en
Feedback
መርጌታ በሀይሉ የባህል መድሀኒት ቀማሚ አስማትና ጥበብ ስራ 0918391447✍✍✍✍✍✍

መርጌታ በሀይሉ የባህል መድሀኒት ቀማሚ አስማትና ጥበብ ስራ 0918391447✍✍✍✍✍✍

Open in Telegram

ጥበብ ህይወት ናት ጥበብን ይጠቀሙ ።0918391447 ውድ የጥበብ ቤተሠቦች እንኳን ደሀና መጣችው ።ይህ ቻናል ለእርስዎ የተዘጋጀ ነው ችግርዎን ያማክሩን መፍትሔ ያገኛሉ

Show more
189
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️ #የዓይነ_ጥላና_የመተት_ልዩነትና_አንድነት_በሂወታችን_የሚያደርሱብንን_እንቅፋት ላካፍላችሁ 🇪🇹https://t.me/MergetaBehaylu1831 🇪🇹 ‼️#ወገኖቼ ለማንበብ አንሰልች በዚህ ችግር ሚሰቃዩ ብዙ እህት ወንድሞች እናት አባቶች አሉ ሸር በማድረግ እናካፍላቸው‼️ #ሁለተኛ_ልጥፍ #መተት ከዓይነ ጥላ አጋንንት ጋር አንድ የሚያደርገው ሁለቱም የሰውን ልጅ ውድ ሕይወት ማበላሸት፣ ውጥኑን፣ እቅዱን ማኮላሸት ላይ ስለሚያተኩሩ ነው፡፡ 0918391447🇪🇹 #መተት_ና_ዓይነ_ጥላ፦ ♨️በዕድላችን ♨️በእውቀታችን ♨️በትምህርታችን ♨️በእጮኛችን ♨️በትዳር ሕይወታችን እንዳንጠቀም ከጥንስሱ ጀምሮ እስከ ድግሱ ድረስ #የመደንቀር #የማበላሸት ሥራን ይሠራሉ፡፡ ሁለቱም አሉኝ በምንላቸው ነገሮች እንዳንጠቀም የመጠርቀም ሥራን ይሠራሉ፡፡ ሁለቱም ተስፋ በጣልንባቸው ከመቶ ፐርሰንት በላይ እርግጠኛ በሆንባቸው ነገሮቻችን ላይ አጋንንታዊ የበላይ በመሆን በግልጽና በስውር የማይታይ ምስማር በመሆን ጠስቀው ይይዙብናል መተትና ዓይነ ጥላ ሲላቸው በራሳቸው ሲላቸው በሰው እያደሩ፣የእኛን ነገር ገና ከጅምሩ እየገረገሩ ያበላሹብናል፡፡ ዓይነ ጥላና መተት የሰው ልጅ ዳግም የማያገኝውን ተመልሶ የማይኖረውን ውድ ሕይወቱን በማባከን ፣የያዘውን በማስጣል ብሎም በመንጠቅ አንድ ናቸው፡፡ #መተትና_ዓይነጥላ_የሚለያይባቸው 1. መተት በደጋሚዎች ወይም በጠንቋዮች በመጎተት ሰውን የሚቆራኝ አጋንንት ነው፡፡ 2. መተት በሰው እድል የሚቀና፣በሰው መልካም ሕይወት በብግነት የሚኖር ሰው በሚበላ በሚጠጣ ፣በቁስ ወዘተ በማስደገም የሚያቆራኘው አጋንንት ነው፡፡ 3. #ዓይነ ጥላ በደጋሚዎች የሚጎተት አጋንንት አይደለም እራሱን ችሎ፣ክፋቱን ተንኮሉን ጠቅልሎ ወደ ሰው ሕይወት የሚገባ አጋንንት ነው እንጂ በደጋሚዎች የሚቆራኝ አይደለም፡፡ 4. ዓይነ ጥላ የሰውን ልጅ ከማኅፀን ጀምሮ በጽንስ ጊዜ በመቆራኘት አብሮ የሚያድግ የሰውን ሕይወት የሚያጠወልግ አጋንንት ነው፡፡ 5. መተት ግን ድንገት ወደ እኛ ሕይወት በሰው ክፋት የሚመጣ አጋንንት ነው፡፡ 6. #ዓይነ_ጥላ የማንም አጋንንታዊ ድግምት የማያዘው በራሱ የክፋት መንገድ የሚራመድ ክፉ መንፈስ ነው፡፡ ➜በእርግጥ መተት ገና በማኅፀን ባለ ጽንስ ላይ ቢደገምም መተትን ወደ ሰው ሕይወት ለማስገባት ገፊ አካላት ያስፈልጋል ፡፡ ➜ዓይነ ጥላ ግን ዕድላችን ላይ በመቅናት ሰተት ብሎ የሚገባ ነው፡፡ #ልብ_ይበሉ‼ ➥#መተት በሰው ቅናት የሚገባ አጋንንት ሲሆን ➥#ዓይነ ጥላ እራሱ መንፈሱ በእኛ በመቅናት የሚገባ ነው፡፡ ➥#ዓይነ ጥላ በውስጣችን ከገባ በኃላ እራሱን እየቀያየረ በሕመም እየተመሰለ ይቀመጣል፡፡ ➥#መተትም ውስጣችን ከገባ ደዌ ሆኖ ይቀመጣል፡፡ 🇪🇹https://t.me/MergetaBehaylu1831 ‼️#ልዩነታቸው #ዓይነ ጥላ አንዴ ውስጣችን ከገባ እንደ ግል ይዞታው ተደላድሎ ይቀመጣል፡፡ #መተት ግን ውስጣችን ከገባ በኃላ እድሳት የሚባል አጋንንታዊ ሥርዓት አለው፡፡ እድሳት ማለት አንድ ሰው ላይ በመልካም ነገሩ መተት ሲመተትበት፣የሚያስመትተው ሰው በደጋሚው ወይም በመታቹ በኩል ለአጋንንቱ ግብር ያቀርብለታል፡፡ ለምሳሌ ፦ ገንዘብ፣በግ፣ደም ወዘተ ያቀርባል፡፡ ይህንን ያስደገመ ቀን ያቀረበውን ግብር በየ ዓመቱ ሲያቀርብ አጋንንታዊ ውል ይገባል፡፡ ይህንን የሚያደርገው የሰውን እድል ስለወሰደ በዛም ስለሚጠቀምበት ከሰው የወሰደው ዕድል፣ እውቀት፣ የትዳር፣የሥራ እድል ወዘተ በአጋንንት ተጠብቆ እንዲቆይለት እንዲጠቀምበት የሚያደርገው ነው፡፡ ብዙ ጊዜ መተት የተመተተባው ሰዎች ከአጋንንቱ በቀላሉ መላቀቅ የሚያቅታቸው በአጋንንቱ እና በሚደገምበት ሰው መሃል ያለው አስደጋሚው ሰው በየዓመቱ ወይም በየወራቶቹ በተደገመበት ሰው ስም ለአጋንንቱ ስለሚገበር የተመተተበት ሰው ሲታደስበት አጋንንቱ እንደ አዲስ ወደ ውስጡ ይገባል፣ ጤና ያጣል፣ የጀመራቸው ነገሮች በአስገራሚና ለማመን በማያስችል ሁኔታ ይበላሻል፡፡ #አንድ ሰው በተለይ መተት የተመተተበት ሰው መተቱ ሲታደስበት የሚያሳየው ጠባይ አለ፡፡ ♨️በድንገት ጭው የሚል ስሜት መሰማት ♨️ያለ ምክንያት ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ መግባት ♨️መረበሽ መጨናነቅ ♨️ፍርሃት መሰማት ♨️የሆነ የማናውቀው ነገር ውስጣችን ሲገባ መሰማት ♨️እራስን ስቶ መውደቅ/ይህ መንፈሱ ውስጣችን ሲገባ ነው/ ♨️በጠራራ ፀሐይ ብርድ ብርድ ማለት ♨️በድንገት የልብ ምት መጨመርና ዝብርቅረቅ የሚል ስሜት መሰማት ♨️ድንገተኛ የሰውነት ድካምና የመክበድ ስሜት መሰማት ♨️ሰላም ማጣት ♨️ድንገተኛ የባሕርይ ለውጥ ማሳየት ♨️ያለ ምክንያት ብስጭት ማለት ♨️ማዞር መቅለሽለሽ፣ጭንቅላት ♨️ልብ ላይ ጭንቅ የሚል ስሜት መሰማት ♨️ጩኽ ጩኽ የሚል ስሜት ከውስጥ መግፋት ♨️እጮኛሞች እና ባለ ትዳሮች ከሆኑ ድንገት የማስጠላትና የመጥላት ስሜት ውስጥ መግባትመሳደብ ♨️ከፍቅር አጋር ጋር እንለያይ ማለት ♨️የትዳር አጋርንና ልጆችን መጥላት ወዘተ ሊከሰቱብን ይችላል፡፡ ስለዚህ የተመተተበት ሰው መተቱ ሲታደስበት እንኳን ለሰው ለራሱም የማያውቃቸው የሚይጨበጡ የባሕርይ ለውጦችን ያሳያል፡፡ ለምሳሌ ፦ #በመጠጥ የተመተተበት ሰው በስንት ጸሎት እና ጸበል መጠጡን ከተወ የታደሰበት ቀን ንጉልያው እስኪዞር ድረስ ጠጥቶ ይሰክራል፡፡ #በእጮኛውና በትዳሩ ላይ በመቅናት የተመተተበት ሰው ከሆነ የታደሰበት ቀን ከእጮኛውና ከትዳር አጋሩ ከልጆቹ ጋር ያለ ምክንያት ከፍተኛ ጠብ ውስጥ ይገባል፡፡ #በእውቀቱ የተመተተበት ሰው ከሆነ የታደሰበት ቀን በዛን ሰሞን ደንዝዞ ፈዞ ይከርማል፡፡ #በገንዘቡ የተመተተበት ሰው ገንዘቡ ከኪሱ ለመውጣት የሚያጨበጭቡ ይመስል ያለ ምክንያት ይወጣል፡፡ ግን በምን እንዳወጣው ገንዘቡን የት እንዳደረሰው ምን ቁም ነገር ላይ እንዳዋለው አያውቅም፡፡ በአጠቃላይ እድሳት ማለት ከአጋንንቱ ጋር በሰው ሕይወትና እድል ላይ ውል ማራዘም ማለት ነው፡፡ #መተት_ከዓይነጥላ አንዱ የሚለይበት፦ #መተት በምንበላው ምግብ፣ በምንጠጣው መጠጥ፣በምንለብሰው የውስጥ እና ውጭ ልብስ/በላብ በወዝ/ በምንይዘው ቁስ ወዘተ ስለሚደገም በቀላሉ ሕይወታችን ሊያመሰቃቅል ፣ጤናችን ሊቃወስ ይችላል፡፡ #መተት ከዓይነ ጥላ የሚለይበት ምክንያት፦ #መተት አደገኛና ገዳይ መሆኑ ነው፡፡ ምንክያቱም መተት በመርዝ መልክ ሊሠራ ስለሚችል የተመተተበትን ምግብ የበላ ወይም መጠጥ የጠጣ ሰው በድንገት ሊሞት ይችላል፡፡ #በተለይ ወደ ሆድ በሚገቡ ነገሮች አጋንንቱ በሰውነታችን ሕዋሶች በመሰራጨት፣ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስብን ይችላል፡፡ #መተትና የዓይነ ጥላ መንፈስ በልዩነታቸው መተት የሚከብድበት አንዱ መተት አጋንንት እራሱን መቀየር መቻሉ ነው፡፡ መተት በሆድ ውስጥ አውሬ ሆኖ ይቀመጣል፡፡ #ለምሳሌ አንድ ሰው በሻይ፣በጠላ፣በሚሪንዳ መተት ተመትቶ ቢሰጠው ያንንም ቢጠጣ ወደ ሆዱ ከገባበት ቀን ጀምሮ ጤና ማጣት፣ ህመም መሰማት ይጀምረዋል፡፡ ይህ በሚጠጣ ነገር ወደ ሆዱ የገባው መተት ሰውዬው ሳያውቀው ከቆየ፣ሥጋዊ በሽታም ከመሰለው በጊዜ ሂደት ሆዱ ውስጥ የገባው መተት እራሱን በመቀየር #እንደ_እባብ #እንደ_እንቁራሪት #እንደ_አይጥ ሆኖ ውስጡ ተቀምጦ ሥጋውን በመብላት ደሙን በመጠጣት ለከፍተኛ ጤና መታወክና ጉዳት ይዳርገዋል፡፡

