cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

አል ቀመር ሚድያ ☪ጨረቃ🌕

نصائح والموعظة አጫጭር ምክር ሰጪ ፁሁፎች እና ግጥሞች የሚለቀቅበት ቻናል ነው ማንኛውም ጥያቄ ና አስተያየት ካላችሁ 👉 @Al_kamare_midaa12_bot በዚህ ላኩልን

Show more
Advertising posts
1 516
Subscribers
+2524 hours
+2127 days
+39530 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

wuddu nabiyy.mp34.70 KB
– اللهم اهدنا لأحسن الأخلاق لا يهدي لأحسنها إلا أنت .. واصرف عنا سيئها لا يصرفها إلا أنت. ያአላህ ለመልካም ስነ መግባር ምራን፣ መልካሙን አይመራም አንተ እንጂ፣ ፀያፍንም ነገር ከኛ ዞር አድርግልን፣ ፀያፍን ዞር አያደርግም አንተ እንጂ፣ دعاء لا أملّ من تكراره - أكثر من مرة في يومي ، إذ أني لو رُزقت مكارم الأخلاق لرزقت الخير كلّه، ولا أرى لشيء أخّاذ لبصري وقلبي معًا مثل إنسان جمّله الله بأحسن الأخلاق.. ይህ ዱዓ በመደጋገሜ መቼም የማልሰላችባት የሆነች ዱዓ ናት። በቀን ከአንዴ በላይ እደጋግማታለሁኝ። ምክንያቱም ጥሩ ስነ_ መግባርን ከተሰጠሁ መልካም ነገሮች ሁሊ እሰጣለሁኝ። وكفى به شرفًا أن يزداد رفعة عند مولاه، ደረጃን ከመጨመር በالله ተበቃ ثم هو يوم القيامة نال أيضًا شرف القرب ከዛ የትንሳኤ እለት ትልቅ የሆነ ደረጃም ያገኛል ፣እሱም: _ من النبي صلى الله عليه وسلم: ከመልእክተኛው ሰለዋቱላሂ ወሰለም ጉርብትና ያገኛል የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ አሉ:_ "إن من أحبّكم إليَّ وأقربكم منِّي مجلسًا يوم القيامة أحاسِنكم أخلاقًا" ከናንተ ወደኔ ተወዳጁ እና የትንሳኤ እለትም ከኔ በመቀማመጥ ቅርቡ ፣በስነ _መግባሩ ጥሩ የሆነ ነው። አሁንም እንዲህ አሉ:_ حسنُ الخُلُق لا يأتِي إلاّ بخيرٍ تالله. መልካም ስነ_መግባር በመልካም እንጂ አይመጣም 👌 👇 በዚህ ጊዜ የሰው ልጆች ባህሪ በጣም እየተበላሸ ነው الله ያዘነላቸው አናሳዎቹ ሲቀሩ፣ ከላይ የጠቀስኩላቹህን ዱዓ እናብዛ ። አንሰላች! ! በሁሉም ሰላታችን ላይ اللهን እንለምነው። አል ቀመር ሚድያ https://t.me/abumuazibrahim
Show all...
አል ቀመር ሚድያ ☪ጨረቃ🌕

نصائح والموعظة አጫጭር ምክር ሰጪ ፁሁፎች እና ግጥሞች የሚለቀቅበት ቻናል ነው ማንኛውም ጥያቄ ና አስተያየት ካላችሁ 👉 @Al_kamare_midaa12_bot በዚህ ላኩልን

كُنتُ جنينًا في بطن أمّي، وكان يؤتى برزقي يُوضَعُ في فمي، حتى إذا كبرت وعرفت ربي سَاءَ ظني، فأيُّ عبدٍ أشَرُّ مني..؟؟ أحد السلف : حلية الأولياء.
Show all...
👆👆ትንሽ ረዘም ቢልም በትዕግስት አንቢባችሁ #ሼር አድርጉ።
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
من لم يعتز بطاعة الله لم يزل ذليلاً، ومن لم يستشفِ بكتاب الله لم يزل عليلاً! • ابن الجوزي
Show all...
👍 1🍓 1
عليك بقلة الكلام يلين قلبك ، وعليك بطول الصمت تملك الورع، ولا تكونن حريصاً على الدنيا! سُفيان الثوريّ .
