en
Feedback
ፍትሕ ለአምሓራ!

ፍትሕ ለአምሓራ!

Open in Telegram

ፍትህ ልብን ትጠግናለች! #እኛ፣ የፍትህ አወቅ አበው ልጆች ነን! የፍትህ አደባባዩን በክንዳችን እንፈጥራለን!

Show more
1 261
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-3130 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
February '26
February '26
+1
in 0 channels
January '260
in 0 channels
Get PRO
December '250
in 0 channels
Get PRO
November '25
+14
in 0 channels
Get PRO
October '25
+21
in 0 channels
Get PRO
September '25
+4
in 0 channels
Get PRO
August '25
+15
in 0 channels
Get PRO
July '25
+12
in 0 channels
Get PRO
June '25
+16
in 0 channels
Get PRO
May '25
+25
in 0 channels
Get PRO
April '25
+25
in 0 channels
Get PRO
March '25
+47
in 0 channels
Get PRO
February '25
+21
in 1 channels
Get PRO
January '25
+68
in 2 channels
Get PRO
December '24
+115
in 10 channels
Get PRO
November '24
+180
in 2 channels
Get PRO
October '24
+229
in 10 channels
Get PRO
September '24
+127
in 9 channels
Get PRO
August '24
+185
in 13 channels
Get PRO
July '24
+348
in 12 channels
Get PRO
June '24
+166
in 7 channels
Get PRO
May '24
+342
in 11 channels
Get PRO
April '24
+94
in 0 channels
Get PRO
March '24
+166
in 0 channels
Get PRO
February '24
+75
in 0 channels
Get PRO
January '24
+314
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
20 February0
19 February+1
18 February0
17 February0
16 February0
15 February0
14 February0
13 February0
12 February0
11 February0
10 February0
09 February0
08 February0
07 February0
06 February0
05 February0
04 February0
03 February0
02 February0
01 February0
Channel Posts
ለግብዝ ተችዎቻችን የ1ዕለት የፋኖ ቻሌጅ👇 ¶. ለ 1ዕለት ዶፍ ዝናብ ቢዘንብባችሁ በጥቅጥቅ ጨለማ አልያም ከፍተኛ ሐሩር በበዛበት ቀን ዳጋቱን በእጃችሁ እየቦጠጣችሁ ብትዉጡ ቁልቁለት በእንብርካችሁ ብትወርዱ ምን ይሰማችኋል? ¶. ለ1ዕለት ሳትበሉ ሳትጠጡ ብትዉሉ ብታድሩ ጠኔያችሁ ምን ሊያደርጋችሁ ይችላል? ¶. ለ 1ዕለት ከቤተሰቦቻችሁ(ሚስት፣ልጅ፣እናት፣አባተ ወ.ዘ.