♨️የግርማ ሞገስ እና የጠላት መጠበቅያ ገቢር!♨️♨️♨️♨️♨️♨️ በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ጸሎት በእንተ ዓቃቤ ርእስ ወግርማ ሞገስ ሓሩራኤል ኢያኤል ኢዩኤል ጉሐኤል ቴዳኤል ታ
♨️የግርማ ሞገስ እና የጠላት መጠበቅያ ገቢር!♨️♨️♨️♨️♨️♨️ በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ጸሎት በእንተ ዓቃቤ ርእስ ወግርማ ሞገስ ሓሩራኤል ኢያኤል ኢዩኤል ጉሐኤል ቴዳኤል ታዳኤል ጭርዋቅ የውጣ ቤጣ ድዮናጥ አልፋ ዎዖ ህርምድር ክኤል ዴግ ወቤግ ወዲድርሙኒ አስሙናኤል አላሶሙ ሽቤር ኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር ሕያው ኀበኒ ክብረ ወሞገሰ ሲሳየ ወብዕለ ወዕቀበኒ እምጸላእትየ ወሰውረኒ እምአጋንንት ወአርሕቅ እምኔየ ወእምቤትየ ጸብዓ ወጽልአ ለገብርከ........እከሌ ገቢር፦ የቀጠጥና ሥር ከ፫ ቦታ ቆርጠህ በ ቅብዓ ሜሮን አንግሰህ ( ለውሰህ) እላይ ያለው አስማት በቀይ ቀለም ጽፈህ እጽዋቷን በወረቀቱ ጠቅልለህ በቀይ ሀር ከትበህ በቦርሳህ ያዝ። ፍቱን ነው! ሰው ሁሉ ያከብርሀል ብርም አይባክንም ገበያ ይገባልሀል ከሥራይ ይጠብቃል። ማየት ማመን ነው!🇪🇹0918391447