Show all...
👍 5
بسم الله الرحمن الرحيم      👌ትዝብት ከተመልካች👌 ⭕️➤ይህች ትንሽዬ ፁሁፍ ማስታወሻነቷ እየገባቸው እንዲገባቸው ላልፈለጉት ትሁን!! ⭕️➤እኔ ምለው በአሁኑ ሰዓት የፉርቃንን ጀመዓ ወክለው እየፃፉ ያሉ ፀሃፊዎችን ታዘብኳቸው ሁሉንም ማለቴ አይደለም ትዝብቴ የሚመለከታቸውን ማለቴ ነው። ፀሀፊዮቹ የራሷ አሮባት የሰውን ታመስላለች የሚባለውን ተረት ነው የሚያስታውሱኝ ምን ማለቴ መሰላችሁ ኡለማዎች እንዲሁም ታላላቅ ኡስታዞቻችን ያለፈው አልፏል ለالله ብላችሁ አፉ ተባባሉ ብለው አፉ ያስባሉትን ጉዳይ ለግል አላማቸው ሲሉ ጀማል ፉርቃንን ልይዝ ፈልጎ ሊበታትንን ፈልጎ መስዑልያን ፈልጎ እያሉ ወይም አነኚህን የመሳሰሉ ወንድምነትን የሚያሻክሩ ቃላቶችን ሲቸከችኩ ይታያል ሲጀመር ከጀማል ጋ ያለን ቅሬታ ከላይ እንደገለፅኩት አፉ በመባባል አልቋል። መንሓጃችን አንድ ነው ጀመዓችንም አንድ ነው አለቃ። የኔ ትኩረት እዚህ ላይ አይደለም ፀሀፊዎቹ በተሰጣቸው ድብቅ አጀንዳ ወይም የክፍፍል አጀንዳ መሰረት አቅጣጫ ሊያስቱን ነው የሚሞክሩት ነገር ግን አካሄዳቸው ምሽግን ለተቃራኒ አካል አሳውቆ ጦርነትን እንደ መጀመር ወይም እንደ ማወጅ ነው። .....ወደ ጉዳዩ ሲመለስ እነኚ ፀሀፊዎች እውነተኛና እውነት ፈላጊ ቢሆኑ ኖሮ መጀመሪያ ጀማል ጀማል እያሉ ውሀ የማይቋጥር ውዥንብር ወይም ማደናገሪያ ከመፃፍ ይልቅ እዚያው እነሱ ያሉበት የፉርቃን ጀመዓ ውስጥ ሙስጠፋን አስመልክቶ ያለውን የአመለካከት ክፍፍል ወይም ክፍተት ለመዝጋትና አንድ ለማድረግ በተጉና መፃፉ ነበር ነገር ግን እንዲህ አይነቱን አቋምና አስተሳሰብ በዘር ለተገደበና መልካም ራእይ ለሌለው ሰው ይከብዳል  ያው አዚር ሰለሆንኩ ዑዝር ልስጣቸው ብዬ ነው የተከበራችሁ ሰለፊይ ወንድሞቼ  የነኚህን የፀሀፊዎችን ጉዳይ በድጋሚ በሰፊው አብራራልን ካላችሁኝ እንደሚታወቀው የዚህ የኛው የፉርቃን ጀመዓ ክፍፍል እና ንትርክ የጀመረው ሙስጠፋ የተባለው ግለሰብ ባመጣው አየር ወለድ ውዥንብር መሆኑ ይታወቃል ወይም የማይካድ ሀቅ ነው እና እነዚህ ፀሀፊዎች እውነት ለሀቅ መቆምና ሀቅን መግለፅ ቢፈልጉ ኖሮ በጉዳዩ ላይ የሚከተሉትን ስራዎችን በተገበሩ ነበር። ⭕️➣1ኛ''ሙስጠፋን አስመልክቶ የሚነሳውን ጉዳይ በዋነኝነት የያዙት ታላቁ ኡስታዛችን አቡ የህያ ና በፉርቃን በኩል ያሉ ኡስታዞች ከመሆናቸው አንፃር እነኚህ ፀሀፊዎች የሙስጠፋን ጉዳይ የት አደረሳችሁት የተስማማችሁበት ነጥብ ምንድነው መስማማት ካልቻላችሁስ ማነው ያመፀውና ዋልታ ረገጥ የሆነው ብለው