315
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+3130 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+11
in 0 channels
November '240
in 0 channels
Get PRO
October '24
+1
in 0 channels
Get PRO
September '24
+28
in 0 channels
Get PRO
August '24
+54
in 0 channels
Get PRO
July '24
+81
in 0 channels
Get PRO
June '24
+63
in 0 channels
Get PRO
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '240
in 0 channels
Get PRO
March '24
+82
in 0 channels
Get PRO
February '24
+39
in 0 channels
Get PRO
January '24
+17
in 0 channels
Get PRO
December '23
+310
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 09 December | +4 |
Channel Posts
ክሪስታል ፓላስ እና ፉሉሀም ኔኬቲያን ለማስፈረም ፉክክር ውስጥ መግባታቸው ተዘግቧል ነገር ግን አርሰናል ተጫዋቹን በቀላል ይለቀዋል ተብሎ አይታሰብም።
ኔኬቲያ ከአርሰናል መልቀቂያው ሰዓት ነው ብላቹ ታስባላቹ?
| 2 | ለፈረንሳዊው ክለብ ኖንት በውሰት እየተጫወተ እሚገኘው ማርኩኒዮስ ከአርሰናል ጥሪ ቀርቦለታል ቡካዮ ሳካ ላይ የጨዋታ መደራረብ በመብዛቱ ምክንያት ተጫዋቹ ድጋሚ ወደ አርሰናል ቤት እንዲመለስ ጥሪ እንደተደረገለት ዘገባዎች እያመላከቱ ነው። | 175 |
| 3 | አርቴታ ከአርሰናል ጋር ያለው ኮንትራት ሊያልቅ 18 ወራት ብቻ ነው የቀረው ግን ክለባችን አርሰናል ከአርቴታ ኮንትራት በላይ የተጠመደው በአዲስ ተጫዋቾች ዝውውር ጉዳይ ላይ ነው እንደ ፋብሪዚ ዘገባ ከሆነ አርሰናሎች በአርቴታ ጉዳይ ላይ ምንም ስጋት ሊገባቸው አይገባም ምክንያቱም አርቴታ ክለቡን ከልቡ ነው እሚወደው ክለቡም በእሱ ደስተኛ ነው ስለዚህ ምንም ስጋት እሚፈጥር ጉዳይ አይኖርም ብሏል። | 174 |
| 4 | አርሰናል የፊት መስመር ችግሩን ለመፍታት ወደ ጣሊያን ልባቸው ሸፍቷል ይለናል ናው አርሰናል የ22 ዓመቱ የቦሎኛ የፊት መስመር ተጫዋች የሆነው ጆሽዋ ዚርኬዝ በአርሰናል እይታ ውስጥ ገብቷል ተጫዋቹ ለጣሊያኑ ክለብ 19 ጨዋታዎችን ተጫውቶ ሰባት ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል። | 195 |
| 5 | ቶማስ ቨርማሊን ለሳሊባ ያለውን አድናቆት ተናግረዋል "ሁሉን ያሟላ ተከላካይ ነው ፈጣን ነው፣ ከኳስ ጋር ያለው ቁርኝት ግሩም ነው እንዲሁም ትልቅ ክሎትን የተጎናፀፈ ተከላካይ ነው ሳሊባ በግለሰብ ደረጃ ብቻ ሳይሆን እንደ ቡድንም ከማጋሌስ ጋር የፈጠረው ጥምረት ድንቅ ነው ሁለቱ ተከላካዮች እየሰሩ ያሉት ስራ አስገራሚ ነው "ብሏል። | 168 |
| 6 | በብዛት ከተንሰራፉ የዝውውር ዜናዎች አንዱ የኤቨርተኑ አማካኝ አማዱ ኦናና የተመለከተ ነው አርሰናል ለተጫዋቹ ፍላጎትን ካሳየ ወዲ ዝውውሩ በአጭር ግዜ ውስጥ ይገባደዳል እሚሉ ዘገባዎች ተንሰራፍተው ነበር ዛሬ ማለዳ የወጡ ዘገባዎች ይሄንኑ ሀሳብ አጠናክረዋል አርሰናል ከኤቨርተን ጋር ድርድር እያረገ መሆኑ እርግጥ ሆናል በአጭር ግዜ ውስጥ የአርሰናል ተጫዋች ይሆናል ብለዋል። | 169 |
| 7 | ከ8 ዓመቴ ጀምሮ በዚህ ከለብ ነው ያደኩት በዚህ ክለብ አሁን ካለሁበት በላይ መጫወት እፈልጋለው ከተቀያሪነት መነሳት ጥሩ ነገር ነው ግን አሁንም ቢሆን ቋሚ አሰላለፍ ውስጥ መግባት እፈልጋለው ለዚህ ደሞ በልምምድ ሜ ዳ ላይ ማንነቴን እያሳየሁ እገኛለው የተሻለ የመሰለፍ ዕድለ ለማግኘት አቅሜን ማሳየቱን እና መጫወቴን አስቀጥልበታለው።
ኔልሰን | 150 |
| 8 | አርቴታም ሳሊባም ከጨዋታው በኃላ የሰጡት አስተያየት በውጤቱ መናደዳቸውን ነው ደጋፊዎች አጥቂ አስፈርምልን እያሉ እየጮሁ ነው በሌላ በኩል የፋይናንሻል ፌር ፕለይ ችግር ሊያጋጥማቹ ይችላል እና የደጋፊውን ጥያቄና ችግሩን እንዴት ታቻችለዋለህ? አርቴታ"የኔ ስራ ያሉኝን ተጫዋቾች ወደ ግብ አስቆጣሪነት ሚና መመለስ ነው እናም ባሉኝ ተጫዋቾች የማግባት አቅሜ መጨመር ነው እማስበው። ሳሊባም አርቴታም ለፓላሱ ጨዋታ እራሳችንን አሻሽለን እንቀርባለን እሚል ሀሳብ አንስተዋል። | 150 |
| 9 | የዲያዝ ጎል | 160 |
| 10 | አርቴተሰ ደካማነቱን ያስመሰከረበት ጨዋታ ተከታታይ ሽንፈት በጣም ይከብዳል | 159 |
| 11 | ተጠናቀቀ | 156 |
| 12 | ዲያዝ አስቆጠረ ማሸነፍ ይገባቸዋል እመሰክራለው የደከመ አርሰናል ያሳፍራሉ ከ0 በላይ ሙከራ ወደ ግብ መቀየር ያልቻለ ቲም ቀሽም አቋም | 160 |
| 13 | አንሮልድ ቢጫ ተመልክቷል | 152 |
| 14 | አሊሰን ሸቀላሉ ይዞታል | 151 |
| 15 | 2 ደቂቃ ይቀራል | 156 |
| 16 | ኮርና ለኛ | 171 |
| 17 | 4 ደቂቃ ተጨምሯል | 171 |
| 18 | ግራቨንበርች ቢጫ ተመልክቷል ኦዲጋርድ ላይ በሰራው ፋውል | 170 |
| 19 | ካለቀ በኃላ መሯሯጥ ጥቅም የለውም | 167 |
| 20 | ሀቨርት እና ኪዮር ወተው
ትሮሳርድ እና እስሚዝ ሮ ገብተዋል | 159 |