መጽሔተ መንፈስ ቅዱስ ‼️‼️ https://t.me/MergetaBehaylu1831🇪🇹 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ዱ አምላክ አሜን ጸሎት በእንተ መጽሔተ መንፈስ ቅዱስ ኆኅያተ አእምሮ በጸፍጸፈ ሰማይ ጽሑፍ ዝንቱ ፊደል ዘአለበዎ ለሄኖክ ወከ ብደ እንግድዓሁ ወልቡናሁ ወርእየ ኀዋኅወ ሰማይ ርኅወ ከማሁ አርኍ አናቅጸ ልቡናየ ሊተ ለገ፡ ዕገ፡ ወመናድልዮስ አሌፍ አልፋይእዜኒ ተወከፍ ነግሀ ወሠርከ አስማተ ዘአቅረ ብኩ ለከ አ ኡ ኢ ኣ ኤ እ ኦ:: ብርሃን ዘበአማን እግዚአብ ሑር ሃሌ ሉያ ቤት ብርሃነ ብርሃናት እግዚኣብሔር ሃሌ ሉያ በ ቡ ቢ ባ ቤ ብ ቦ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ጋሜል ግሩም እምግሩማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ገ ጉ ጊ ጋ ጌ ግ ጎ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ዳሌጥ ድድ ወመሠረት እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ደ ዱ ዲ ዳ ዴ ድ ዶ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ሄ ሕልው እምቅድመ ኵሉ መዋዕል ወአዝማን እግዚኣብሔር ሃሌ ሉያ ሀ ሁ ሂ ሃ ሄ ህ ሆ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብ ሔር ሃሌ ሉያ ዋው ውኩይ ዘያዋኪ ብርሃነ መለኮት እግዚ. ኣብሔር ሃሌ ሉያ ወ ዉ ዊ ዋ ዌ ው ዎ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ዛይ ዝናመ ሕይወት ወጠለ መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ዘ ዙ ዚ ዛ ዜ ዝ ዞ ብርሃን ዘበአማን እግዘአብሔር ሃሌ ሉያ ሔት ሕያው ዘኢይመ ውት እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ሐ ሑ ሒ ሓ ሔ ሕ ሖ ብርሃን ዘበአማን እግዚኣብሔር ሃሌ ሉያ ጤት ጥዑም ለእለ ይጼውዕዎ በጽድቅ እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ጠ ጡ ጢ ጣ ጤ ጥ ጦ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ዮድ ይባርክ ወይሁብ ለኵሉ ፍጥረት እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ጋዴን ፫ ጊዜ አፍሐመ እሳት ዘያንበለብል ቅድመ ገጹ ለእግዚአብሔር ጋዳ ያበውኡ ሎቱ ቁርባነ እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ የ ዩ ዪ ያ ዬ ይ ዮ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብ ሔር ሃሌ ሉያ ካፍ ክቡር እምክቡራን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ከ ኩ ኪ ካ ኬ ክ ኮ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ላሜድ ልዑል እምልዑላን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ለ ሉ ሊ ላ ሌ ል ሎ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ሜም ምዑዝ ወምሉዕ ሙሐዘ መንፈስ ቅዱስ እግዚአ ብሔር ሃሌ ሉያ መ ሙ ሚ ማ ሜ ም ሞ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ኖን ንጉሥ ዘይነግሥ ለመዛግ ብተ ብርሃን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ነ ኑ ኒ ና ኔ ን ኖ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ሳምኬት ሥግው በወለተ አዳም ወሄዋን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ሰ ሱ ሲ ሳ ሴ ስ ሶ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ዔ ዓቢይ እግዚአብሔር ወቡሩክ ወልዑል ዘያሌዕሎሙ ለትሑታን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ዓ ዑ ዒ ዓ ዔ ዕ ዖ ብርሃን ዘበአ ማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ፌ ፈልፈለ ሕይወት ወነቅዐ ትፍሥሕት እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ፈ ፉ ፊ ፋ ፌ ፍ ፎ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ጻዴ ጻድቅ ዘያጸ ድቆሙ ለንጉፋን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ጸ ጹ ጺ ጻ ጽ ጾ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ቆፍ ዘይቄድሶሙ ለቅዱሳን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ቀ ቁ ቂ ቃ ቄ ቅ ቆ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ሬስ ርእሰ ጥበብ ወአእምሮ እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ረ ሩ ሪ ራ ሬ ር ሮ ብር ሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ሳን ሰሎሞን መስተ ግልም ልዑል እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ስ ስ ሲ ሳ ሴ ስ ሶ ብርሃን ዘበአማን እግዚኣብሔር ሃሌ ሉያ ታው ታዖስ ትሑት ወየዋህ ዘያስተፌሥሖሙ ለትሑታን እግዚአብሔር ተ ቱ ቲ ታ ቴ ት ቶ ታቦራዊ በመለኮቱ ታዖስ ቤዛ ኵሉ ነፍስ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ኄር ግሩም ይፈርህዎ ለኄራን ወለርቱዓነ ልብ እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ብርሃን ዘበአማን እግዚኣብሔር ሃሌ ሉያ ጰይት ጰራቅሊጦስ ጸጋዌ ጸጋ እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ጰ ጱ ጲ ጳ ጲ ጵ ጰ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ፀ ፁ ፂ ፃ ፄ ፅ ፆ ፀሐይ ዘያበርህ ውስተ አልባቢሆሙ መደንግፅ በዕሉ አስማት አርኁ አናቅጸ ልቡናየ ሊተ ለገ፡ ዕገ ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ድድ ወመስተናግር ለበሐማን ነድ ዘያነትር ወዘያከብር በክስብኤል እግዚአብሔር አብ ዋካ ወብርሃን እግዚአብሔር ወልድ ዋካ ወብርሃን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ዋካ ወብርሃን ስምከ ስመ መሐላ ዘነገርኮ ለሚካኤል በአካዕ ስምከ በቤቃ ወበጼቃ ስምከ አርኍ አናቅጸ ልቡናየ ሊተ ለገ ዕገ፡ ፍታሕ ማዕሠረ ልሳንየ እንተ ተዓቢ ነቢበ በስምከ ዳና ከኩኖ ሽርማን ቁር ማን ቁቅናፍ ቁቅን በእሉ አስማቲከ አርኍ አናቅጸ ልቡናየ ወፍታሕ ማዕሠረ ልሳንየ ሊተ ለገ ዕገ፡ እግዚአብሔር ሕያው ወቡሩክ አምላኪየ ጸምአት ነፍስየ ኀበ አምላኪየ ሕያው እስመ ልዑል ወግሩም ቅዱስ ወግ ሩም ስመ ዚአሁ ውእቱ እግዚአብሔር አብ አክራዕ እግዚ ኣብሔር ወልድ በትራዕ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አዚዝ አርእየኒ ገጸከ ወአስምዐኒ ቃለከ እስመ አዳም ወገጽከ ላህይ እግዚአብሔር አብ ዓምደ ብርሃን እግዚአብሔር ወልድ ዓምደ ብርሃን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ዓምድ ብርሃን አብርህ ውስተ ልብየ ዓምደ ብርሃንከ ከመ እንግር ዕበየ ስብሐተ መለኮተ መንግሥትከ፡ ኣውኪ ውስተ ልብየ ዋካ ብርሃንከ ወብርሃነ ገጽከ ከመ እንግር ዕበየ ስብሐተ መለኮተ መንግሥትከ፡ እግዚአብሔር አብ ነበልባለ ብርሃን እግዚአብሔር ወልድ ነበልባለ ብርሃን እግዚአብሔር መን ፈስ ቅዱስ ነበልባለ ብርሃን አብርህ ወአንበልብል ውስተ ልብየ ነበልባለ ብርሃንከ ወብርሃነ ገጽከ ከመ እንግር ዕበየ ስብሐተ መለኮተ መንግሥትከ፡ እግዚአብሔር አብ ፀዳለ ብርሃን እግዚአብሔር ፀዳለ ብርሃን እግዚአብሔር ወልድ ፀዳለ ብርሃን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ፀዳለ ብርሃን አፅደልድል ውስተ ልብየ ፀዳለ ብርሃንከ ወብርሃነ ገጽከ ከመ እንግር ዕበየ ስብሐተ መለኮተ መንግሥትከ እግዚአብሔር አብ ነደ ብርሃን እግዚአብሔር ወልድ ነደ ብርሃን እግዚአብ ሔር መንፈስ ቅዱስ ነደ ብርሃን አብርሀ ውስተ ልብየ ነደ ብርሃንከ ወብርሃነ ገጽከ ከመ እንግር ዕበየ ስብሐተ መለኮተ መንግሥትከ፡ ቅዱስ እግዚአብሔር ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ጸ ጹ ጺ ጻ ጼ ጽ ጾ ፓውስ ፓኒ አማን ጦስ መስተናግር ለመሃይምናን በውስተ ፒላስ እግዚኣብሔር ብርሃን ዘበአማን እግዚኣብሔር ሃሌ ሉያ ፐ ፑ ፒ ፓ ፔ ፕ ፖ ብርሃን ዘበአማን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ወልዱ ለቡ ሩክ ከሣቴ ብርሃን እግዚአብሔር ሃሌ ሉያ ኬፍዕ ለፓፔኤል መፍርህ ኢየሱስ ክርስቶስ ሃሌ ሉያ ዕብነ ሕይወት እም ጽዮን ወዕብነ ረድኤት ዘበአቤኔዜር ኢየሱስ ክርስቶስ ዕብነ እልመቅሊጦስ ወእብነ ኃይል ኢየሱስ ክርስቶስ ዕብነ ድስቡ ጣስዮስ ይንድድ ውስተ ልብየ ነደ ብርሃንከ ወብርሃነ ገጽከ ከመ እንግር ዕበየ ስብሐተ መለኮተ መንግሥትከ፡ እግዚኣብ ሔር አብ መብረቀ ብርሃን እግዚአብሔር ወልድ መብረቀ ብርሃን እግዚኣብሔር መንፈስ ቅዱስ መብረቀ ብርሃን ይብ ርቅ ውስተ ልብየ መብረቀ ብርሃንከ ወብርሃነ ገጽከ ከመ እንግር ዕበየ ስብሐተ መለኮተ መንግሥትከ፡ እግዚአብሔር ኣብ ነጐድጓደ ብርሃን እግዚአብሔር ወልድ ነጎድጓደ ብርሃን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ነጐድጓደ ብርሃን ያንጐድጒድ ውስተ ልብየ ነጐድጓደ ብርሃንከ ወብርሃነ ገጽከ ከመ እንግር ዕበየ ስብሐተ መለኮተ መንግሥትከ፡ እግዚአብሔር አብ ፀሐየ ብርሃን እግዚአብሔር ወልድ ፀሐየ ብርሃን እግዚአብ ሔር መንፈስ ቅዱስ ፀሐየ ብርሃን ይብራህ ውስተ ልብየ ፀሐየ ብርሃንከ ወብርሃነ ገጽከ ከመ እንግር ዕበየ ስብሐተ መለኮተ መንግሥትከ፡ እግዚአብሔር አብ ባራኬ ኅብስት እግዚአብሔር ወልድ ባራኬ ኅብስት እግዚአብሔር መንፈስ

‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️‼️ +25191839147 🇪🇹 0918391447 🇪🇹 https://t.me/MergetaBehaylu1831 ውስተ ልብየ ከመ እንግር ዕበየ ስብሐተ መለኮተ መንግሥትከ፡ ወከልለኒ ከመ ቀስተ ደመና ባርክ በኵሉ መዋዕለ ሕይወትየ እስከ እፌጽም እድሜየ ኀሢሦተ ነፍስየ አነ ገብ፡ ዕገ፡ ብርሃንከ ዘበአማን አብርህ እግዚኦ አዕይንተ ልብየ ወሕሊናየ ወፈኑ ዲቤየ መንፈሰከ ቅዱሰ ከመ እርአይ ስብሐተ መለኮተ መንግሥትከ፡ ወረስዮ ለልሳንየ ከመ መብረቅ ወከመ ሰይፍ ለቃልየ አልፋ ወዖ አማኑኤል ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር ጸባኦት ፍጹም ምሉዕ ሰማያተ ወምድረ ቅድሳተ ሰማያቲከ ቀድስ ነፍስየ ወሥጋየ ወአንጸፍጽፍ ውስተ አፉየ ጸቃውዐ ስብሐቲከ ዘያነ ብበኒ ወዘያጽሕፈኒ ብሉየ ወሐዲስ ኄር እግዚአብሔር ዘትከ ሥት ሥውረ ውስተ ልበ ሰብእ ጊዜ ገቢር ለእግዚአብሔር ሕያው ፌ መንክር ስምከ ዘያስተናግሮ ለበሐም ወለጽሙም ወይፌውስ ሕሙመ ወያርኁ ልበ ዕብን በቃለ ሱኤል ኤሎሄ ኢላሂ ግላ ጽልመት ዘይሰድድ ወማዕፈድ ዘያርዕድ እሳተ ራትዓን ቃልከ ዘይነብር በአየር በአትረፎን ቃልከ ዘይነብር በነቢያት አለብወኒ ከማሆሙ ወክሥት ሊተ ለገ ዕገ፡ ወወደ ይከ ትፍሥሕተ ውስተ ልብየ እስመ አንተ ታበርህ ማኅ ቶተ ልብየ እግዚአብሔር አምላኪየ ያበርህ ጽልመተ ልብየ ትከሥት ከናፍርየ ወአፉየ ያየድዐ ስብሐቲከ ወእነግር አም ሳለ ዘእምትካት እዜምር ወእሌቡ ፍኖተ ንጹሐ ሰብሕዎ በመዝሙር ወበመሰንቆ ወቀርበ ልቡ ወውዱስ ስሙ ሰብ ሕዎ ለእግዚአብሔር በቅዱሳኑ ሰብሕዎ በጽንዐ ኃይሉ ሰብ ሕዎ በክሂሎቱ _ ሰብሕዎ በከመ ብዝኃ ዕበዩ ሰብሕዎ በቃለ ቀርን ሰብሕዎ በመዝሙር ወበመሰንቆ ሰብሕዎ በከበሮ ወበ ትፍሥሕት ሰብሕዎ በአውታር ወበእንዚራ ሰብሕዎ በጸና ጽል ዘሠናይ ቃሉ ሰብሕዎ በጸናጽል ወበይባቤ ኵሉ ነፍስ ይሴብሖ ለእግዚኣብሔር ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም ኢትሜንኑ እሎንተ ቃላተ ዘይትከዐዉ ውስተ አየር ወተፈነዉ ውስተ ልብየ ኦ ቅድ ስት እመ አምላክ ጸሎትኪ ወምህረቱ ለወልድኪ ምስሌኪ ይባርከኒ ወክሥቲ ሊተ ኵሎ ዘሰአልኩኪ አነ ገብርኪ ዕገሌ ♨️♨️ገቢሩ ‼️ነጭ ማር በብርሌ አድርገህ ፯ ቀን ደግመህ በፈላ ጊዜ በሰ ባተኛው ቀን ጠጣ፡፡ ከማሩ ያለ ውሀ በቀር ገቢር ሌላ አይገባትም ባዶ ውሃና ማር ብቻ ነው፡፡ ውሃው ወደ ምሥራቅ የሚፈስ ወፍ ያልቀ መሰው ቢሆን ይመረጣል፡ የዚህ ጸሎት አገልግሎት ፩ኛ አስማት ማንገሻ ይሆናል፡ ፪ኛ ብቻውንም ተደግሞ ልቡና ለሚያፈዝ ነገርበጣም ጠቃሚ ነው በየጊዜው ፯ ፯ ቀን ማርና ቅቤ ወደ ምሥራቅ በሚፈስ ሌሊት ውሃ በሞ ብርሌ እየበጠበጡ ፯ ጊዜ እየደገሙ ቢጠጡት ለአዕምሮ በጣም ጥሩ ነው፡፡ ዓዲ በጣዝማ ማር በሞ ብርሌ ፯ ቀን ደግመህ ጠጣ ዓዲ በሰም ጽዋ በአዲስ ጐጆ ቀጤማ ጐዝጉ ዘህ ነጭ ዕጣን አጢስ ሽንብራ ብላ ማር ጠጣ ሐዳፌ ነፍስን ኀቤ ከን ድገም ጠላ አተር ጎመን ሽንኩርት አትቅመስ ፵ ቀን ተዐቀብ 🇪🇹https://t.me/MergetaBehaylu1831

‼️ወደ ውጭ ሀገር ለመሔድ የዓይነ ጥላ መንፈስ ገርግሮታል? ‼️‼️‼️❓ገርጋሪ መንፈስ ምንድን ነው❓ 🇪🇹 https://t.me/MergetaBehaylu1831 የሚገረግር መንፈስ እና የዓይነ ጥላ መንፈስ ነገዳቸው ምድራውያን አጋንንት ሲሆኑ ተግባራቸው የሰው ልጅ ዕድል መስበር እንዲሁም የታሰበ መልካም ስራ ማሰነካከል ነው። የገርጋሪ መንፈስት ማለት፦እጅግ በጣም ብዙ እና አዳጋች እንዲሁም የረቀቀ የሕይወት መሰናክል ይዘው የሰው ልጅ አእምሮን የሚቆጣጠሩ ከዘመናዊ ሕክምና ጋር የተላመዱ የወደቁ መናፍስት ናቸው። የሚገረግሩ መናፍስት፦ ከልጅነት እስከ አዋቂነት ዕድሜ ድረስ ዕድልን የሚሰልቡ ከራሳችን ባህሪ ጋር በመመሳሰል የራሳቸውን ዓላማ የሚያስፈጽሙ ተንኮለኞች መናፍስት ናቸው። የሚገረግሩ መናፍስት ስራ፦ ሰዎች በተለያዩ ምክንያት የውጭ ሀገር ዕድል አግኝተው ምክንያቱ ሳይታወቅ ጉዳዩን ማስተጓጎል፣እንቅፋት መፍጠር፣በፈተና ሰዓት ማሸበር፣በበሽታ ማስተጓጎል የመሳሰሉት እንቅፋት እንዲከሰት ዋነኛ ተዋናዮች የገርጋሪ መናፍስት ናቸው። የገርጋሪ መናፍስቶች፦ማንኛውም የታቀደ ስራ፣ ይሁን የሕይወት መሰረትን የሚገረግሩ፣የሚያናጉ፣ ወደ ቤተ እግዚአብሔር እንዳንጠጋ የሚገረግሩ፣የራስ ማንነታችን እንዳንመስል አስከፊ ባሕሪ የሚያጎናጽፉ፣ሞት የሚደግሱ፣የጥፋት ነገድ ናቸው። የሚገረግሩ መናፍስት፦የማይገረግሩት የሕይወት ዘይቤ የለም:: ትዳር እንዳንይዝ፣ልጅ እንዳንወልድ፣ሃብት እንዳናፈራ፣ቤተሰብ ሰላም እንዳይሆን፣ሀገር ሰላም እንዳይፈጠር፣ግልፍተኝነት ባህሪ እንዲኖረን ያደርጋሉ። 🇪🇹 https://t.me/MergetaBehaylu1831 ♨️የሚገርግሩ መናፍስት የልፋት ስራ 📌የውጭ ፕሮሰስ ማቊረጥ 📌ጽንስ ማቋረጥ 📌ትዳር ማቋረጥ 📌ተስፋ ማጨለም 📌የትምህርት ፈተና ማሰናከል 📌ከሰዎች ጋር አለመስማማት 📌መነጫነጭ 📌ራስ ምታት 📌በሰው እንድንጠላ ማድረግ 📌ሀብት መገርገር 📌ስራ መገርገር 📌ጭንቀት መፍጠር 📌ለአደጋ መዳረግ 📌እቃ እንዲበላሽብን መሆን 📌ከፍቅር ጓደኛ ማጣላት 📌በወር አበባ ከቤተ እምነት መከልከል 📌በህልመ ለሊት ከቤተ እምነት መከልከል 📌ልጅ መከልከል 📌እንቅልፍ መንሳት/እንቅልፍ ማብዛት 📌ፍርሃት..... ከላይ የተዘረዘሩት የሚገረግሩ መናፍስቶች ከብዙ በጥቂቱ ናቸው። እነዚህ ችግሮች በእናንተ ዘንድ ያለ እንደሆነ በውጭም በሃገር ውስጥም ያላችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን መፍትሔ የሚሆን ድንቅ ጸሎት እንሆ ልመግባችሁ። በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ ጸሎት በእንተ ዓይነ ጥላ ወዓይነ ወርቅ ገርጋሪ ወአብራሪ የጋራት ኤሎሄ የጋራት ሃሌ ሉያ የጋራት ዮፍታሔ የጋራት ታኦስ አልፋ ቤጣ የውጣ የጋራት ዎዖ የጋራት ኢየሱስ ክርስቶስ የጋራት አማኑኤል ጸባዖት በኃይለ ዝንቱ አስማተ መለኮት በራስ በገጽ በዓይን ወበሽፋፍት በልሳን ወበአፍ በአንገት ወበደረት በእጅ ወበእግር በባት ወበአቁያጻት በራስ ጠጉር ወበእግር ጽፍር ዘሀሎከ ዓይነት ፃእ ከመወጽአ ዮናስ እምከርሰ አንበሪ ከማሁ ፃእ ዓይነት ወዓይነ ወርቅ ዓይነ ጥላ ገርጋሪ ወአብራሪ እምላዕለ ገብርከ እከሌ(የራስ ስም) ⭕️አሰራሩ መስመር በሌለው ወረቀት በቀይ ቀለም ወይም እስክርቢቶ ጽፈው ቢችሉ በቆዳ ከትበው ካልሆነ በኪሶት ይያዙ። እንዲሁም ጧት ወይም ማታ ፫ ጊዜ ይጸልዩ። ልዩ ውጤት ያገኙበታል። ይህ መልካም እና የገርጋሪ ዓይነ ጥላ መፍትሔ ጸሎት እጅጉን መልካም የፈጣሪ ልዩ ስሞች የያዘ መፍትሔ ነውና! ይህ ኃላቀር አስተሳሰባችን ትተን መርምረን እንጠቀምበት። ይህ መልእክት በጭንቅ ውስጥ ላሉ ወንድም እህቶቻችን እንዲሁም ዘመድ ጓደኞቻችሁ ይደርስ ዘንድ ከወደዳችሁ ሼር ማድረግ አትዘንጉ። 🇪🇹 09 18 39 14 47🇪🇹

