AAU info hub
Open in Telegram
This telegram channel mainly works on addressing reliable and Fastest informations that are useful for AAU students. Please join and get fast informations. @AAUINFOHUB if you want me contact as @abuu19...abu fad
Show more809
Subscribers
No data24 hours
-17 days
+630 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
April '25
April '25
+15
in 0 channels
March '25
+6
in 0 channels
Get PRO
February '25
+70
in 1 channels
Get PRO
January '25
+29
in 0 channels
Get PRO
December '24
+41
in 0 channels
Get PRO
November '24
+55
in 0 channels
Get PRO
October '24
+91
in 1 channels
Get PRO
September '24
+49
in 2 channels
Get PRO
August '24
+54
in 0 channels
Get PRO
July '24
+23
in 0 channels
Get PRO
June '24
+56
in 1 channels
Get PRO
May '24
+37
in 2 channels
Get PRO
April '24
+92
in 5 channels
Get PRO
March '24
+55
in 3 channels
Get PRO
February '24
+45
in 1 channels
Get PRO
January '24
+65
in 0 channels
Get PRO
December '23
+285
in 2 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 28 April | 0 | |||
| 27 April | 0 | |||
| 26 April | 0 | |||
| 25 April | +1 | |||
| 24 April | 0 | |||
| 23 April | +1 | |||
| 22 April | 0 | |||
| 21 April | +1 | |||
| 20 April | 0 | |||
| 19 April | 0 | |||
| 18 April | 0 | |||
| 17 April | 0 | |||
| 16 April | +1 | |||
| 15 April | 0 | |||
| 14 April | 0 | |||
| 13 April | 0 | |||
| 12 April | 0 | |||
| 11 April | 0 | |||
| 10 April | 0 | |||
| 09 April | 0 | |||
| 08 April | +2 | |||
| 07 April | 0 | |||
| 06 April | +1 | |||
| 05 April | +3 | |||
| 04 April | +1 | |||
| 03 April | +1 | |||
| 02 April | +3 | |||
| 01 April | 0 |
Channel Posts
ለእስልምና እምነት ተከታይ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለ1446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ!
ዒድ-ሙባረክ!
🤲Eid Mubarak🙏
Happy Eid Al-Fitr 1446 to all Muslim students!
Eid-Mubarak!
Barattoota Islaamaa hundaaf baga ayyaana Iid al-Fixrii 1446 geessan!
Iid-Mubaarak!
@AAUINFOHUB
| 2 | We are pleased to announce the schedule for the NGAT examination, which will be held at the AAU exam center on March 21, 2021. Kindly ensure that you review your schedule in advance and arrive punctually to facilitate the smooth coordination of the program.
We extend our best wishes for your success in the exams. | 292 |
| 3 | +1 NGAT March 21_Morning Schedule.xlt | 253 |
| 4 | #USB Flash
Anyone who lost Flash in Digital library you can take from @Yabuaba by telling the sign of the flash. | 357 |
| 5 | Please find the list of accepted students for MD, DDM, Pharmacy, and Law programs below. | 405 |
| 6 | ዓድዋ‼️
"ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል!"
እንኳን ለ129ኛዉ የዓድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
የአድዋ ጦርነት ኢትዮጵያዊያን የአፍሪካ አዉራ ህዝቦች መሆናቸውን ያረጋገጡበት፣ በደም እና በህይወት ነፃነትን የተቀነጀንበት የማሸነፍና የድል ምዕራፍ ነው።
በመላው ኢትዮጵያዊያውያን የተመራዉ የአድዋ ጦር እያቅራራ፣ እየፎከረ እና እየሸለለ በመዝመት ለመላው የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ምልክት ሆነዋል።
አድዋ ኢትዮጵያዊያንን በአንድነት ያስተሳሰረ የአንድነት ገመድ ነው።
የአድዋ ጦርነት ለኢትዮጵያዊያን የህልውና የነበረ ስሆን ለቅኝ ገዥ ፋሽስት ደግሞ የቅኝ ገዥነት ስሜት ለማርካት ያሰበ ነበር።
ሆኖም ግን ጀግናዉ የኢትዮጵያ ህዝብ የጦርነት ጊዜ ወታደር እና የሰላም ጊዜ ገበሬ አሻፈረኝ በማለት ገፍቶ የመጣዉን የውጭ ጠላት ሀይል በመጣበት እግሩ አንበርክኮ እና ማርኮ ወደ መጣበት ሸኝተዋል።
እኛ ከተባበርን እና አንድነታችንን ካጠናከርን የሀገራችንን ስምና ክብር ከፍ በማድረግ ድህነታችንን ታሪክ ማድረጋችን አይቀርም።
በመጨረሻም የአድዋን የአይበገሬነት ወኔ በመላበስ የሚያጋጥሙንን ፈተናዎች ወደ መልካም ዕድል በመቀየር ፀጋዎቻችንን በሙላት ለህዝብ የላቀ ተጠቃሚነት ለማዋል ሁላችንም የድርሻችንን በተነሳሽነት እንድንወጣ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
እንኳን ለ129ኛው የአድዋ ድል በዓል አደረሰን ! አደረሳችሁ !!