ተ) መካከል በሞትና በህይወት መካከል ሁነዉ ከመሞታችን በፊት አይናችሁን ልያችሁ ልሰናበታችሁ እያሏችሁ ሁኔታዎች ስለማይፈቅዱ ሳትሰናበቷቸዉ ብትቀሩ በቀብራቸዉ በልቅሶቸዉ እርማችሁ ሳታወጡ ብትቀሩ ቀጣይ ህይወታችሁ ምን ሊመስል ይችላል ? ¶. በደጉም በክፉዉም ዘመን አብረዉ የነበሩ ለጋራ ዓላማ እና ነፃነት የተሰለፋ የስጋም የመንፈስም እህትና ወንድሞች በየቀኑ በሞት ብታጦቸዉ ልባችሁ ምን ያህል ይደማል? ¶. "ስንሞትም አንድ ላይ ስንታመም" ያሏችሁ አንድ የቀብሮ ጉድጓድ በጋራ፣ አንድ ብርጭቆ ሻይ በጋራ የጠጥታችሁ፣አንድ ዳቦ ከብዙ ቆርሳችሁ በልታችሁ ምስጢር ያከፈላቸኋቸዉ አብረዋችሁ የደሙ የቆሰሉ ሰዎች ንዋይ አታሏቸዉ ጠላት ጠልፎቸዉ ቢከዶችሁ ምን ይሰማችኋል? ¶. ለ 1ዕለት ብቻ ከሚያምረዉ አልጋችሁ፣ከምቾቱ ፍራሻችሁ ወርዳችሁ ምኝታችሁን አሸዋ ትራሳችሁን፣ ድንጋይ ልብሳችሁን ብጣሽ ሽርጥ አድርጋችሁ ብትተኙ ሰዉነታችሁ ምን ይሰማዋል? ¶. ለ1ዕለት እኒያ ያማሩ እና የተመረጡ ብራድ ጫማ የሚለብሱ እግሮቻችሁ ያለ ጫማ በአሸዋ ፥ በጠጠር እንዲሁም በእሾህ ላይ ለ24 ሰዓት ቢራመዱ እግሮቻችሁ ምን ሊሆኑ ይችላሉ? እኒህ ከላይ በትንሹ የተዘረዘሩ ሁነቶች በብዙ የፋኖ ታጋዮች ዘንድ በየዕለቱ የሚከሰቱ ፍዳዎች ናቸዉ። so እርስዎ እነኚህን ጥቂት መከራዎች ለ 1ዕለት ሊቋቋሙ ይቻላሉ ወይ? ሚዛናዊ ትችት የስልጡን ማህበረሰብ መገለጫ የዴሞክራሲያዊ እና ሰዉ ሰዉ ለሚሸት ስርዓት መገንቢያ እርሾ ነዉ።ዳሩ ግን አስር ሜትር በእግራችሁ መጓዝ ማትችሉ፤ሙቅና ቀዝቃዛ አፈራርቃችሁ እየጠጣችሁ፤ለጤንነታችሁ የግል ዶ/ር ቀጥራችሁ ጤንነታችሁን የምትጠብቁ፤በየሰዓቱ ሸሚዞችን እየቃያየራችሁ የምትለብሱ፤በደም አይነታችሁ አመጋግባችሁን አስተካክላችሁ የምትመገቡ፤ ቤተሰቦቻችሁ ቢያንስ በየዕለቱ በስልክ እያገኛችሁ ደህንነታቸዉን የምታዉቁ ከልክ በላይ በተጋነነ መልኩ የፋኖን ትግል የምትወቅሱ እነ ሰማይ ቅርቡ የሆናችሁ ግለሰቦች ወደ ልቦናችሁ ትመለሱ ዘንድ ወንድማዊ ምክሬን ለግሳለሁ:: አማራ ጀምሮ ያልጨረሰዉ አንድም ነገር የለም!! አሸናፊነታችን አማራ ከሚለዉ ስማችን ነዉ!! አዲስ ትዉልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!! (ህዳር 13/03/18) ፋኖ ዘዉድአለም አዱኛ Https://t.me/justsfor

2
የአገዛዙ የአረመኔ ተግባር ዛሬም ቀጥሏል! የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በራያ ግንባር እየተደረጉ ባሉ ተጋድሎዎች መካከል በጮቢ በር ግንባር ተጋድሎ እያደረገች የተሰዋች+5
የአገዛዙ የአረመኔ ተግባር ዛሬም ቀጥሏል! የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በራያ ግንባር እየተደረጉ ባሉ ተጋድሎዎች መካከል በጮቢ በር ግንባር ተጋድሎ እያደረገች የተሰዋችው የምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ አባል ፋኒት ትግስት ወዳጅ ይመር በፋሽስቱ አገዛዝ ሰራዊት አስከሬኗን አንደኛው ጡቷን ቆርጦ በዚህ መልክ ጥሏት ሂዷል። አገዛዙ ዛሬም የዓለም አቀፍ ሕግን በጣሰ መልኩ የተማረኩ ምርኮኞቹን በተለይ የሴቶቹን ጡት እየቆረጠ እንደሚገኝ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊያውቅልን ይገባል። የአብይ አህመድ አገዛዝ በሕዝባችን ላይ መጠነ ሰፊ ወረራ ከፍቶ ይገኛል። ይሄን መጠነ ሰፊ ወረራ የአማራ ሕዝብ እንዲወጣ ጥሪ እናቀርባለን። ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ጥቅምት 7 ቀን 2018 ዓ.ም
453
3
