سبيل الحق - The Real Way
Open in Telegram
አጫጭር ዳዕዋዎች እና ምክሮች . ኪታቦች ስለ ሙስሊሙ ኡማ አንገብጋቢ መረጃዎች እንዲሁም ቁርኣን በተለያዩ ቃሪኦች 4 any com. 👉 @abu3luqman
Show more8 805
Subscribers
-1124 hours
-947 days
-40530 days
Posts Archive
#أذكار_الصباح
((يَا حَيُّ يَا قَيُّومُ بِرَحْمَتِكَ أَسْتَغيثُ أَصْلِحْ لِي شَأْنِيَ كُلَّهُ وَلاَ تَكِلْنِي إِلَى نَفْسِي طَرْفَةَ عَيْنٍ)).
🍃🌻
"አንተ ዘላለም ሕያው፣ ሁሉን አስተዳዳሪ (የምትኖር) ጌታ ሆይ! በእዝነትህ እርዳታህን እጠይቃለሁ። ነገሮቼን ሁሉ አስተካክልልኝ፤ ለቅጽበት ያህል እንኳን (በራሴ አቅም) አትተወኝ።"
✍
ጊዜ ወርቅ መሆኑን የሚገባህ እዚህ ጋ ነው………
📖{وَءَاخَرُونَ ٱعْتَرَفُوا۟ بِذُنُوبِهِمْ خَلَطُوا۟ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَءَاخَرَ سَيِّئًا عَسَى ٱللَّهُ أَن يَتُوبَ عَلَيْهِمْ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌ}
{ሌሎችም በኃጢኣቶቻቸው ያመኑ: መልካም ሥራንና ሌላን መጥፎ ሥራ የቀላቀሉ አልሉ፡፡ አላህ ከእነሱ ጸጸታቸውን ሊቀበል ይከጀላል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡}
[አል_ተውባ:¹⁰²]
📖{فَٱعْتَرَفُوا۟ بِذَنۢبِهِمْ فَسُحْقًۭا لِّأَصْحَٰبِ ٱلسَّعِيرِ}
{በኀጢኣታቸውም ያምናሉ ለእሳት ባልደረቦች (ከእዝነት) መራቅ ተገባቸው፡፡}
[አል_ሙልክ:¹¹]
ሁለቱም ቡድኖች በወንጀላቸው አምነዋል። የማመኛው ጊዜ መለያየት ግን ሁለቱ መሃል የፈጠረው ልዩነት ተመልከት፦
የመጀመሪያዎቹ፦
ከረሱልﷺ ጋ ዘመቻ ከመውጣት ወደ ኋላ ቀርተው: በስተመጨረሻም የሰሩትን ወንጀል አምነውና በወንጀላቸው የተፀፀቱ ሰሓቦች በተመለከተ የወረደ አንቀጽ ነው። ወንጀል ሰርተው ነበር: ዱንያ ላይ ሳሉ በወንጀላቸውን አምነው ተፀፀቱ። አላህ ሊምራቸው እንደ ሚከጀል አበሰራቸው። አላህ {ይከጀላል} ብሎ ካበሰረ ይሆናል ማለት ነው።
ሌላኞቹ፦
ጀሀነም የገቡ ሰዎች እዛ ውስጥ የሚሆኑት የስቃይ ሕይወት በተመለከተ የወረደ አንቀፅ ነው። እነርሱም በወንጀላቸው አምነዋል: ግን ማመን በማይጠቅምበት ጊዜ ነው።
አዎን ሁሉም መፀፀቱ አይቀርም;
ፀፀትህ ዋጋ የሚኖረው ግን ዛሬ ነው!!