‼️አስተውል ይጠቅምካል ‼️ ሰላም ጤና ይስጥልኝ እንደምን አመሻችሁ በቸርነቱ እስከዚህ ሰአት የጠበቀን ፈጣሪ ስሙ የተመሰገነ ይሁን፡፡ የዛሬው የትምህርታችን ክፍል ሰረገላ ኤልያስ ይባላል እንድትከታተሉኝ አሳስባለሁ፡፡ ሰረገላ ኤልያስ ብዙ አስማቶችን ከነ ገቢሩ የያዘ ጥበብ ነው፡፡ ቃለ እግዚአብሔር የሆነ በእውነት ፍጹም አስማተ እግዚአብሄር ወይም የእግዚአብሔር ኅቡዕ ስም የሆነ ነው፡፡ ሁሉንም በዝርዝር እንመልከት በድጋሚ ከብራናው ጋር እያስተያያችሁ የምጽፈውን፡፡ 1 ቁጥር ላይ ብቻ አጻጻፉን አሳያችኀለው ሌላውን በአማርኛ እጽፈዋለሁ፡፡ ብራናውን በማናገር መውሰድ ይቻላል ሠረገላ ኤልያስ በስመ ሥሉስ ቅዱስ ዝ ውእቱ አስማተ እግዚአብሔር ልዑላን። 1)ያሽመከቢት፡፡ ጸሐ፡በዕፍ፡ሐፂበከ፡አስ፡ለሕሙም፡የሐዩ፡እምደዌሁ (ምሕጻሩ እና አጻጻፉ)                                                        ጸሐፍ፡ በዕፍራን፡ ሐፂበከ ፡ አስትዮ ፡ ለሕሙም ፡ የሐዩ ፡ እምደዌሁ                                                   በዕፍራን ቀለም ጽፈሕ የጻፍከውን አጥበህ ለታመመ ሰው አጠጣ ይድናል፡፡ 2)መጢጢተ፡፡ በዕፍራን ቀለም ዕቃ ላይ ጻፍ የጻፍከውን በዝናም ውሐ አጥበህ ለተማሪ አጠጣ የሰማውን ሁላ አይረሳም፡፡ 3)ያመነሁ፡፡ በዕፍራን ቀለም ጻፍ የጻፍከውን በክረታስ አድርገህ ያዝ ከንዳድ ያድናል(ንዳድ ማለት ኃይለኛ ትኩሳት መቃጠል በሽታ ነው ወይም የአንድ በሽታ ምልክት 4)ያመሴወ ሰለጠ ሰለጠ፡፡ በእፍራን ጻፍ በኮልን በሶከር በጥብጠህ አጠጣ ከሚያንቀጠቅጥ ከሽንት ምጥና ከንዳድ ያድናል፡፡ 5)ያመጢጢታ፡፡ በዕለተ አርብ ፀሐይ ሳይወጣ በክርታስ ጽፈህ በክንዷ አሲዛት ልትወልድ ስትል ምጥ አያስቸግራትም፡፡ 6)ያጠሐዢ፡፡ በዖፈ ያሬድ ደም ፀፈሕ ያዝ በሰው ሁሉ ዘንድ ግርማሞገስ ታገኛለህ፡፡ 7)ያልጠብሔር፡፡ ጸሐፍ ያንተንና የእናትህን ስም አስገብተህ ከቤትህ መሀል ቅበር ሰው ሁሉ ያፈቅርሀል፡፡ 8)ያሒዢዢአት፡፡ በጻህል ላይ በዕፍራን ጽፈህ አጥበህ አጠጣ ለልብ ሕመምና ለመጋኛ፡፡ 9 10) ስጊተ ጊሮ ያሸልጥዕ፡፡ 100 ጊዜ ጽፈህ ለአበደ ሰው በክንዱ እሰርለት ይድናል፡፡ 11) ያሄሙት፡፡ በዕፍራን ጽፈህ ያዝ አትደክምም 13)ያሽዕርር፡፡ ጽፈሕ አጥበህ አጠጣ ለሆድ ሕመም 14) ያከረፍዕ፡፡ ጽፈህ አጥበህ ከማር ጋር አጠጣ ለሴት በወሊድ ጊዜ እንዳትታመም 15) ያመዙ ሰብሐጥያ፡፡ በዕፍራን ቀለም ጽፈህ ለሴት ልጅ በእጇ አሲዝ ደም ሲበዛባት ጊዜ፡፡ ለዛሬ እስከዚህ ይበቃናል ግማሹን ነገ እናያለን፡፡ ግን ዛሬ ካየነው ውስጥ በተደጋጋሚ ዕፍራን ቀለም ይላል ዕፍራን ቀለም ከ7ቱ ቀለም ውስጥ አብሮ የሚጨመር ነው ስለዚህ 7ቱ ቀለማትንም ተጠቅማችሁ ብትጽፉ ይሰራል፡፡ ሌላ እኔ በአማርኛ የመጽፈውን ገቢር ከብረናው ጋር ስታስተያዩ ለሌላ ጊዜ በራሳችሁ ትርጉሙን ማወቅ አያቅታችሁም፡፡ መልካም ምሽት፡፡፡ 0918391447🇪🇹 0918391447🇪🇹