የብልፅግና ጡሩንባዋች አንደ እስስት የተለዋወጠ ግን በተመሳሳይ ሳዕት በተመሳሳይ መልክት ተመሳሳይ ሺር ያለው የውሸት ክስ ይዘው ወጠዋል መጀመሪያ በጅብ ቆዳ ተዋጉን አሉ ፣ሲቀጥል፣ምግበይ አዋጋቸው፣አሁን ቲዲፍ ኤርትራ አዋጋቸው የሚል ነጠላ ዜማ አውጥተዋል፤ተመልከቱ ሲመቱ ጀነራሎች ይሰበስባሉይካሰሳሉ፣ይረሸናሉ፣ይታሰራሉ፣ትላልቅ ባለስልጣናት አጫጭር የስድብና የምቀን የፍራቻ እና አለን የሚል የሚመስል ስድብና ትችት በድረ ገፃቸው ይለጥፋሉ ጡሩምባዋች ተመሳሳይ መልክት ቪዲዮ ይዘው የመጣሉ ባንድ አፍ ፅንፈኛው እንደቅጠል እየረገፈ ነው ይሉና በሰሜን ሺዋ አንዴ የማረኳቸውን ይለጥፋሉ፤ፋኖ ለመሰዊታቸው እውቅና የሰጣቸውን ሁለት አመት የሆኑትን ሁሉ ይለጥፋሉ፤የጠላት ተላላኪ ይላሉ ይኽ ሁሉ የሚደበላለቅባቸው የሚያምታታቸው የሚያስተፋቸው ፍራቻ ነው ጭንቀት እያረገፋቸው ነው ፤ምክንያቱም ኮረኔል ተማረከ ማለት እንቁላሉን ለመብላት ቅርፊቱን ማንሳት ይቀድማልና ኮረኔል ለመግደል እግረኛ፣ድሽቃ ተኳሽ፣የያዘው እስከ ጋርዶቹ አልቀዋል ማለት ነው ፤እንደውም ስነ ልቦናቸው ጠንካሮች ናቸው በቀን ሁለት እና ሶስት ኮረኔል ከሞተ ከተያዘ ስንት መከላከያ እንዳለቀ የሚያውቁት ነው፤የጥላቻ ጥግ ስናይ ነፍሰጡር ገለው ፅንፈኛ ገደልን ይላሉ ፤ምሽየሚቆፍሩት ቤተ ክርስትያን፣መስጅድ፣ገብያ፣የተፈናቃይ ካንብ ላይ ነው፣ተማሪ ገለው፣ሽማግሌ ገለው፣መነኩሴ ገለው፣ፅንፈኛ ገደልን ይሉናል፤ Https://t.me/justsfor
595
4
በአርበኛ ዘመነ ካሴ እና በአርበኛ ዋርከው ምሬ ወዳጆ ልጆች ተጋድሎ ከጠላት መንጋጋ ነፃ የወጣችው መካነ ሰላም የደስታ ማዕበል ውጧታል። ድሉም ተጋድሎውም ይቀጥላል አማራነት ያሸንፋል።
በአርበኛ ዘመነ ካሴ እና በአርበኛ ዋርከው ምሬ ወዳጆ ልጆች ተጋድሎ ከጠላት መንጋጋ ነፃ የወጣችው መካነ ሰላም የደስታ ማዕበል ውጧታል። ድሉም ተጋድሎውም ይቀጥላል አማራነት ያሸንፋል።
506
5
‼️#ግለ ሒስ ወ አምሓራውያን‼️ ============================ ጠመንጃውም፣ ማይክራፎኑም አላማን ማስፈፀሚያ ቁሶች እንጅ፣ የእውቀት እና ጥበብ ዛር አይደሉም። ይህ፣ እስኪገባን፣ ባለንበት እንረግጣለን፣ እንጅ፣ አንሻገርም። የአምሓራ ትግል ውስጥ ተገኝቶ ከፋፋይ ሚና ከመጫዎት ይልቅ… ፈፅሞ አለመታገል፣ አለመንቃት መሻሉ በስንት ጣዕሙ?❓ ይህ፣ ሀሳብ በአላማ አስበው ቅጥረኛ የሆኑ ሰርጎገቦችን አይመለከትም! በህዝብ ትግል ስም፣ በጫካ እና ሶፋ፣ በውጭ ሀገርም መሽጋችሁ አንዱን ፋኖ እና መሪ ከዐንዱ አበላላጭ ሚና የምትጫዎቱ የጊቢ ጌቶች ፍርፋሪ የሚለቁላችሁ ጉልምስ ተጧሪዎች ተጠንቀቁ! ይሄን ያህል፣ የእንጀራ ጌቶቻችሁ እንደጅራፍ እንዲያስጮኋችሁ ህሊናችሁ ፈቃጅ ከነበረላችሁ… ለምን ጫካውን፣ ለምን ስደትን መረጣችሁ? ብዐዴንኮ ለእናንተ የሚሆን ቦታ አያጣም። ግብረ ስራው አምሓራን ማዳከም እና መከፋፈል፣ ለጌቶቹ ጭቆና ማመቻቸት ነውና። በካምፖላ በአውውሮፓ፣ በአሜሪካ እና ካናዳ መሽጋችሁ አምሓራን ከፋፋይ ሴራ ውስጥ እስከተገኛችሁ "የጠላት ስውር እጆች ናቸው" ብለን ከመጠርጠር አንመለስም! ግንዛቤ እና እውቀት ከማጣት ከሆነ… ዝቅ ባላችሁ ተማሩ፣ መርምሩ፣ ዓለምአቀፍ ምስያችን የሆኑ ትግሎች እንደምንባለ ብልሃት እና ጥቁቅ አደረጃጀት ለድል እንደበቁ፣ ከትላንትም ከዛሬም ተሞክሮ ጥናት ላይ ግንዛቤ አዳብሩ። ወንድሞች ሆይ! ጠመንጃ እና ማይክራፎን መታጠቅ ብቻ ነፃ አያወጣንም። ጠመንጃውም፣ ማይክራፎኑም አላማን ማስፈፀሚያ ቁስ እንጅ፣ የእውቀት እና ጥበብ ዛር አይደሉም። ድምፃችሁ ከፍ ብሎ ስለተሰማ፣ እውነት እና የመዳኛችንን ወንጌል ነገራችሁን ማለት አይደለም። እውነት በዝምታም፣ በለሆሳስ ውስጥም ከፍ ብላ የምትሰማ የተግባር ሰነድ ነች! #Hiruy Amharawi #የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ነሀሴ 20/2017 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ⚖🗣📢 @Moamediamoresh https://t.me/moaamediaamharawi ‎ https://t.me/minilikcom https://t.me/minilikcom