ነው። አላህ እንዲህ ይላል፦
﴿ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا ۖ وَلْيَضْرِبْنَ بِخُمُرِهِنَّ عَلَىٰ جُيُوبِهِنَّ ۖ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا لِبُعُولَتِهِنَّ أَوْ آبَائِهِنَّ أَوْ آبَاءِ بُعُولَتِهِنَّ أَوْ أَبْنَائِهِنَّ أَوْ أَبْنَاءِ بُعُولَتِهِنَّ أَوْ إِخْوَانِهِنَّ ﴾ [ سورة النور: 31]
“...ጌጣቸውንም ከእርሷ ግልጽ
{ كان الركبان يمرون بنا ونحن مع رسول الله ﷺ محرمات، فإذا حاذوا بنا سدلت إحدانا جلبابها من رأسها على وجهها، فإذا جاوزنا كشفناه } أبو داود
✍
ረሱልﷺ…………
📚«إنَّ أوَّلَ ما يُحاسَبُ به العبدُ يومَ القيامةِ من عملِه صلاتُه،
አንድ ባሪያ የቀቂያማ ዕለት ከስራዎቹ ሁሉ መጀመሪያ የሚጠየቀው ስለ ሰላቱ ነው:
فإن صلحت فقد أفلح وأنجح،
እሷ ከተስተካከለችለት በእርግጥም ድኗል ተሳክቶለታል፤
وإن فسدت فقد خاب وخسر
እሷ ከተባለሸት ከስሯል ጠፍቷል።» አሉ::
ሀሰኑል በስሪይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ይላሉ ፦
መካ ውስጥ ልብስ ሻጭ የሆነ ሰው ዘንድ ከርሱ ልብስ ለመግዛት ቆምኩኝ፣ እየማለ ልብሱን ማወደስ ጀመረ፣ ከሱ መግዛቱን ተውኩት።
ከእንደዚህ አይነት ሰው መግዛቱም ተገቢ አይደለም አልኩና ከሌላ ሰው ገዛሁኝ። ከዚያም ከሁለት አመት በኋላ ወደዚያው ሰውዬ ጉብኝት አደረኩ።
እርሱ ዘንደም ቆምኩኝ እቃዎቹን እየማለም እያወደሰም አላገኘሁትም። ለሱም እንዲህ አልኩት ያ ከአመታት በፊት ያገኘውህ ሰው አይደለህምን?
አዎ ነኝ አለ ከዚህ በፊት ከነበርክበት ሁኔታ እንዴት ተቀየርክ? እየማልክና እያወደስክም ሆነህ አላየሁክም አልኩት።
ለኔ አንዲት ሚስት ነበረችኝ ትንሽ ነገር ይዤ ስገባ የምታመናጭቅና አሳንሳ የምታይ, ትንሽ ብር ይዤ ስገባ አሳንሳ ታየዋለች ከዚያም ሞተች።
ከሷ በኋላ ሌላ ሴት አገባሁ ወደ ሱቅ መውጣት ስፈልግ ልብሴን ይዛ ከዚያም እገሌ ሆይ! አላህን ፍራ ጥሩ ነገር እንጂ አትመግበን።
ትንሽ ብታመጣልን ብዙ አድርገን እንቆጥረዋለን/እናብዛዘዋለን ምንም ይዘህ ባትመጣ እንኳን እናግዝሃለን ትለኛለች።
ተስተካክላ የምታስተካክል ሷሊህ ሚስት አሏህ ጀባ ይበላቹ 🤲
አል ሙጃለሰቱ ወጀዋሂር አል ዒልም
✍
ጊዜ ወርቅ መሆኑን የሚገባህ እዚህ ጋ ነው………
📖{وَءَاخَرُونَ ٱعْتَرَفُوا۟ بِذُنُوبِهِمْ خَلَطُوا۟ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَءَاخَرَ سَيِّئًا عَسَى ٱللَّهُ أَن يَتُوبَ عَلَيْهِمْ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌ}