#‼️ለጠላት_መፍዝዝ‼️ በስመ አብ ወወልድ መወንፈስ ቅዱስ፩ዱ አምላክ ጸሎት በእንተ መክምዝ መፍዝዝ ወመደንግዝ #ሁዝ ፫ጊዜ #አላዝዝ ፫ጊዜ #አንበዝብዝ ፫ ጊዜ #አቅበዝብዝ ፫ጊዜ.እለ ይመጽኡ ኀቤየ
#‼️ለጠላት_መፍዝዝ‼️ በስመ አብ ወወልድ መወንፈስ ቅዱስ፩ዱ አምላክ ጸሎት በእንተ መክምዝ መፍዝዝ ወመደንግዝ #ሁዝ ፫ጊዜ #አላዝዝ ፫ጊዜ #አንበዝብዝ ፫ ጊዜ #አቅበዝብዝ ፫ጊዜ.እለ ይመጽኡ ኀቤየ በመዓልት ወበሌሊት በሠርክ ወበነግህ እለ ይመጽኡ በምሥራቅ ወበ ምዕራብ በሰሜን ወበ ደቡብ ጸዋርያነ ወልታ ወኵይናት ወኩሎሙ ወዱለተኛ ይቁሙ በዘ ሐለው ወኢይቅረቡ ኀቤየ ለገብርከ እገሌ........ ‼️#ገቢር፦ 1ኛ,#ጠላት እንዳይነካህ ምንገድ እንዲቀናህ በ፯ ጠጠር ፯ ጊዜ ደግመህ አራቱን በአራቱ መአዝን ጥለህ ሥስቱን በግራ ኪስህ ብትይዝ #ለጠላት_ፍቱን_ውእቱ 2ኛ,#ለመንገድ ወይም ወደጌታህ ቤት ብትሄድ በቅብዓ ቅዱስ ፯ጊዜ ደግመህ ግንባርህን በስሱ ተቀብተህ ብትሔድ #ለመንገድ_ፍቱን_ውእቱ 3ኛ,#ጠላት ቢነሳብህ በአመድ በግራ እጅ መዳፍህ ይዘሀ በግራ ጎንህ ተኝተህ ፵፱ ጊዜ ደግመህ በቀኝ ጎንህ ተነስተህ ወደ ውጭ ወጥተህ ወደ ምዕራብ ዞረህ የያዝከውን አመድ ለነፋስ በትሰጥ #ለጠላት_ፍቱን_ውእቱ 4ኛ,#ለሌባ ፯ ጊዜ በአመድ ደግመህ ግቢህን ብትረጭ #ለሌባ ፍቱን_ውእቱ 5ኛ,#ለሙግት ለክርክር በነጭ ወረቀት በቀይ ቀለም ክብ አድርገህ ጽፈሕ ይዘህ ወደ ችሎት ብትሄድ ለሙግት ወለክርክር  ይከውን። 0918391447🇪🇹 +251918391447🇪🇹

መሳብ አንደኛው ፍቱን መፍትሔ ነው።  ይሔ ጠቀሜታው ነው።            ‼️ጉዳቱ ምንድን ነው? ልክ ዕንደሺነቱ ዱቄት የዕፀመናሔውን  ዱቄት በቅቤ ካልተነጠረ በስተቀር መጠቅም   ዓይቻልም  አፍንጫ  ያቆስላል ወይም    ነስር  ያመጣል።                  ‼️2️⃣>ኛ  ለአስም በሽታ ፍቱን  መፍትሔ ነው።            አጠቃቀም        የሺነቱን  ቅርፍት  ከገተም  ዛፍ ቅርፊት ጋር  አድርቀህ  ወቅጠህ በማር አቡክተህ በባዶ ሆድ ለብ ባለ ውሃ እየበጠበጥክ ለ15  ቀን  ያህል በሻይ ብርጭቆ  አንዳንድ  ጠጣ፡፡ ለብ ባለው ውሃ የሚበጠበጠው የመድኃኒቱ መጠን በስኳር ማንኪያ በቀን  አንዳንድ ነው                  ‼️ 3️⃣>ኛ በሆዷ  ውስጥ ፅንስ ለማይረጋላት ማንኛዋም ሴት  ፍቱን መፍትሔ ይሆናል።                 አጠቃቀም የሺነት የዛፉን ቅርፍት አድርቃ ላም አድርጋ ወቅጣ ዱቄቱን በማር እያፈላች  ትጠጣ 1>የሾርባ ማንኪያ የመድኃኒት ዱቄት በሁለት   ብርጭቆ  ውሃ አፍልታ/ቀቅላ 1>የስኳር ማንኪያ ማር ጨምራ በደንብ አንተክትካ ፈልቶ ፈልቶ 1>የውሃ ብርጭቆ ብቻ ሲቀር አውጥታ  ትንሽ ቀዝቀዝ አድርጋ  በማጣሪያ አጥልላ ከምግብ በፊት ትጠጣ በተከታታይ               ለ>20>ቀን በቂ ነው:: መድኃኒቱን ከጠጣች በኋላ ከምግብ> 2> ሰዓት ተከልክላ መቆየት አለባት ። ማሩም ሆነ የመድኃኒቱ ዱቄት የሚጨመረው ውሃው ከፈላ በኋላ ነው።                ‼️  4️⃣>ኛ ለጉበት/ለወፍ ህመም ፍቱን መፍትሔ ነው።                  #➔ አጠቃቀም የደረቀውን የሺነት ቅርፍት ከምድር ዕንቧይ  ፍሬ ጋር ተመጣጣኝ ዶዝ በማድረግ ሁለቱም ከደረቁ በኋላ ማለት ነው  በትኩስ   አልጫ ሽሮ ላይ አንዳንድ የሻይ ማንኪያ ከመድኃኒቱ ዱቄት በመጨመር ጧት  በባዶ ሆድ ማታ  ከራት በፊት ለ20>ቀን ያህል ከተጠቀሙት በቂ ነው:: ፈፅሞ  በደም ውሰጥ ያለውን ባይረስ              ያመክነዋል። ማንኛውንም ጣፋጭ ነገርና  በህክምና የሚከለከሉ ነገሮችን ማክበር የግድ ነው::             ‼️5️⃣> ኛ ለጆሮ ቁንቁን /ቁንቁን የሚባል የትል ዓይነት በጆሮው ገብቶበት ለሚሰቃይ ሰው        የታመነ መፍትሔ ነው።               #➔  አጠቃቀም የደረቀውን የሽነት ቅርፍት ከሮማን ዕንጨት ቅርፍት ጋር እኩል በዕኩል  ላም አድርጎ ወቅጦ በላም ጊደር/በፍየል ሽንት  ዘፍዝፎ ዕያጠለሉ ሶዎስት ሶስት ጠብታ 1ቀን ባንድ ጆሮ ሌላ ቀን ደግሞ በሌላኛው  ጆሮ ፀሐይ ላይ  በመሆን  መጠቀም ይቻላል። በየአንዳንዱ ጆሮአችን  ከ4>ቀን ያላነሰ ከተጠቀምን በቂ ነው። መድኃኒቱን ስናዘጋጅ ከሁለቱም ዕፀዋቶች ሁለት የሾርባ ማንኪያ ዱቄት  በ1ስኒ ሙሉ ንፁህ ቅቤ  በእሳት አንጥረን ከተነጠረ በኋላ ከመርጋቱ በፊት  አጥልለን በፕላስቲክ ወይም በብልቃጥ በማስቀመጥ መጠቅም ስንፈልግ  በእሳት/በፀሐይ ሞቅ በማድረግ መጠቀም ዕንችላለን።            ‼️‼️ ይህን  መረጃ  በየገጠሩ  በየከተማው ላሉ  የተወደዱ ኢትዮጵያውያንበማይግሪን  በሽታ ለሚሰቃዩ  ይደርስ ዘንድ        🇪🇹የጥበብ መጀመርያ እግዚአብሔርን   መፍራት ነው። በቅንነት ሼር ላይክ በማድረግ ለተቸገሩ እናድርስ ውጭ አገር ለምትኖሩ እና አገር ውስጥ ሁናቹ መምጣት ላልቻላቹ ባላቹህበት ሁናቹ አገልግሎት ማግኘት ትችላላቹ ለማማከር‼️👇 0918391447🇪🇹

መርጌታ በሀይሉ🇪🇹 ‼️‼️በዚህ ጊዜ ብዙ የሚያስጨንቃቹሁ ነገር አለ በጥበብ ግን የማይፈታ ችግር የማይሰበር እንጨት የማይፈታ ብሎን የማይታረስ መሬት የማይመነጠር ጫካ የሜይቆፈር መሬት የማይጠፋ ድህንት የለም ። ‼️እኔን በእነዚህ ጉዳዮች ማማከር ትችላላቹሁ 1. በትዳር ጉዳይ 2. በድህነት መማቀቅ 3. በዐይነ ጥላ 4.በትምህርት ጉዳይ 5.የምትጨነቁ ድብርት ውስጥ ያላቹሁ 6.የማይሳካላቹሁ ረዥም ዐመት ተመሳሳይ ኑሮ የምትኖሩ 7.ምንም ገበያ የሌላቹሁ የንግድ ቦታ ከፍታቹሁ 8. በፍቅረኛ ዕጦት 9. በብር ዕጦት 10.ጉዳዮች የማይፈፀምላቹሁ የሚከሽፍባቹሁ       0918391447