ጠይቀው ካለምንም መሸራረፍና ማድበስበስ ቀጥታ የሽምግልናውን ወጤት በገለፁ ነበር ነገር ግን ነገሩ የሆነው  በተቃራኒው በራሳቸው ምናባዊ አስተሳሰብ ፈጥረው ልያወዛግቡን ሞከሩ እየሞከሩም ነው በነገራችን ላይ ብርቅዬና አዛኝ ኡለማዎቻችንም ነገሩን በርቀት ከመከታተልም አለፍው በአካልም ነበሩበት። ⭕️➣2ኛ''አቶ ሙስጠፋ የብሄር ስም አንስቶ አንዱን ሲያነውር ሌላኛውን ሲያወድስ እንደ ሚሉት ድብቅ አጀንዳ ከሌላቸው ወይም ካላነገቡ ይህ ማለትም አቶ ሙስጠፋ የተባለው ግለሰብ ሀላፍትና የጎደለው ወይም የማይሰማው ተራ ግለሰብ መሆኑን ለሰለፊዮች የመፃፍ ክህሎታቸውን¡¡¡ ተጠቅመው ግልፅ ባደረጉ ነበር  እዚህ ላይ ሳልጠቅሰው የማልፈው ነገር ቢኖር ማለትም በተራ ቁጥር ሁለት አቶ ሙስጠፋ የተጠቀመውን ብሄርን የመንቀፍም ይሁን የማወደስ ቢህል ወይም ንግግር ፈፅሞዎኑ በሸርዓም ይሁን በሎጂክ ውድቅ የሆነ አመለካከት ነው። እንዲሁም ትምኪተኛና ፅንፈኛ ከሆነ ሰው የሚመነጭ የንግግር ቫይረስ ነው። ለምን ቢባል ከሆነ ብሄር ስለተወለድክ ጥሩም መጥፎም አያስብልህምና በተጨማሪም የእስልምናን መርህ የጣሰ እኩይ አስተሳሰብ ነው። ⭕️➣3ኛ'' በጣም የሚገርመውና ለማመን የሚከብደው እነኚህ ፃፊዎች ጭፍን ስሜተኛና እልከኛ መሆናቸውን የንፀባረቁበት አቋም ኡለማዎች ሙስጠፋ ያስነሳውን ፊትና በአካል ኢትዮጵያ መጥተው አቶ ሙስጠፋን በጣም አዝነውለት በዚህ አጉል ፍክራ በጀህልናና በእልክ ምክንያት መግባቱን ተገንዝበው ፊክራውን ሊያስወግዱለት ቀን ከለሊት በሰው ሀገር ለፉ መከሩ አስተማሩት አስታመሙት ለራሱ ብለው ተለማመጡት ነገር ግን መሀይምነት ትምኪተኝነት ነውጠኝነት ብሄረተኝነት ወጥሮት ከመንገዱ ጠርዝ ሲያፈነግጥ በወረደ አመለካከቱ  ዉድ የሆኑ ኡለማዎችንና ኡስታዞችን ከፍ ዝቅ ሲያደርግ ሲያነውር ወይም ሲሳደብ እንዲሁም በሀገራችን ሀበሻ ላይና በየመን ላይ የለችዋን የደዕዋ ሰለፊያ ጀመዓ ሲያጣጥላት ከሱፊያ መንሐጅ ሲመድባት ኡለማዎች ትዕግስታቸው አልቆ እስላማዊ ግዴታቸውን ለመወጣት ብለውና ደዕዋ ሰለፊያን ከዚህ የፊክራ ማዕበል ለመጠበቅ ብለው በሙስጠፋ ላይ ስላስጠነቀቁና ደዕዋችሁን ጠብቁ ወንድማማችነታችሁን ለዚህ እርባና ቢስ ብላችሁ አታፍርሱ ስላሉ እነኚህ የኛው የፉርቃን ፀሀፊዎች ምንም እንኳ ታላቁ ኡስታዛችን አቡ የህያ አالله ይጠብቀውና እንዳለው ባይወክሉንም በዚህ ፍረደ ግምድል በሆነ ብዕራቸው ኡለማዎች ተሞልተው ነው የጀማል ና የአቡ ቀታዳ ሴራ ነው ተረጋጉ ቀዝቅዙ በረዶ ሁኑ እያሉ ያለምንም እፍረት ሀገር ያወቀውን ሀቅ ለማድበስበስ ሲሞክሩ ባለየን ነበር። እዚህ ጋ የተከበራችሁ ሰለፊዮች ልብ ልትሉ የሚገባው ነገር ሙስጠፋ በአንፃራዊነት ካየን እንደኔ አቋም ከነዚህ ፀሀፊዎች መቶ በመቶ ይሻላል። እንዴት ካላችሁ ሙስጠፋ በዚህ ሰዓት አቋሙን በግልፅ ለማንም ቀልቡ ሰሊም ለሆነ ሰው በሚገባው መልኩ ብልሹ መረን የለቀቀ አቋሙን አቋሜ ነው እወቁልኝ እያለ ነው። በሌላ ቋንቋ ልንክስህ ነው ተጠንቀቅ እያለ ስለሆነ እንዳንነከስ የቻልነውን ጥንቃቄ እናደርጋለን በاللهም እንታገዛለን ነገር ግን እነኚህ የኛዎቹ ፀሀፊዎች የተለያየ ድብቅ አጀንዳ አንግበው እጉያችን ስር ተቀምጠው ሊያተራምሱን ሊያባሉን በዘር ሊከፋፍሉን ይሞክራሉ አالله ህዳያ ይስጣቸው ኣሚን። ጃሂል ስለሆኑ እንጂ የእስልምና ወንድምነት ከስጋ ከጎሳ ከብሄር ማንነት በላይ ነው። ያው አዚርም ስለሆንን ጃሂል ስለሆኑ ነው ብለን ዑዝር እንሰጣቸዋለን። እንደው እነሱ በሚሉት ሀሳባቸው ፍትናን መራቅ ደዕዋን መጠበቅ ቢሆንማ ለነዚህ እንቁ ለእስለምና ኩራት ለሆኑ ኡለማዎች ለክብራቸው ሽንጣቸውን ገትረው በተከላከሉና ዘብ በቆሙ ነበር። ምክንያቱም የኡለማዎች ህልዉናና ክብር የመንሐጃችን ህለውናና ክብር ስለሆነ። እዚህ ጋ ልብ በሉ ሰለፊይ ወንድሞቼና እህቶቼ እዚህም ጋ ማለት የፈለኩት ወይም ልትረዱልኝ የምፈልገው ፀሀፊዎቹ እንደሚሉት ኡለማዎችን በጭፍን ለመከተል ሳይሆን እነኚህ ኡለማዎች በሙስጠፋ ላይ የተናገሩትና የያዙት አቋም ሸሪዓን የገጠመና ወይም ሀቅን የገጠመ ከመሆኑጋ ማለቴ ነው። 🧶👉---የትዝብቴን ማጠቃለያ የማደርገው እባካችሁ በኛ ቤት ስም የተጠራችሁ የኛ ቤት ልጆች ከወዲሁ አቋማችሁን በሸርዓ ሚዛን መዝኑ ተምይዕ ይቅርባችሁ። ምክንያቱም ቤት ውስጥ ትናንሽ ልጆች ስላሉ አታወዛግቧቸው። 💥የፅሁፌን መደምደሚያ ለዛሬ ከአያቴ አባባል ላደርግላችሁ ''አالله ባነበረ በለግዝ ያንዜን'' ''አትነብራት ፌቅ የነውረ አምድኜት ቴዳት''ትል ነበር ጉራጌይቷ አያቴ አالله ይርሀማት። ✍ከወንድማችሁ አንድነት ናፋቂው‼️ከኢትዮጵያ ሰማይ ስር-
Show all...
👍 4💯 2
💥በትኩረት ይነበብ!! 👇👇👇👇👇👇👇
Show all...
👍 1
‏هذا النّص لابن رجب -رحمه الله- ينساب على القلب كالماء البـارد : "كلّ ما يؤلم النُّفوس، ويشقّ عليها؛ فإنه كفّارةٌ للذنوب".
Show all...
👍 2
00:27
Video unavailableShow in Telegram
6.22 MB
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.