{ሌሎችም በኃጢኣቶቻቸው ያመኑ: መልካም ሥራንና ሌላን መጥፎ ሥራ የቀላቀሉ አልሉ፡፡ አላህ ከእነሱ ጸጸታቸውን ሊቀበል ይከጀላል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡}
[አል_ተውባ:¹⁰²]
📖{فَٱعْتَرَفُوا۟ بِذَنۢبِهِمْ فَسُحْقًۭا لِّأَصْحَٰبِ ٱلسَّعِيرِ}
{በኀጢኣታቸውም ያምናሉ ለእሳት ባልደረቦች (ከእዝነት) መራቅ ተገባቸው፡፡}
[አል_ሙልክ:¹¹]
ሁለቱም ቡድኖች በወንጀላቸው አምነዋል። የማመኛው ጊዜ መለያየት ግን ሁለቱ መሃል የፈጠረው ልዩነት ተመልከት፦
የመጀመሪያዎቹ፦
ከረሱልﷺ ጋ ዘመቻ ከመውጣት ወደ ኋላ ቀርተው: በስተመጨረሻም የሰሩትን ወንጀል አምነውና በወንጀላቸው የተፀፀቱ ሰሓቦች በተመለከተ የወረደ አንቀጽ ነው። ወንጀል ሰርተው ነበር: ዱንያ ላይ ሳሉ በወንጀላቸውን አምነው ተፀፀቱ። አላህ ሊምራቸው እንደ ሚከጀል አበሰራቸው። አላህ {ይከጀላል} ብሎ ካበሰረ ይሆናል ማለት ነው።
ሌላኞቹ፦
ጀሀነም የገቡ ሰዎች እዛ ውስጥ የሚሆኑት የስቃይ ሕይወት በተመለከተ የወረደ አንቀፅ ነው። እነርሱም በወንጀላቸው አምነዋል: ግን ማመን በማይጠቅምበት ጊዜ ነው።
አዎን ሁሉም መፀፀቱ አይቀርም;
ፀፀትህ ዋጋ የሚኖረው ግን ዛሬ ነው!!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
"ከሴቶች ልጆች (በማናቸውም) ነገር ተፈትኖ (ሴት ልጅ ተሰጥቶት) ለእነሱ መልካም የዋለ ሰው፣ እነሱ ከእሳት ለእሱ መጋረጃ (ጋሻ) ይሆኑለታል።
☘ሶሂህ አል-ቡኻሪ (1418) ☘ሶሂህ ሙስሊም (2629)
✅ የታላቁ ነቢይ (📿) ስብዕና!
ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لَوْ دُعِيتُ إِلَى كُرَاعٍ لَأَجَبْتُ، وَلَوْ أُهْدِيَ إِلَيَّ ذِرَاعٌ لَقَبِلْتُ﴾
“በእንስሳ (በበግ እግር የተዘጋጀ መጠነኛ ግብዣም ቢሆን) ብጠራ ኖሮ እቀበል ነበር፤ ክንድም (ስጦታ) ቢበርከትልኝ ኖሮ በእርግጥም እቀበል ነበር።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 5178
🟧🟧🟧🟧🟧🟧🟧
🔸 በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦
📱 Telegeram 📱 Whatsup
📱 Facebook 📱 Instagram
📱 X 📱 Youtube 📱 Tik tok
✍
አባት የመስጂድ ኸጢብ ነው። ከዕለታት አንድ ቀን ኹጥባው ላይ;
"يا أيها الناس تصدقوا"
"እናንተ ሰዎች ሆይ ሰደቃ አድርጉ"
ብሎ ይመክራል።
ኹጥባውን ያዳመጠው የኸጢቡ ልጅ ወደ ቤት ይሄድና ቤት ውስጥ ካሉ ንብረቶች በርከት አድርጎ ሰደቃ ይሰጣል።
አባት ወደ ቤት ሲመለስ ይህን ጉድ ይመለከትና ለልጁ
"ምን ሆነህ ነው?" ይለዋል
ልጅም " እናንተ ሰዎች ሆይ ሰደቃ አርጉ አላልክም እንዴ?" አለው።
አባት ምን ቢል መጥፎ ነው👇
"አንተ እብድ ! እኔ ሰደቃ ስጡ አልኩኝ እንጂ
ሰደቃ እንስጥ መች አልኩኝ ??"
✍
እንዲህ ያሉ እናቶች ናቸው የሚያስፈልጉን!!