220
6
#ማንነህ፣ ባለተራ‼️ ትላንት -> ኦሮ - ማራ ዛሬ -> ትግሮ - አማራ የፖለቲካ ነጋዴዎች እና የቁማሩ ጌቶች ስማቸውን ከፊት የሚያስቀድሙት ናቸው። ጥቂት የፖለቲካ ድንኮችን ይሰበስቡ እና ለነሱ የፖለቲካ ታክቲካዊ ጥቅም ስሌት ጠቃሚ የመሰላቸውን ሁሉ  ያደርጋሉ። ኦሮ-ማራ -> የኦሮሙማ የትግል ፕሮጀክት አሸናፊ ሆኖ ፬ ኪሎ እንዲገባ አምሓራው እንቅፋት እንዳይሆን እና ከገዥው ስርዓት በተቃርኖ ቆሞ በትብብር እንዲታገል፣ መንገድ ከፍቶ ስልጣነ ወንበር አመቻች ለማድረግ የተቀመመች ቅርብ አደር የኦሮሞ ልሂቅ ወለድ ታክቲክ ነች፣ ነበረች። ዛሬም፣ ተጋሩ - አማራ ->  የሚሉት አዲስ ቁማር የህወሓት ራስን ማደሻ እና ማጠናከሪያ አሮጌ ስልታዊ ታክቲክ ነው። አስተውላችሁ ከሆነ… የሁለቱም ጎሳ ፖለቲካዊ ኃይሎች የጥምረት ስልተ እወጃ ላይ የሚያስቀድሙት የቆሙለትን ብሔር ወይም ጎሳ ነው። ስለዚህም ነው  ኦሮ………? ተጋሩ………? እያሉ ቀጣይ ተለጣፊ አንጋሽ እና አድራሽ ተጫኝ ብሔር የሚቃትቱት። ከአምሓራ ልሂቃን አዕምሮ በስሌት ተቀምሮ ቀጠናዊ ጥምረት ማድረግን አስቻይ አቅጣጫ በቀይ መስመር ተቀንብቦ በራሱ መሪ ጭንቅላት ፖለቲካ ካልሰራ… ትላንት፣ ባ/ዳር ድረስ መጥተው  በኦሮ-ማራ የበሉንን ቁማር… ዛሬም፣ መቀሌ ድረስ ሄደው የሚያስበሉንን እንከተላለን! በነገራችን ላይ… ህወሓትን ለመንበር ያበቃት የኢህዴን/ብዐዴን ከህወሓት ጋር የፈጠረው ጥምረት እንደነበር መዘነጋት የለበትም። ዛሬም፣ የተናፈቀው ያ፣ ቁማር ነው! በዚህ መንገድ፣ ሰሜናዊ አንድነት ማምጣት አይቻልም! ይሄን ከልብ የሻተ የትግራይ ልሂቅ ቢኖር… በመቀሌ ይስሙላዊ ትርኢት ህዝብ አያታልልም! ከዚያ የተሻለ ሁለቱን ታሪካዊ ህዝብ ለአንድ አላማ የሚያሰልፍ ጠንካራ መንገድ እንዴት መሰረቱ እንደሚተከል ከብዐዴናውያንም ከህወሓትም ሴራ በራቀ ጥሩ ማህበረ ሰሜን ማቆም በተቻለ…! አምሓራን የሚወጉ እና የውስጭ ትርምስ ፈጣሪ ህወሓት ፈጠር ተደጓሚ ታጣቂዎችን እና ጥቂት ሆድ አደር ሸክም አይለች ተላላኪዎችን ሰንደቅ አሸክሞ አማራን ወካይ ማድረግ፣ ጥምረት ፈጣሪ ማድረግ አይቻልም። ይህ እንደጥምዶ ቀላል አይደለም። ኤርትራን ወጊ ኃይል፣ በመቀሌ አስመሽጎ ከአስመራ ጥምዶ መፍጠር፣ ባድመን እየቃተቱ ከኢሳያስ መምከር እንዳልተቻለ ሁሉ… አምሓራን ወጊ እና ከፋፋይ፣ ማህበራዊ ነሽ ኃይላትን ፋይናንስ በማድረግ እያሰለጠኑ፣ በመቀሌ ቢሮ ከፍተው እያስዶለቱ፣ የአምሓራን ታሪካዊ ግዛቶች መንጠቅን ግብ ያደረገ ዱለታን ከዐዕምሯቸውም ከዐንደበታቸውም ሳያሸሹ ከአምሓራ ጋር ጥምረት የሻቱ መሳዮች ቁማርተኞች ናቸው። • የአገው ሸንጎ • አብን (የአገው ብሄራዊ ንቅናቄ) • የቅማንት ብሄራዊ ንቅናቄ • የወሎ ሸኔ በህወሓት ተደጋፊ ነው። • የመተከሉ ገዳይ ህወሓት ቀለብ ትሰፍርለት ነበር። • የወለጋ የኦሮሞን ወካይ ነን ያሉ ጨፍጫፊዎች ጋር፣ ህወሓት ይፋዊ ጥምረት ማድረጓን ነግራን ነበር። በየትም ቀጠና የሚነሱ ሌሎች ፀረ-አምሓራ አምሓራን ወጊ ኃይላትን የትጥቅ እና የጥላቻ ትርክት እየተጋቱ በሚቀቀፈቅፉባት መቀሌ… አምሓራን ወዳጅ መሳይ፣ ጥምረቱን ናፋቂ ድራማ አይሰራም። መጀመሪያ እስኪ አምሓራን ወጊ ኃይላትን ከመቀሌ አስወጡ እና አምሓራን ከማስወጋት ተቆጠቡ። ከዚያ መለስ፣ የአምሓራ እና ትግራ ህዝብን አንድነት ፈጣሪ፣ የጋራ ፖለቲካዊ እጣ ፋንታውን በያኝ ምክክር በሰፊ ልብ እና ጥንቃቄ በምሁራኑ በኩል በሩ ገርበብ ይደረግ… ከኤርትራም ከህወሓትም ከብዐዴንም ከኦህዴድ ብልፅግናም ፍላጎት እና ቡድናዊ ጥቅም ባሻገር የሆነ ገለልተኛ የሁለቱ ህዝቦች ልሂቃን ውይይት ይጀምሩ። ህዝባዊ ግንኙነቱን፣ በአዲስ የሀቅ ትርክት ቦታ እናስይዘው። ያኔ፣ ህዝቡ ራሱ መልስ ይሰጣል። ህዝብ አልተጣላም፣ ህዝብ በራሱ ተነሳሽነት እና ፍላጎት ወደ ውጊያ አልገባም፣ አዋጊዎቹ ከመካከሉ ሲወጡ፣ ህዝቡ ምላሹ ይታያል። ከዚያ መለስ፣ አምሓራ ያለመዘናጋት ራሱን ተከላካይ ጠንካራ ኃይል ለመሆን በውስጣዊ አንድነቱ ላይ ትኩረት ያድርግ! በተናጠል ከፋፍለው፣ ጣምራነት የሚሹልህ ሁሉ ሊያጠፉህ ነው!!! የአምሓራ - ተጋሩ ጥምረት በሁለቱም ህዝብ የጋራ ተጠቃሚነት ላይ መሰረቱ እንዲተከል… የህወሓት ፀረ አምሓራ ትርክት እና ተስፋፊ ፖሊሲ እና የዘመናት ጠባሳ ይፋዊ ይቅርታ፣ ይፋዊ ተጠያቂነት ያሻዋል። ገዱ አንዳርጋቸው ትላንት በተላኪነቱ ተሹሞ ለፈፀመው በደል ይቅርታ እንደጠየቀው ሁሉ… ላኪዎቹም ከጥምረት ባሻገር ያለው ልባቸው መመርመር አለበት። አበቃሁ! #Hiruy Amharawi #የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ነሀሴ 14/2017 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ⚖🗣📢 @Moamediamoresh https://t.me/moaamediaamharawi ‎ https://t.me/minilikcom https://t.me/minilikcom
269
7
No text...
231
8
ላለፉት 7 ዓመታት በኦሮሞ ማንነቱ በመከለል በዋናነት አምሓራን እና የአምሓራን እሴት በማንቋሸሽ የሚታወቀው ራሱን "ዳልቻ" በማለት የሚጠራው አግድም አደግ የኦህዴድ ጯሂ እና ተናካሽ ውሻው በህዝብ ጫ
ላለፉት 7 ዓመታት በኦሮሞ ማንነቱ በመከለል በዋናነት አምሓራን እና የአምሓራን እሴት በማንቋሸሽ የሚታወቀው ራሱን "ዳልቻ" በማለት የሚጠራው አግድም አደግ የኦህዴድ ጯሂ እና ተናካሽ ውሻው በህዝብ ጫና እና ተቃውሞ ምክንያት ዛሬ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል ተብሏል። ይህ፣ ሰው የብሄር ብሄረሰቦችን እሴት ባህ ቋንቋ እና ማንነት ከመዝለፍም ባሻገር ሴቶች እና እናቶችን ክብር አዋራጅ ተግባር ሲፈፅም የከረመው በኦሮሞ ስም እና በባለጊዜነት ተከልሎ ነው። ብዙ ግብሩን የሚፀየፉ የኦሮሞ ልጆች ድርጊቱን ቢያወግዙም ሰሚ ሳያገኙ ቀርተው ለሰባት አመታት በኦሮሞ ስም በአፉ ሲፀዳዳ ጠያቂ ሳይኖረው እስከዛሬዋ ቀን ደርሶ ነበር። ዛሬ፣ ፖሊስ ይዞታል ተብሏል። ቁም ነገሩ መያዙ ሳይሆን እንደ ስዩም ተሾመ መክሮ ይለቀዋል፣ እንደ ዮኒ ማኛ በኢሊሊ ሆቴል ተንከባክቦ ይይዘዋል፣ እደ ትዝታው ሳሙኤል በፖሌ ይሸኘዋል ወይስ ይፈርድበታል የሚለው ነው። #የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ነሀሴ 08/2017 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ⚖🗣📢 @Moamediamoresh https://t.me/moaamediaamharawi
379
9
