ ግንቦት 23ማለትም አርብ ቀን ከ 9:00 ጀምሮ በaction team አስተባባሪነት የደም ልገሳ ቀን እንደምታዘጋጅ ስንገልጽ በደስታ ነው። ይህ ማህበረሰባችንን የምናገለግልበት እና ለተቸገሩት የክርስቶስን ፍቅር የምናሳይበት እድል ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተለገሰ ደም መለገስን ወይም መቀበልን የሚከለክል ነገር የለም። እንዲያውም፣ ደም መለገስ ሁለተኛውን ታላቅ ትእዛዝ የምንታዘዝበት መንገድ ተደርጎ ይወሰዳል፣ ይህም እኛ እንደ ራሳችን የሌሎችን መውደድህ ነው።  ደም መለገስ በአንድ ሰው ሕይወት ላይ ለውጥ ለማምጣት ቀላል ግን ኃይለኛ መንገድ ነው። ሕይወትን ማዳን፣ ሥር የሰደደ ሕመም ያለባቸውን ሊረዳ እና የራሳችንን ጤንነት ሊጠቅም ይችላል። ለታመሙ ሰዎች አሳቢ የሆነውን የኢየሱስን ምሳሌ እንከተል። እባክዎ ለደም ልገሳ ቀን የቀን መቁጠሪያዎን ምልክት ያድርጉ እና እንዳያመልጥዎት ያረጋግጡ። እርስዎን ለማየት እና አንድ ላይ ተጽእኖ ለመፍጠር በጉጉት እንጠባበቃለን። ቀን ግንቦት 23 ማለትም ከፊታችን ዓርብ ከ9፡00 ሰዓት ጀምሮ ። በመካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስትያን ግቢ ውስጥ። ቀን፤ ግንቦት 23 ሰዓት፤ 9፡00 ተባረኩ።❤️❤️ #love_in_action

Love in action Blood donation 🩸 በክርስቶስ የተወደዳችሁ ወንድሞችና እህቶች በፌሎሺፓችን ውስጥ ግንቦት 24 ማለትም አርብ ቀን ከ 9:00 ጀምሮ በaction team አስተባባሪነት
Love in action Blood donation 🩸 በክርስቶስ የተወደዳችሁ ወንድሞችና እህቶች በፌሎሺፓችን ውስጥ ግንቦት 24 ማለትም አርብ ቀን ከ 9:00 ጀምሮ በaction team አስተባባሪነት የደም ልገሳ ቀን እንደምታዘጋጅ ስንገልጽ በደስታ ነው። ይህ ማህበረሰባችንን የምናገለግልበት እና ለተቸገሩት የክርስቶስን ፍቅር የምናሳይበት እድል ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተለገሰ ደም መለገስን ወይም መቀበልን የሚከለክል ነገር የለም። እንዲያውም፣ ደም መለገስ ሁለተኛውን ታላቅ ትእዛዝ የምንታዘዝበት መንገድ ተደርጎ ይወሰዳል፣ ይህም እኛ እንደ ራሳችን የሌሎችን መውደድህ ነው።  ደም መለገስ በአንድ ሰው ሕይወት ላይ ለውጥ ለማምጣት ቀላል ግን ኃይለኛ መንገድ ነው። ሕይወትን ማዳን፣ ሥር የሰደደ ሕመም ያለባቸውን ሊረዳ እና የራሳችንን ጤንነት ሊጠቅም ይችላል። ለታመሙ ሰዎች አሳቢ የሆነውን የኢየሱስን ምሳሌ እንከተል። እባክዎ ለደም ልገሳ ቀን የቀን መቁጠሪያዎን ምልክት ያድርጉ እና እንዳያመልጥዎት ያረጋግጡ። እርስዎን ለማየት እና አንድ ላይ ተጽእኖ ለመፍጠር በጉጉት እንጠባበቃለን። ቀን ግንቦት 23 ማለትም ከፊታችን ዓርብ ከ9፡00 ሰዓት ጀምሮ ። በመካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስትያን ግቢ ውስጥ። ቀን፤ ግንቦት 23 ሰዓት፤ 9፡00 ተባረኩ።❤️❤️ #love_in_action

photo content

ትላንት እና ዛሬ በነበሩን ፕሮግራሞች ላይ ደስ በሚል ሁኔታ እንድንካፈል የረዳን የአምላካችን የእግዚአብሔር ስም ይባረክ።🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏

ሰላም ውድ የፌሎችን ልጆች እንዴት ናችሁ? ለረጅም ጊዜ ስንጠብቀው የነበረው የworship night እና የ graduates get together ቀን ደረሰ። ስለዚህም ከጊዜው አንጻር ብሎኮች እና የተ
ሰላም ውድ የፌሎችን ልጆች እንዴት ናችሁ? ለረጅም ጊዜ ስንጠብቀው የነበረው የworship night እና የ graduates get together ቀን ደረሰ። ስለዚህም ከጊዜው አንጻር ብሎኮች እና የተለያዩ ፈተኖች እና አሳይመንቶች ስላሉብን ጊዜያችንን ለመጠቀም ሲባል Sharp 11:30 ሲል ፕሮግራም እንደምንጀምር እንገልጻለን። በተያያዘም በፕሮግራሙ ላይ የሚገኙ የቀድሞ የግቢያችን ተማሪዎች እና ምሩቃን እኛን ለማየት እናም በአብሮነት ጌታን ለማምለክ ከያሉበት ስፍራ ስለሚመጡ እናም በፕሮግራሙ ላይ ስለሚገኙ ለእነሱም ያለንን ፍቅርና አክብሮት ለመግለጽ ሁላችንም በጊዜ 11፡30 ሲል በቃል ህይወት ቤተክርስቲያን እንገናኛለን። ከሚመጡትም መሩቃን ጋር ደግሞ ልዩ በሆነ ሁኔታ ቅዳሜን ከእነርሱ ጋር እናሳልፋለን ከዚያም በአብሮነት 11፡30 ሲል በቃለ ህይወት ቤተክርስቲያን ልዩ የሆነ የአምልኮ ጊዜ ይኖረናል። ስለዚህም ለነዚህ ፕሮግራሞች ድምቀት ና ውበት እንዲኖረው የተዘጋጀውን ቲሸርት ከነገ ጥዋት ጀምሮ እስከ ቅዳሜ ማታ እንድትለብሱ ስንል በጌታ ፍቅር እናሳስባለን!! ቲሸርቱንም ያልገዛችው ወይ ያለወሰዳችሁ ሰዎች አሁንም እየተወሰደ ስለሆነ leadersን መጠየቅ ትችላላችሁ በፋሚሊና በቲም የፎቶ ፕሮግራም ስለሚኖር ቲሸርቱ ይጠቅማቹዋል። #worship_night 📅 - አርብ 🕔 - 11፡30 📍- ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን #graduates_get_together 📅 - ቅዳሜ 🕔 - ጥዋት 2፡30 📍- መካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን #graduates_service 📅 - ቅዳሜ 🕔 - 11፡30 📍- ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን #እንዳታረፍዱ #ተባረኩ

photo content

Nagaan keessan haa baay'atu maatiin waaqayyoo hundumti keessan akkam jirtu? Inni nu baatee har'aan nu gahe gooftaan keenya haa eebbifamu jechaa! Sagantaan welgo barattoota Eebbifamtootaa FOCUS ( Fellowship Of Christian University Students) kan bara kanaa Sanbata guddaa fuuldura keenya jiru jechuun gaafa Dilbataa 18/09/2016 guyyaa keessaa sa'aatii 6:30 irraa kaasee waan eegaluuf isinis barattoonni GC hundumti keessan uffannaa eebbaatiin akka argamtan jaalala gooftaakeenyaan isin gaafanna! From: FOCUS Awada campus Bakki: Waldaa Makaana Yesuus Waaqayyo abbaan hunduma keessan haa eebbisu. Hub: GC qofa osoo hin taane 2nd, 3rd fi hundumtuu haffeeramtaniittu. ሰላም ለእናንተ ይሁን የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንዴት ናችሁ? እስከ ዛሬ ያደረሰን ጌታችን ይባረክ! የዘንድሮው የFOCUS ( Fellowship Christian University Students) ተመራቂዎች ከፊታችን ቅዳሜ 18/09/2016 ከቀኑ 6፡30 ሰዓት ተኩል በአንድነት ጌታችንን የሚናመልክበት ድንቅ ፕሮግራም ተሰናድቶልናል፤ ስለሆነም ሁላችንም በግዜ በመገኘት ሁላችንም ደስ እያለን የረዳንን አምላካችንን እንድናመልከው በጌታችን ፍቅር ጋብዘናችሀል። ከ፡ FOCUS አዋዳ ካምፓስ ቦታ፡ የማካና ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን እግዚአብሔር አብ ይባርካችሁ። ማሳሰቢያ፡ GC ብቻ ሳይሆን 2ኛ፣ 3ኛ እና ሁሉም ተጋብዘዋል። 👇👇👇👇 https://t.me/HU_awada_fellow https://t.me/HU_awada_fellow https://t.me/HU_awada_fellow