የፈጅር አዛን ሲል ወደ ልጇ ክፍል ገብታ ቀሰቀሰችው; "እሺ" አላትና ሳይነሳ በዝያው ተኛ። ጀምዐ ካመለጠው በኋላም ተመልሳ ገብታ ቀሰቀሰችው; አሁንም "እሺ እነሳለሁ" አላትና በዝያው ተኛ።
ቤቷን አፀዳድታ ለሐጃዋ ከመውጣቷ በፊት ገብታ ስታየው እዛው ፍራሹ ላይ እንደተጋደመ ነው። ፀጥ ብላው ትታ ሄደች። ትምህርት ቤት የፋይናል ፈተና እንዳለው ብታውቅም ሳትቀሰቅሰው ትታው ወጣች; እሱ ግን ሰዐቱ ደርሶ ስትቀሰቅሰው ለመሄድ ነበር ንያው።
ከረፋፈደ በኋላ ከእንቅልፉ ሲነቃ የፈተናው ሰዐት አምልጦታል። በብስጭት እናቱ ጋ ደወለና;
"ማም ምን ሆነሽ ነው?? ፈተና እንደነበረኝ አላወቅሽም ነበር እንዴ?? ለምንድን ነው ያልቀሰቀስሽኝ" ሲል ጮኸባት።
እናት በተረጋጋ መንፈስ………
"ለአኼራው ፈተና ስቀሰቅስህ መነሳት ሲያቅትህ ሳይ; የዱንያው ፈተና ብዙም አላሳሰበኝም!!"
https://t.me/hamdquante/10908
#أذكار_الصباح
((يَا حَيُّ يَا قَيُّومُ بِرَحْمَتِكَ أَسْتَغيثُ أَصْلِحْ لِي شَأْنِيَ كُلَّهُ وَلاَ تَكِلْنِي إِلَى نَفْسِي طَرْفَةَ عَيْنٍ)).
🍃🌻
"አንተ ዘላለም ሕያው፣ ሁሉን አስተዳዳሪ (የምትኖር) ጌታ ሆይ! በእዝነትህ እርዳታህን እጠይቃለሁ። ነገሮቼን ሁሉ አስተካክልልኝ፤ ለቅጽበት ያህል እንኳን (በራሴ አቅም) አትተወኝ።"
إِنَّ شَجَرَتَ الزَّقُّومِ
የዘቁም ዛፍ
طَعَامُ الْأَثِيمِ
የኀጢኣተኛው ምግብ ነው፡፡
كَالْمُهْلِ يَغْلِي فِي الْبُطُونِ
እንደ ዘይት አተላ ነው፡፡ በሆዶች ውስጥ የሚፈላ ሲኾን፡፡
كَغَلْيِ الْحَمِيمِ
እንደ ገነፈለ ውሃ አፈላል (የሚፈላ ሲኾን)፡፡
خُذُوهُ فَاعْتِلُوهُ إِلَىٰ سَوَاءِ الْجَحِيمِ
ያዙት፤ ወደ ገሀነም መካከልም በኀይል ጎትቱት፡፡
⭕️👉 የእሁድ ማታ ሙሀዶራ
⭕️ መውሊድን በተመለከተ⭕️
⭕️ መውሊድን በተመለከተ ገላጭና መካሪ ሙሀዶራ
👉ከአደገኛ የመውሊድ ግጥሞች ውስጥ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📱👈خَلَقْتُ الْكُلَّ لِأَجْلِكْ ... وَأَنْتَ لِأَجْلِي يَا مُحَمَّدْ
أَنْتَ النُّورُ الْكُبْرَى ... وَالسِّرُّ الأَعْظَمُ فِي الْوُجُودْ
يَا شَفِيعَ الْمُذْنِبِينَ ... يَا رَحْمَةً لِلْعَالَمِينَ
الصَّلَاةُ وَالسَّلَامُ عَلَيْكَ ... يَا حَبِيبَ اللَّهِ
⭕️የመውሊድ አደጋወች የተብራሩበት አስፈላጊ ደእዋ
⭕️ በኦላይን
🔺👉 በታላቁና በተወዳጁ ወደ الله ተጣሪ በሆነው #ሸይኻችን አቡ ኒብራስ ሙስጦፋ አብድላህ አል- ሀበሽይ الله ይጠብቀዉ
🎙ረዝመቱ 🕰 1:01:57🕰
🎤 በኦላይን ከጃሚአተ ራጂሒ ሪያድ ስዑዲ
📲 አጠቃላይ ፕሮግራሞቻችን በሶሻል
ሚዲያ ለመከታተል:
♦️ይህ የሰለፍዮች ልሳን የሆነው
"ጦሳማዶ አቡ ኒብራስ እና ናሙስ
https://t.me/AbuNibrase_and_Namuse
🗞️ በ Telegram~Channel 👇
🌐https://t.me/AbuNibrase_and_Namuse
🎙ድምፁን ለማግኘት👇
🔺https://t.me/AbuNibrase_and_Namuse