🍀የነስር መድኃኒት🍀 በአፍንጫ ደም መፍሰስ (ነስር) የምንለው አስደንጋጭ የሆነ፤ነገር ግን በአብዛኛው ለከፋ አደጋ የማይዳርግ የሕመም ዓይነት ነው፡፡ 👉🏾ነስር በሁለት ዓይነት ይከፈላል፡፡ 1)
+1
🍀የነስር መድኃኒት🍀 በአፍንጫ ደም መፍሰስ (ነስር) የምንለው አስደንጋጭ የሆነ፤ነገር ግን በአብዛኛው ለከፋ አደጋ የማይዳርግ የሕመም ዓይነት ነው፡፡ 👉🏾ነስር በሁለት ዓይነት ይከፈላል፡፡ 1) ከፊተኛው የአፍንጫችን ክፍል የሚመጣ ነስር (Anterior Nosebleeds) • ይህ ዓይነቱ የነስር ዓይነት ከ90 በመቶ በላይ ለሚከሰት የነስር ዓይነት ምክንያት ነው፡፡ ከፍተኛው የአፍንጫችን ክፍል የሚመጣን ነስር በቀላሉ መቆጣጠር ወይንም ማቆም ይቻላል፡፡ 2) ከኋለኛው የአፍንጫችን ክፍል የሚመጣ ነስር (Posterior Nosebleeds) • ይህ ዓይነቱ የነስር ዓይንት በአብዛኘው በዕድሜ በገፉ ሰዎች ላይ የሚከሰት የአፍንጫ መድማት ነው:: 👉🏾የነስር መፍትሔ የእንቁላል ቅርፊት በደንብ አድርገው በንፅህና በማሳረር ፈጭተው ነፍተው በማዘጋጀት! ነስር በነሰሮት ሰዓት የተዘጋጀውን እንቁላሉ ቅርፊት በአፍንጫ ማሽተት እና መሳብ ነው:: ይህ ድርጊት በነስር ወቅት ብቻ ቢጠቀሙ ጨርሶ ይድናል:: ✔️በሀይሉ ነኝ:: ለበለጠ መረጃ  0918391447 ብለው በስራ ሰዓት ይደውሉልኝ:: አድራሻ አፋር ሰመራ መምጣት ላምትችሉ ደንበኞቻችን ሰርተን እንልካለን::🙏🏾 ሰናይ ይግጠመን::🙏🏾

☎ 09 18 39 14 47 መርጌታ የባህል ህክምና አገልግሎት መስጫ ይምጡ ይጎብኙን በሀገር ውስጥና በውጭ ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን  የምንሰጣቸው መፍተ ይሇኒሶች አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል 1 🌿 ለመፍትሄ ሀብት 2 🌿 ለህማም 3 🌿 ለመስተፋቅር 4 🌿 ቡዳ ለበላው 5 🌿 ለገበያ 6 🌿 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው 7 🌿 ሚስጥር የሚነግር 8 🌿 ራዕይ የሚያሳይ 9 🌿 ለዓቃቤ ርዕስ 10🌿ለመክስት 11🌿 ለቀለም(ለትምህርት) 12🌿 ሰላቢ የማያስጠጋ 13🌿 ለመፍትሔ ስራይ 14🌿 ጋኔን ለያዘው ሰው 15🌿 ለሁሉ ሠናይ 16🌿 ለቁራኛ 17🌿 ለአምፅኦ 23🌿 ጠላት እንዳይጎዳጥላ የሚያደርግ 24🌿 ለግርማ ሞገስ 25🌿 መርበቡተ ሰለሞን 26🌿ለዓይነ 27🌿ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ 28🌿 ለሁሉ መስተፋቅር 29🌿 ጸሎተ ዕለታት 30🌿 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ 31🌿 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ) 32🌿 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ 33🌿 ለድምፅ 34🌿 ለብልት ከሀገር ውጪ ለሚኖሩ 1🌿 የመኖሪያ ፍቃድ ላላገኙ  መፍትሄ 2.🌿 ከሀገር ውጪ ስራ እድል ላጡ 3.🌿 ንግድ ጀምረው አልሳካ ላላቸው 4.🌿 ገንዘብ ለሚያባክኑ 5🌿 ሰውፊት መቆም መናገር ለሚፈሩ  6.🌿 ለሀብት  ለንብረት ሚሆንም አለን 7🌿  ለስንፈተ ወሲብ መፍትሄ ለውጪ ሀገር ለሚኖሩትም እየሰራን ነው 8🌿 ፍቅረኛ አልያዝ ላላቸውም አለን 9.🌿 ትምህርት አልገባ ላለው 10🌿 መስተፋቅር ፣የህዝብ መስተፋቅር 11.🌿 ከሀገር መውጣት እየፈለጉ ላልተሳካላቸው ። ከሀገር ውጪ ላላችውም መፍትሄ በልዩ ሁኔታ አለን  ይምጡ ይደውሉ ያማክሩን ። ለምንኛውም ጥያቄዎ ይደዉሉ ☎ 0918391447 📲 0918391447 የባህል መድህኒት አስማት እና ጥበብ ይፈልጋሉ:🍀መሪጌታ በሀይሉ🍀 ዐ918391447 0918391447 ✅የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል 1 ለመፍትሔ ስራይ 2 ለህማም 3 ጋኔን ለያዘው ሰው 4 ቡዳ ለበላው 5 ለቁራኛ 6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው 7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር) 8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ) 9 ለዓቃቤ ርዕስ 10 ለመክስት 11 ለቀለም(ለትምህርት) 12 ሰላቢ የማያስጠጋ 13 ለመፍትሔ ሀብት 14 ለመስተፋቅር 15 ለሁሉ ሠናይ 16 ለገብያ 17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ) 18 ለመድፍነ ፀር 19 ሌባ የማያስነካ 20 ለበረከት 21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ) 22 አፍዝዝ አደንግዝ 23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ) 24 ለግርማ ሞገስ 25 መርበቡተ ሰለሞን 26 ለዓይነ ጥላ 27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ 28 ለሁሉ መስተፋቅር 29 ጸሎተ ዕለታት 30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ 31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ) 32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ 33 ለድምፅ 34 ለብልት አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው የተጋቡ ካሉ አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል ለጥያቄወ☎️ 0918391447