ውድ የፌሎአችን ልጆች እንዴትናችሁ? እንኳን ደስ አላችሁ እያልን በማስታወቂያ እንደተነገረ በቀን 16 &17 \09\2016 እንደ ፌሎአችን የተዘጋጀ ድንቅ የWorship night and Alpha Batch program ስላለ ለዛ program t-shirt እየተሰራ ስለሆነ በ250birr ብቻ ማግኘት ትችላላችሁ እና ከዛሬ ጀምሮ ለleaders ብር በcash መስጠት ትችላላችሁ ሌላው አማራጭ ደግሞ በዚህ account 1000610973217 (Agegnew Thomas) አስገብታችሁ screenshot በማድርግ ለዚህ 0928214323 inbox ማድረግ ይቻላል። እንዳያመልጣችሁ!! ተባረኩ!! Leaders!! ማግኘት ይቻላል 090 923 8979 Tsedik 093 915 4453 Yanet 090 734 8391 Abenii 0928214323 Agegnew 0872115901 Dereje

photo content

photo content

ሰላም ውድ የፌሎችን ልጆች። ዛሬ አርብ መደበኛ የአምልኮ ፕሮግራም ስለሚኖር ሁላችንም 11:30 ላይ መካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን እንገናኝ። 📅 - አርብ 🕔 - 11፡30 📍- መካነ ኢየሱስ ቤተ
ሰላም ውድ የፌሎችን ልጆች። ዛሬ አርብ መደበኛ የአምልኮ ፕሮግራም ስለሚኖር ሁላችንም 11:30 ላይ መካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን እንገናኝ። 📅 - አርብ 🕔 - 11፡30 📍- መካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን የዛሬው ፕሮግራም እንደሌላው ቀን አናረፍድም ስለዚህ በጊዜ ይገኙ። መጽሐፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ ይዛ መምጣት እንዳይረሱ። 🚫መቅረትም ሆነ ማርፈድ አይቻልም🚫 #ተባረኩ

▶️የዚህ ሳምንት የምንጸልይላቸው ህዝቦች ይዞታ አማራ 👉የህዝብ ስም.... አማራ 👉የሚገኝበት ቦታ ...ሰሜን ኢትዮጲያ 👉የህዝብ ቋንቋ ....10,870,191 👉የህዝብ ዋነኛ ሀይማኖት.... ኦርቶዶክስ 👉ወንጌል አማኞች.... 1.1% 👉መጽሐፍ ቅዱስ በቋንቋቸው.... አለ 👉የኢየሱስ ፊልም በቋንቋቸው... አለ “ወደ ሞት የሚነዱትን ታደግ፤ ሊታረዱ የተወሰኑትን አድን።”( ምሳሌ 24፥11) 🔸ጌታ ይሰራል በታማኝነት እንጸልይላቸው🧎🧎‍♂🔊