Via ddis_News
@AAUINFOHUB | 456 |
| 7 | ሰላም እንዴት ናቹህ
ዛሬ በመቄዶንያ የነበረን ጉዞ ይህን ይመስል ነበር በአካል በመገኘት እንዲሁም የተለያዩ ነገሮችን በማገዝ ከጎናችን ለሆናችሁ በሙሉ በጣም እናመሰግናለን 🙏🙏🙏 | 408 |
| 8 | "የዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎች ልዩ የሚያደርገን ነገር አለ። በየአመቱ የምርቃት ወቅት ሲደርስ መምህራኖቻችንን የምናመሰግንበት እና ስታፍ የምንሸልምበት የ'ፌርዌል' (farewell) ራት ፕሮግራም አለ። ለሱ ካዋጣነው ገንዘብ የሚተረፈንን እንዲሁም ተጨማሪ መዋጮ አድርገን ለመቄዶንያ አረጋውያን መርጃ የምናበረክት ይሆናል።" የ2017 ዓ.ም የህክምና ት/ቤት ምሩቅ
እና የተማሪዎች ተወካይ ዶ/ር ሰይድ ሙላት።
"በጎነት ለራስ ነው። እኛ ህክምና ተምረን ስንጨርስ የምንገባው ቃል አለ፣ ከዛም ቃለ መሓላ አንዱ ነው"
#AAUGraduation2025
#AAUSchoolOfMedicine | 295 |
| 9 | አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2017 አጋማሽ ዓመት የተማሪዎች የምርቃት ስነ-ስርዓት በሳምንቱ መጨረሻ ያካሒዳል።
በዚህም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ቅዳሜ የካቲት 22/2017 ዓ.ም እንደሚካሔድ ተገልጿል።
©Tikvahuniversity✍
@AAUINFOHUB | 388 |
| 10 | ✨✨ጉዞ ወደ ሜቄዶኒያ✨✨
✨ሜቄዶኒያ የአረጋውያን መርጃ ማዕከል ✨
ንቃት የክርክር ክለብ፣ በጎ ሰው ክለብ፣ ቴክ ክለብ እና ጸረ ኤች አይ ቪ ኤድስ ክለብ በጋራ በመሆን የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 22 ወደ ሜቄዶኒያ የአረጋውያን እና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ጉዞ አዘጋጅተናል ።
በክቡር ዶክተር ቢኒያም በለጠ የተመሰረተው እና የሚተዳደረው ይህ የሁሉም ኢትዮጵያውያን ቤት በሃገራችን መውደቂያ ያጡ አረጋውያንን እና አእምሮ ህሙማንን እየተንከባከበ ይገኛል።
ስለሆነም በቀኑ መሄድ የምትችሉ የትራንስፖርት አገልግሎት ስለተመቻቸ እነዚያ ሰው የተራቡ አረጋውያንን እንድትጎበኙ፣ የተቻላችሁን አገልግሎት እንድትሰጡና ማዕከሉ አሁን ላይ ያለበትን ሁኔታ እንድትጎበኙ ስንል እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ ፡ ለጉዞው ስንሄድ የሚያስፈልጉ ነገሮችን እንደሃቅማችን መለገስ ለምንፈልግ፡ ማለትም ፦ እንደ
👉 ልብስ
👉የንጽህና መጠበቂያ ( ደረቅ ሳሙና ወይም ላርጎ ፤ ሶፍት ፤ ዳይፐር ..)
👉እንዲሁም ከላይ የተዘረዘሩትን ለመግዛት የሚሆን ገንዘብ
በየዶርማችሁ ለሚዞሩ ልጆች መስጠት የምትችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።
መሄድ የምትፈልጉ ከዚህ በታች ባለው ፎርም ተመዝገቡ 👇
https://forms.gle/8rwVNM7aAsTDcfcj8
ለማንኛውም ጥያቄ እና በአካል መስጠት ለምትፍልጉ ልጆች የሚከተሉትን አማራጭ ስልኮች በመጠቀም መለገስ ትችላላችሁ
1. ፍሊጶስ +251943533680
2 ጌታሁን +251915509816
3 ዮሃንስ +251940611543
📅ቀን፡ ቅዳሜ የካቲት 22 / 2017 ዓ ም
🚍ቦታ፡ ዋና ግቢ ሙዚዬም
🕰ሰዓት ፡ ጠዋት 2፡ 00
የአረጋውያንን ምርቃት ለመቀበል ቅዳሜ ወደ ሜቄዶኒያ አይቀርም!!!