በምድር ላይ ሁሉንም ነገር አጥተህ አላህ ከአንተ ጋር ከሆነ ምንም አላጣህም። አላህን ካጣህ ግን ሁሉንም ነገር አጥተሃል። ስለዚህ አላህን አትጣ እንጂ ያጣኸውን ነገር ሁሉ በሌላ መልክ ታገኘዋለህ።
የ እሁድ ግብዣዬ፥❤️🩹وَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تُقْسِطُوا فِي الْيَتَامَىٰ فَانكِحُوا مَا طَابَ لَكُم مِّنَ النِّسَاءِ مَثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۖ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تَعْدِلُوا فَوَاحِدَةً أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَلَّا تَعُولُوا በየቲሞችም (ማግባት) አለማስተካከላችሁን ብትፈሩ (ዝሙትንና ከተወሰነላችሁ በላይ ማግባትንም ፍሩ)፡፡ ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት ሦስት ሦስትም አራት አራትም አግቡ፡፡ አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው፡፡ ➲ ǪᴜƦᴀɴ ᴘᴏsᴛ 18...✨
ብዙ አይነት ኡኹዋ ሱህባ ልታይ ትችላለህ።
ነገር ግን ጠለበል ዒልም ላይ እንዳለው አይሆንም።👌
ኢስላሚክ ጥያቄዎች እና ሐዲሶች
አላህ ﷻ እንዲህ ይላል፦
﴿وَقُلْ رَبِّ زِدْنِي عِلْمًا﴾
“ጌታዬ ሆይ! እውቀትን ጨምርልኝ በል።”
📖 ሱረቱ ጧሃ 20፥114
ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
«مَنْ يُرِدِ اللَّهُ بِهِ خَيْرًا يُفَقِّهْهُ فِي الدِّينِ»
“አላህ መልካምን የሚሻለትን ሰው በዲን ያስገነዝበዋል ።”
ስለዚህ የዲን እውቀትን መፈለግ ትልቅ የአላህ ኒዕማ ነው። እውቀት ማወቅ ብቻ ሳይሆን፣ ያወቅነውን በሥራ ላይ ማዋል ነው።
اللهم زدنا علمًا نافعًا، وارزقنا العمل به. 🤲🏻🌸
ኢላሂ!
ወንጀል የሚያስምር፤አዲስ ሕይወት የሚያስጀምር፤ጠባይ የሚያሳምር፤የነፍስያና የሸይጣንን ተንኮል መና የሚያስቀር፤ ከመልካሞችና ከተወዳጆችህ ጋር የሚያስተሳስር፤ከክፉዎች እና ካንተ ጠላቶች የሚያቃቅር፤ተውበት ለግሰን
📖 ቁርአንን መማርና መተግበር ያለው ትሩፋት!
ረሱል (📿) እንዲህ ብለዋል፦
﴿يُؤْتَى بِالْقُرْآنِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَأَهْلِهِ الَّذِينَ كَانُوا يَعْمَلُونَ بِهِ تَقْدُمُهُ سُورَةُ الْبَقَرَةِ وَآلِ عِمْرَانَ﴾
“በቂያማ ቀን ቁርኣን እና በእርሱ ይሠሩ የነበሩ ባለቤቶቹ ይመጣሉ። ሱረቱል በቀራህ እና አል‐ዒምራን በፊታቸው ሆነው ይቀርባሉ፤ (በእነርሱ ለሠሩት ሰዎች) ይከራከሩላቸዋል።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 805
🟧🟧🟧🟧🟧🟧🟧
🔸 በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦
📱 Telegeram 📱 Whatsup
📱 Facebook 📱 Instagram
📱 X 📱 Youtube 📱 Tik tok