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሁለተኛ መይሳዉ ካሳ ኮር በቋራ በሙር ከፍተኛ ትንቅንቅ እያደረገ መሆኑ ተገልጿል። በቋራ በሙር ከጧቱ ጀምሮ እየተደረገ ባለዉ አዉደዉጊያ የሁለተኛ መይሳው ካሳ ኮር ከፍተኛ ድል ተቀዳጅቷል። የኮሩ አካል የሆኑት ቋራ ኦሜድላ፣የአድዋ ክፍለጦር ሶስት ምሽጎችን በመስበር የጠላትን አከርካሪ መስበር ችለዋል። መረጃዉን ያደረሰን የቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነዉ!! #የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ነሀሴ 08/2017 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ⚖🗣📢 @Moamediamoresh https://t.me/moaamediaamharawi
262
10
‎........... የድል ዜና! ........ ‎ ‎ የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ 6ኛ ክፍለ ጦር ደምበጫ ከተማና አማኑኤል የነጭ ላይ ታላቅ ድልን ተቀዳጅተዋል። ‎ ‎አማራን እንኳን ትጥቁን ቀበቶውን እናስፈታዋለን በሚል እብሪታዊ የድንቁርና ንግግር ወልፍቶ ዘው ብሎ የገባው የብልጽግናው የደናቁርት ስብስብ የአማራን  ምድር ከረገጠባት ዕለት ጀምሮ ታምራዊ በሆነና ለሰሚና ለተመልካች ከሕሊና በላይ በሆነ አኳኋን ሥርዓቱን እያፈራረሰ፣ ከተራ ወታደር እስከ ከፍተኛ ባለማዕረግ የመከላከያ ተብየ አመራሮች እየሸኘ፣ ለድርጅታችን አፋጎ ብሎም ለመላው የአማራ ትግል እርሾ በመሆን ታሪኩን እየጻፈ የሚገኘው የቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ 6ኛ ክፍለ ጦር  በዛሬው ዕለትም በደምበጫና የነጭ ላይ ታሪክ ሠርቷል። ‎ ‎ደምበጫ ከተማ ላይ ተወሽቆ ንጹሐንን እየገደለ፣ ድሆችን እየዘረፈ፣ ተቋማትን እያወደመና ሰብሎችን እየጨፈጨፈ በሚገኘው የአረመኔ ስብስብ ጀግኖቹ የሰማዕቱ የኢንጅነር ክበር ተመስገን ልጆች ከተማዋን በአራት አቅጣጫ በመክበብ ጠላትን ቁም ስቁሉን እያሳዩ  ምድሪቷን የምድር ገሃነም አድርገውበት አርፍደዋል። ‎ ‎ሞት አይፈሬዎቹ የኢንጅነሩ ልጆች እንደ ሙዚቃ መሳሪያ በሚያቀነባብሩት የዲሽቃ፣የብሬንና የስናይፐር ተኩስ የጠላትን ምሽግ ከማፈራረሳቸውና አራሙቻውን ሠራዊት ከመደምሳቸው በተረፈ ስነ ልቡናውን እያሳጡ ድንብርብሩን አውጥተውት የሚሸሸግበት ሜዳ የሚሾልክበት ቀዳዳ አጥቷል። ‎ ‎ውጊያው አጭር ሰዓት የወሰደ፤ በጥበብ የተመራና ከፍተኛ የወገን ኃይል መናበብ የታየበት፤ በጥቂት መስዋዕተነት አመርቂ ድል የተገኘበት በጠላት ላይ በሁለንተናዊ ሁኔታ ብልጫ የተወሰደበት ጠላት እንደ ደምበጫ ሳይሆን እነደቀጠና ትልቅ ቅርቃር ውስጥ የገባበት ውጊያ ነበር። ‎ ‎ውጊያ ዩኒየኑ፣ ከተማ አስተዳደር፣ ገብርኤል (ሆስፒታል አካባቢ)፣ በዓታ ሰፈርና አካባቢ የተደረገ ሲሆን ሁሉም ግምባሮች ላይ የነበሩ ምሽጎች ሙሉ በሙሉ ተሰብረዋል። ‎ ‎በውጊያው ጀግኖቹ ከተማውን በመቆጣጠር አያሌ የጠላት ኃይልን ከመደምሰሳቸው ባሻገር በርካታ ምርኮዎችንም የተጎናጸፉ ሲሆን የአረመኔው ብልጽግና ሥርዓት የአስተዳደር ጽሕፈት ቤት ቁሳቁስንም ማውደም ችለዋል። ‎ ‎የኢንጅነሩ ልጆች ደምበጫ ላይ ጀብድ እየሰሩ በነበረበት ሰዓት አናብስቱ የማቻክል በላይ ዘለቀ ብርጌድ ፋኖዎች የነጭ ላይ የአረመኔውን ሠራዊት ሲለበልቡት አርፍደዋል። ከበባ ውስጥ ገብቶ እየተወቃ የነበረውን የደምበጫውን ወራሪ ኃይል ለማዳን  ከአማኑኤል ከተማ እንቅስቃሴ የጀመረው ወራሪ ሰራዊት የነጭ ላይ በጀግኖቹ የበላይ ዘለቀ ብርጌድ ፋኖዎች የእሳት አረር ተገርፎ እሬሳና