⚠️ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው ! | 353 |
| 11 | @AAUINFOHUB | 267 |
| 12 | We are pleased to announce that registration for the Level One Chinese Language Certificate Program is open starting from February 19, 2024.
NB.: For those who have registered for level Two Chinese Language Certificate Program, classes will commence on Saturday March 1, 2025.
For further details, please refer to the attached poster
@AAUINFOHUB | 312 |
| 13 | Maybe the journey isn’t so much about becoming anything. Maybe it’s about unbecoming everything that isn’t really you. So you can become who you were meant to be in the first place.
“Paulo coelho”
@AAUINFOHUB
@AAUINFOHUB | 315 |
| 14 | #ጥቆማ‼️
ለ Ph.D. እና ለ Masters ፕሮግራም ፈላጊዎች በመሉ!
AgileEdge Consulting Group ለ 2025 የትምህርት ዘመን አለም አቀፍ እውቅና ያላቸው የተለያዩ የውጭ ሀጋራት ዩኒቨርስቲዎችን በማስተባበር በማስተርስ እና በፒ.ኤች.ዲ ፕሮግራም ለኢትዮፕያዊን ብቻ የሚሆን ከ 50 እስከ 70 % የነጻ የትምህርት እድል ማስገኘቱን ተከትሎ በ Blended Program / ሀገር ውስጥ ሆነው ሊማሩባቸው ከሚችሉባቸው የ ሁለተኛ እና የሶስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ላይ በ ህንድ፣ ዛምቢያ፣ ሲዊዘርላንድ፣ ጀርመን እና ሜክሲኮ በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች መመዝገብ የምትችሉመሆኑንእንገልጻለን።
የማመልከቻ ፎርም ለማግኘት -t.me/agile_edge
ለማመልከት -https://forms.gle/YnBzG6b2Hjg62kq19
ለበለጠ መረጃ በ ስልክ- 0908373715 ወይም 0994000961 በመደወል ተጨማሪ መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
በሚከተሉት አድራሻዎች ቤተሰብ በመሆን ሙሉ መረጃ ማገኘት ትችላላችሁ
TikTok- https://www.tiktok.com/@agile_edge_consulting Linkden https://www.linkedin.com/company/agileedgeconsultinggroup/ Facebook- https://web.facebook.com/agileedgeconsultinggroup
Telegram -https://t.me/agile_edge
👉 @AAUINFOHUB | 384 |
| 15 | +1 Academic Preference Instructions and Schedule For the 2017 E.C. AAU First-Year Students
@AAUINFOHUB | 316 |
| 16 | AAU Grading system
Examinations are graded on the following letter grading system, with corresponding points:
A+ 👉🏾90-100👉🏾 4
A 👉🏾85-90 👉🏾 4
A- 👉🏾80-85 👉🏾 3.75
B+ 👉🏾75-80 👉🏾 3.5
B 👉🏾68-75 👉🏾 3
B- 👉🏾65-68 👉🏾 2.75
C+ 👉🏾60-65 👉🏾 2.5
C 👉🏾50-60 👉🏾 2
C- 👉🏾45-50 👉🏾 1.75
D 👉🏾40-45 👉🏾 1
Below 40 F
AAU Senate Legislation 2024
@AAUINFOHUB | 513 |
| 17 | +2 ዩንቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ማድረግ ጀምረዋል📣
Arba Minch University Office of the registrar and Alumni Directorate 2017 EC Exit Exam Result Reporting Format (Excluding Summer Teachers Result)
Follow us👇👇
@AAUINFOHUB | 910 |
| 18 | የ exit exam ፈተና ውጤት ተለቆ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ተልኳል‼️
አንዳንድ ዩኒቨስቲዎች ውጤት ማሳየት የጀመሩ ቢሆንም ውጤት ማሳያ ሊንክ ለሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ገና አልደረሳቸውም። ዩኒቨርስቲዎች ሊንኩ እንደደረሳቸው ማሳየት ይጀምራሉ።
via_Addis_News
@AAUINFOHUB | 498 |
| 19 | #Update #EXITEXAM
ነገ በዩኒቨርሲቲዎቻቹህ በኩል ታያላቹህ
የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ህብረት ፕሬዝዳንት የሆነው ሃየሎም ስዩም የመውጫ ፈተና ውጤት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሬጅስትራር መላኩንና ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል ነገ ማየት እንደሚችሉ አሳውቋል።
Addis_News
@AAUINFOHUB | 729 |
| 20 | ❗️Congratulations❗️
#Exit_Exam_Result
ሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ተለቋል።
https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።
በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሠጠቱ ይታወቃል።
tikvahuniversity
@AAUINFOHUB | 886 |