#የትዳር ገርግር መንፈስ የሀብት ገርግር መንፈስ #የዓይነ ጥላ መናፍስት #በቤተሰብ የመጣ የዛር መንፈስ #የሥራ ገርግር መንፈስ የገበያ ገርግር መንፈስ የሥራይ የተላከ መንፈስ #የሴት ዛር መንፈስ #የወንድ ዛር መንፈስ #በህልም እየመጣ ሚገናኝ መንፈስየዛር መንፈስ...እና የመሳሰሉት... #በነገራችን_ላይ #በሽታዎች ሁሉ የሚመጡት #በአጋንንት_ጥቃት_መሆኑ የማይካድ ሃቅ ነው ⏩የሚገረግሩ መናፍስት ተንኮል፦ 🔹ትዳር እንዳንይዝ 🔹ልጅ እንዳንወልድ 🔹ሃብት እንዳናፈራ 🔹ቤተሰብ ሰላም እንዳይሆን 🔹ሀገር ሰላም እንዳይፈጠር 🔹ግልፍተኝነት ባህሪ እንዲኖረን ያደርጋሉ። ⏩የሚገርግሩ መናፍስት የተንኮል ጥግ፦ ✔የውጭ ፕሮሰስ ማቋረጥ ✔ጽንስ ማቋረጥ ✔ትዳር ማቋረጥ ✔ተስፋ ማጨለም ✔ከትምህርት ማሰናከል ➡ልጅ እንዳይወልዱ መከልከል ➡የእንቅልፍ እጦት ➡ፍርሃት ➡ከማህበራዊ ሂወት ማግለል ➡በስራ ቦታ የስራ እድገት ማጣት ➡ከስራ መባረር ↪ከሰዎች ጋር አለመስማማት ↪መነጫነጭ ↪ራስ ምታት ↪በሰው እንድንጠላ ማድረግ ↪ሀብት መገርገር ↪ስራ መገርገር ✅ጭንቀት መፍጠር ✅ለአደጋ መዳረግ ✅እቃ እንዲበላሽብን መሆን ✅ከፍቅር አጋር ማጣላት ✅በወር አበባ ከቤተ እምነት መከልከል ✅በህልመ ለሊት ከቤተ እምነት መከልከል ወዘተ ..... ⏩ የሰው ልጆችን ደስታ የማይወድ ዲያብሎስ ሁል ጊዜ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሳ አንበሳ በዙሪያችን ያንዣብባል ። ⏩ የሚገረግር መንፈስና የዓይነ ጥላ መንፈስ ነገዳቸው ምድራውያን አጋንንት ሲሆኑ ተግባራቸው የሰውን ልጅ ዕድል መስበር ማሰነካከል ነው። ⏩የሚገረግሩ መናፍስት፦ ከልጅነት እስከ አዋቂነት ዕድሜ ድረስ ዕድልን የሚሰልቡ ከራሳችን ባህሪ ጋር በመመሳሰል የራሳቸውን ዓላማ የሚያስፈጽሙ ተንኮለኞች መናፍስት ናቸው። ➡የገርጋሪ መንፈስት ማለት፦እጅግ በጣም ብዙ እና አዳጋች እንዲሁም የረቀቀ የሕይወት መሰናክል ይዘው የሰው ልጅ አእምሮን የሚቆጣጠሩ ከዘመናዊ ሕክምና ጋር የተላመዱ የወደቁ መናፍስት ናቸው። ⏩የሚገረግሩ መናፍስት ተንኮል፦ 🔸ሰዎች በተለያዩ ምክንያት የውጭ ሀገር ዕድል አግኝተው ምክንያቱ ሳይታወቅ ጉዳዩን ማስተጓጎል፣እንቅፋት መፍጠር 🔸በፈተና ሰዓት ማሸበር 🔸በበሽታ ማስተጓጎል የመሳሰሉት እንቅፋት እንዲከሰት ዋነኛ የገርጋሪ መናፍስት ናቸው። ⏩የገርጋሪ መናፍስቶች፦ 💠ማንኛውም የታቀደ ስራ ይሁን የሕይወት መሰረትን የሚገረግሩ፣የሚያናጉ፣ ወደ ቤተ እግዚአብሔር እንዳንጠጋ የሚገረግሩ፣የራስ ማንነታችን እንዳንመስል አስከፊ ባሕሪ የሚያጎናጽፉ፣ሞት የሚደግሱ፣የጥፋት ነገድ ናቸው። ⏩ አጋንንት የጋራ ስማቸው ሲሆን በግብር ስማቸው የተለያዩ ስያሜዎች የተሰጣቸው መሆኑን ልብ ማለት ያስፈልጋል ። ➪#ዛር_አጋንንት ከሌሎች ልዩ የሚያደርገው ራሱን እንደ ፈጣሪ ማየቱ ና አምልኩኝ ማለቱ ነው።ይህ መንፈስ የቀረባቸው ሰዎች ብዙ ጊዜ በቡና ገንዳ ፣በተለያዩ አምልኮ የተጠመዱ ናቸው ብረት በየወሩ ቡና ካላፈሉ ቆሌን ካላመለኩ ከብቶች ጤና የሚያጡ የሚመስላቸው ፣ በየወሩ ቡና ካላፈሉ ቤተሰቡ ባንዴ የሚሞት የሚመስላቸው ፣ ሲታመሙ ሰንደል የሚጨስላቸው ፣ በአጉል አምልኮ የተጠመዱ ሰዎች ይህን አጋንንት የተቆራኙ መሆኑን አውቀን ከአሁኑ ወደ መፍትሔ ልንገሰግስ ያስፈልገናል ። ➪#የዛር ቡዳ ይህ አጋንንት ደግሞ በሰዎች ዓይንና ውበት በመግባት ደም ግብአትን የሚያጠፋ ነው ። መልክ እያላቸው መልከጥፉ አስመስሎ የደስደስ በማሳጣት ሰው እንደይወዳቸው ያደርጋቸዋል ። ➪#የጭንቀት_መንፈስ ሰዎችን በማስጨነቅ በሆነው ባልሆነው እንዲጨነቁ በማድረግ ለእንግልትና ለእብደት የሚዳርግ የአጋንንት አይነት ነው። ስለዚህ አስቦ አቅዶ በስራ መትጋት ከመጨነቅ እንደ ሚለይ ማወቅ በጣም አስፈላጊ ነው። ➪#የዛር_ውላጅ፦ ይህ ደግሞ በሰዎች ሁሉ ደዌ በመሆን የሚያደር አጋንንት ነው። ➪#የአዚም_መንፈስ በተሰጠን ጸጋ እውቀትና ብልሐት እንዳንጠቀም ያደርጋል ። ብዙ ጊዜ ብዙ እናወራለን ብዙ እናቅዳለን ነገር ግን በተግባር የማንተገብር ከሆነ ጤነኛ መሆናችንን መጠርጠር ያስፈልጋል ። ለሌላው ብዙ እየሞከርን ለእኛ የቻልናትን ትንሽ እንኳ የማንፈጽም ከሆነም ችግር ለመኖሩ አያስጠረጥርም።                                   👉#የሴት_ዛር ⏯ሴት ዛር ያለችበት ወንድ ልክ እንደ ሴት ዓይነ ጥላ ሁሉ ሌሊት እየመጣች ወንዱን ትገናኘዋለች ። ➡ ሴት ዛር ከዓይነ ጥላ የሚከፋው ምንም ሴት ዛር ብትሆን ቅናተኛ ስለሆነች ጾታ አትመርጥም ። ➡ ወንዶችን ለሕልመ ሌሊት እና ለስንፈት ትዳርገዋለች ። ➡ ሴቶችን ደግሞ በባላቸው ዘንድ እንዲጠሉ ወይም እንዳይወደዱ ታደርጋለች ። ➡ ሴት ዛር ያለችበት ወንድ የሞራል ውድቀት ትዳርጋለች ➡ በመቀጠለም በፍቅራቸው ወይም በትዳራቸው ፀንተው እንዳይኖሩ ታደርጋለች። ➡ በሴት ዛር የተነሳ ብዙዎች ከትዳራቸው ከፍቅር አጋራቸው ሲለያዩ ይስተዋላል።       👉#መፍትሔ 💠#ከርቤ_እጣን 💠#ድርሽት ሥር እና ቅጠል 💠#የሽነት ቅርፊቱን 💠#የቀበርቾ ሥር 💠#የጊዜዋ ሥርና እና ቅጠል 💠#የዓጋም ሥር እና ቅጠል 💠#የእጸ መናሄ  ቅጠል 💠#የጅባራ የቆላም የደጋም ሥር እና ቅጠል እነዚህን እጸዋቶች ሥራቸውን የሎሉና የሽነት ቅርፊቱን በማድረቅ እና በማላም ከሁሉም ለ21 ቀን በስኳር ማንኪያዋ ሚሆን አዘጋጅቶ ማታ ማታ ከ፩፬-፩ ቀን ቢታጠኑት ከላይ የዘረዘርኳቸውን ችግሮች ያስወግዳል ። 0918391447

✝ መርጌታ በሀይሉ የባህል አዋቂ ህክምናና መድሀኒት ቀማሚ ✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟ እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ በሠላም በጤና አደረሰን አደረሳችሁ በአሉ የሠላም ፍቅር እንዲሆንልዎት ከልብ እ
+2
✝ መርጌታ በሀይሉ  የባህል አዋቂ ህክምናና መድሀኒት ቀማሚ  ✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟ እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ በሠላም በጤና አደረሰን አደረሳችሁ በአሉ የሠላም ፍቅር እንዲሆንልዎት ከልብ እንመኛለን መልካም በአል 🌻🌻💐💐💐🌻🌻 🌻🌺 እንኳን 🌺🌻 🌻🌹አደረሳችሁ🌹🌻 🌻🌻🌾🌾🌾🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌺 መልካም 🌺🌻 🌻🌻 በዓል! 🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻   ☎️09 18 39 14 47 ☎️ 1 ለሀብት 2 ለገብያ 3 ለወሲብ ሥንፈት ቶሎ ለሚያበቃ(ለውፍረት:ለቁመት 4 ለመስተፋቅር 5 ጥይት ለማያስመታ (ለጠላት አፍዝ 6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው 7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር) 8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ) 9 ለዓቃቤ ርዕስ 10 ለመክስት 11 ለቀለም(ለትምህርት) 12 ሰላቢ የማያስጠጋ 13 ለመፍትሔ ሀብት 14 ለመስተፋቅር 15 ለሁሉ ሠናይ 16 ለገብያ 17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ) 18 ለመድፍነ ፀር 19 ሌባ የማያስነካ 20 ለበረከት 21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ) 22 አፍዝዝ አደንግዝ 23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ) 24 ለግርማ ሞገስ 25 መርበቡተ ሰለሞን 26 ለዓይነ ጥላ 27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ 28 ለሁሉ መስተፋቅር 29 ጸሎተ ዕለታት 30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ 31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ) 32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ 33 ለድምፅ 34 ለብልት አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው የተጋቡ ካሉ አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት ማሳሰቢያ፦🌿የሰውን ልጅ ለመጣል ለማሳበድ በ አጠቃላይ ከህይወት መስመር ለማውጣት አንሰራም🌿 ለጥያቄዎ ☎️☎️ 09 18 39 14 47 ይደውሉልን https://t.me/MergetaBehaylu1839 https://facebook.com/groups/977461353465892/