What must I do to be saved? ለመዳን ምን ማድረግ አለብኝ? First, look to see what God says you must do to be saved. The Bible says salvation is simple. “Believe on the Lord Jesus, and you will be saved.” (Acts 16:31) “እነርሱም፦ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ አሉት።” ሐዋርያት 16፥31 Salvation begins with “repentance” - turning from sin and depending only on Jesus, instead of yourself or someone else. When people asked Jesus what kind of human work God likes, He said, “This is the only work God wants from you: Believe in the one he has sent.” (John 6:29). “ኢየሱስ መልሶ፦ ይህ የእግዚአብሔር ሥራ እርሱ በላከው እንድታምኑ ነው አላቸው።”ዮሐንስ 6፥29 Second, what did God promise? “And this is what He promised us—eternal life” (1 John 2:25). “እርሱም የሰጠን ተስፋ ይህ የዘላለም ሕይወት ነው።” 1ኛ ዮሐንስ 2፥25 It cost Jesus His own blood, giving up His life, to give you eternal life. But it was a free gift to you (Ephesians 2:8-9). ኤፌሶን 2 ⁸ ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤ ⁹ ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም። What the Bible says about being saved: መጽሐፍ ቅዱስ ስለ መዳን ምን ይላል፡- Jesus is the Good Shepherd, who has given His life for His sheep (John 10:11). “መልካም እረኛ እኔ ነኝ። መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ ያኖራል።” ዮሐንስ 10፥11 No one can snatch them from His grip (John 10:28-29). ዮሐንስ 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁸ እኔም የዘላለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ፥ ለዘላለምም አይጠፉም፥ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም። ²⁹ የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል፥ ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም። Those who come to Him will never be driven away (John 6:37). “አብ የሚሰጠኝ ሁሉ ወደ እኔ ይመጣል፥ ወደ እኔም የሚመጣውን ከቶ ወደ ውጭ አላወጣውም፤” ዮሐንስ 6፥37 Since God knows everything from the very beginning of time, His acceptance of you could not be a mistake. He does not take back His gifts. He does not take back His calling (Romans 11:29). “እግዚአብሔር በጸጋው ስጦታና በመጥራቱ አይጸጸትምና።”ሮሜ 11፥29 God's children are sealed with the Holy Spirit--God’s own Spirit, living inside you. God sees you as His own child, and you can look at Him as your Father (2 Corinthians 1:22, Ephesians 1:13, 4:30, Romans 8:15). “ደግሞም ያተመን የመንፈሱንም መያዣ በልባችን የሰጠን እርሱ ነው።” 2ኛ ቆሮ 1፥22 You are kept in His grace, not by your good works, but by God Himself: "You are being kept by the power of God because you put your trust in Him and you will be saved from the punishment of sin at the end of the world" (1 Peter 1:5). “ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።”   — 1ኛ ጴጥሮስ 1፥3-5 👇👇👇👇👇👇 https://t.me/HU_awada_fellow https://t.me/HU_awada_fellow

#LG “ጌታ ቸር መሆኑን ቀምሳችሁ እንደ ሆነ፥ ለመዳን በእርሱ እንድታድጉ አሁን እንደ ተወለዱ ሕፃናት ተንኰል የሌለበትን የቃልን ወተት ተመኙ።” — 1ኛ ጴጥሮስ 2፥2-3 ##ውድ የፌሌአችን ልጆች ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታች ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን !!!! ##በፌሎአችን የነበረው #የLG PROGRAM እንደቀጠለ ነው ። ባለፉት ሳምንታት 1ኛ እና 2ኛ ጢሞቴዎስን አጥንተን ስለጨረስን፣ የፊታችን ሰኞ 1ኛ ተሰሎንቄን እንጀምራለን፣ ሁላችሁም እንድትመጡና የእግዚአብሔርን ቃል አብረን እንድናጠና በጌታ ፍቅር እናበረታታቹአለን !!!! ምዕራፍ አንድ ከቁጥር አንድ እስከ አራት አንብባቹ እንድትመጡ ይሁን!! #ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ ።

photo content

photo content

ሰላም ውዴ ፌሎችን ልጆች እንዴት ናችሁ? ዛሬ ማለትም ሰኞ እንደሚታወቀው ልዩ የትንሳኤ የበዓል ፕሮግራም ስላለ 11፡30 ሲል ሁላችንም መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን እንገናኛለን። 📍 መካነ ኢየሱስ 🕜 11:30