ቁስለኛውን ጭኖ ወደ መጣበት ተመልሷል። ‎ ‎በዚህ ግምባር በርካታ ቁጥር ያለው የአረመኔው መከላከያና ሁለት እግር አሳማ ሚሊሻ  የተደመሰሰ ሲሆን በርካቶችም ቆስለዋል። ለአብነት  6 የሚሊሻ አባላት ሚካኤል ቤተክርስቲያን ላይ ተቀብረዋል። ‎ ‎በዚህ ውጊያ የተገኘ ድል ጊዜያዊ መረጃ ‎ ‎የተማረከ :- 1/  አንድ ሬሽን የጫነ መኪና ‎2/ 16 የአረመኔው ሠራዊት መከላከያ ‎3/ 60 የነፍስ ወከፍ መሳሪያ (አብዛኛው ጥቁር ክላሽ) ‎4/ በርካታ ቁጥር ያለው የእጅ  ቦምብ ‎5/  በርካታ ቁጥር ያለው ተተኳሽ ‎6/   በርካታ ቁጥር ያለው የጠላት ኃይል የተደመሰሰ ሲሆን ብዙ ቁጥር ያለው ቆስሏል። ‎7/ አራት ምሽግ ተሰብሯል ‎8/ የብልጽግናው የከተማ አስተዳደር ቁሳቁስና ሰነዶች ወድመዋል ‎9/ ንጹሐንን በማስጨፍጨፉ የተሰጠውን ሁለት የዋንጫ ሽልማት መማረክ ተችሏል። ‎ ‎ድል ለጀግናው ሕዝባችን! ‎ #የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ነሀሴ 08/2017 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ⚖🗣📢 @Moamediamoresh https://t.me/moaamediaamharawi
208
11
በማህበራዊ ሚዲያው መድረክ፦ ሁሉም… የየራሱን ጎራ ግለ ንጉስ… ዜና መዋዕል እና ገድልን አግዝፎ ጸኃፊ እና ተራኪ በሆነበት ሁኔታ "#አምሓራዊነት" የቱጋ ያብብ⁉️ የቱጋ⁉️ የራስ ያልነውን ለማንገስ፣ የሌላ ያልነውን የራስ ወንድም በማኩሰስ፣ በስም አጥፊነት መሰለፍ ደግሞ… የድንቁርናና የኋላ ቀርነታችን መታያ ሆኗል። የስህተታችን መሰረት ደግሞ ክብረ አምሓራዊነት ከፍታችንን የመረዳት ኃቅም ማጣታችን ነው። #አበ ድል - ክብረ መሰረታችንን እናጥብቅ! ከዚያ በታች ያለው ንቃተ አንካሳነት መታያ የሆነው "#ጎረኝነት" የአምሓራዊ አንድነታችን ሳንካ፣ ካንሰርም ነው። እርግጥም ትግሉ የገባው፣ የኃቅ ሰልፈኛ… በግልፅም፣ በህቡም ከሚያራምደው የጎጥ እና ጎራ ኩሸታዊ መወድስም፣ ማኩሰስም አሻጥራዊ ኋላ ቀር መስመሩ ይውጣ እና ትግሉን በምክንያታዊ እውቀት እና ፋይናንስ ይደግፍ! https://t.me/Moamediamoresh
212
12
ለአማራ ፋኖ የቴሌግራም ቻናል ኦነሮች የሚዲያ አካላት በሙሉ የቀረበ ጥሪ!! በመጀመሪያ የሰላምታ ወጉ ሰላም እንደምን አላችሁ ብዬ የማክበር ሰላምታዬን እየገለፅኩ ሃሳቤን እንደሚከተለው አቀርባለሁ። ሆ
ለአማራ ፋኖ የቴሌግራም ቻናል ኦነሮች የሚዲያ አካላት በሙሉ የቀረበ ጥሪ!! በመጀመሪያ የሰላምታ ወጉ ሰላም እንደምን አላችሁ ብዬ የማክበር ሰላምታዬን እየገለፅኩ ሃሳቤን እንደሚከተለው አቀርባለሁ። ሆኖም አንድ ሙህር እንዲህ ይላል ከአንድ ሚልዮን ጦር ይልቅ  አራት ጋዜጠኛ ያስፈራኛል ነው የሚለው እናም አማራ ለብዙ ዘመናት ሲዋርድና በእየሄደበት ሲገረፍ ሲደበደብ የቅርብ ትዝታችንም ነው እሱም ብቻ አይደለም ሁላችንም በእየ እስርቤት ስንታስር የሽዋ ፤የወሎ ፤ የጎጃም ፤የጎንደር ተብለን ተለይተን ሳይሆን የታሰርነው የተንገላታነው አማራ ተብለንም ነው ለዚህም አይሻ መሐመድ ወለጋ ላይ ስትገደል ወላሂ አማራ አልሆንም ነው ያለችው ያማለት አማራ አልሆንም እንጅ እምነቴን አልቀይርም አላለችም ስለዚህ ሁላችን እንደ አማራ ፋኖ የሚዲያ አካላት የእራሳችን አደረጃጃት ፈጥረን አንድ በመሆንና የቻናላችሁን ሊንክ በመያዝ በውስጥ መስመር @dawitt2116 በሚለው ዩዘራችን እንድታወሩን በአማራ ህዝብ ስምና በሰማዕታት እጠይቃለሁ። ሁሌም አዲስ መረጃ ከፈለጉ የህዝብ ሚዲያ /ከግንባር/ ሆኖ የሚሰራ ሚዲያችን ዋግነር የአማራው ፍኖ የቴሌግራም ቻናላችን ይወዳጁን!! መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!! ድል ለሕዝባችን!! ክብር ለትግሉ ሰማዕታት!! ህልውናችንና ነፃነታችን በክንዳቸን እናረጋግጣለን። 07/12/2017 ዓ.ም
290
13
ስህተትን ከማረም እንጀምር‼️ "ለዚህች ሆድሽ ነው የእርሻ በሬዬን ያሳረድሽኝ?" ያለው ገበሬ ታሪክን የሚያስታውሰን የአንዳንድ ቀጠና ፋኖዎች ስሁት ውሳኔ… የአላማ አንድነት፣ ነገር ግን የአካሄድ ልዩ+2
ስህተትን ከማረም እንጀምር‼️ "ለዚህች ሆድሽ ነው የእርሻ በሬዬን ያሳረድሽኝ?" ያለው ገበሬ ታሪክን የሚያስታውሰን የአንዳንድ ቀጠና ፋኖዎች ስሁት ውሳኔ… የአላማ አንድነት፣ ነገር ግን የአካሄድ ልዩነት ከነበሯቸው ጓዶቻቸው ጋር መነጋገርን ደንድነው፣ ግብረ ውይይት ተፀይፈው፣ ይልቁንስ ማጥፋትን ዋና ግብ እና አማራጭ አድርገው ህዝብ ነፃ ሊያወጣ ዱርቤቴ ያለ ጓድ ላይ ቃታ ለመሳብ ያላመነቱ እነኛ ስመ መስመረኞች… በመጨረሻም ሕወሓት ጋር የትግል አጋር ሆኖ ለመስራት እንደምን ልብ አገኙ? ወንድም ጋር ለማውራት፣ ለመመካከርም፣ እርቅ ለመፍጠርም አሻፈረኝ ያሉት እቡያን፣ ለወያኔ ሲሆን ልባቸው እንደምን ቡቡ ሆነ? ከTPLF ጋር ለመስራት የምስጥም፣ የድርጭትም ጉዞ እያደረጉ ያሉ እነኝህ የፋኖ አመራር አካላትን ሳስብ፣ ፍክ የሚሉኝ እነኝህ እና በምስል ያላወጣኋቸው እልፍ የህዝቤ ንፁህ መስዋዕቶች ናቸው። ያ ሁሉ፣ ወንድም ላይ ቃታ ለመሳብ ያደፋፈረው ቀይ መስመር… ከTPLF ደጅ ለመድረስ ነበር? እነዚህን የህዝብ ልጆች  በሴራ ከአምሓራ ትግል እንዲወገዱ ያደረገውን ማናቸውንም አካል ተጠያቂ የማያደርግ ለፍርድም የማያቀርብ የትግል መስመር እንቶፈንቶ ነው። ንቁ እና ጠያቂ፣ ነበልባል ተዋጊ አምሓራዊ  ጀግኖችን አዋክቦ እና ከብቦ ከትግሉ ሜዳ የሚያስወግድ ሰርጎገብ ቡድን እና ግለሰብ ከፍ ያለ ስፍራ የተሰጠው ጭፍራ ሁሉ… ለጊዜው በየኮረብታው፣ በየሚዲያው ቢያጓራ እንጅ የአምሓራን ትንሳኤ አያመጣም። ትላንት፣ ካጣናቸውም በከፋ ሊያሳጡን የሻቱትን ለምናውቅ ደግሞ… በትግሉ መሪዎች ብቻ መራራ ተቃውሞ እና ትችት እናነሳለን! የአምሓራ ፋኖ ውስጣዊ ችግር 90% የአመራሮች ነው። ተዋጊው ኃይል… በሴረኛ እና ትግል ጠላፊ መሪዎች ላይ ጎምዛዛ ጥያቄ እንዲያነሳ ተግተን እንሰራለን! ነሀሴ 06/2017 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ
280
14
ሰበር ሰበር ሰበር የድል ዜና!!! በቀን 06/12/2017 ዓ.ም የአማራ ፋኖ በጎጃም ጃዊ መተከል 4ኛ ክ/ጦር በጠላት ላይ ድልን ተቀዳጅቷል። የበረሃዉ መብረቅ ጃዊ መተከል 4ኛ ክ/ጦር ከሌሊቱ 9:00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 12: 00 ሰዓት በተደረገ እልህ አስጨረሽ ተጋድሎ የጃዊ ፈንድቃ ከተማን መቆጣጠር ችሏል። እንደሚታወቀው ከአንድ ሳምንት በፊት ፈንድቃ ከተማን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሮት የነበረዉ አይበገሬዉ የበረሃዉ ቋያ ለከተማው   ደህንነት ሲል ለቆ መዉጣቱ ይታወቃል። አሁን ከአንድ ሳምንት በኋላ አስደናቂ ኦፕሬሽን በመስራት ሙሉ በሙሉ ከተማዉን መቆጣጠር ተችሏል። አረመኔው የአገዛዙ ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት አንድ ስናይፐር እና መገናኛ ሬዲዮ በመያዝ 2 የአገዛዙ ን ሰራዊት በመግደል ፓዊ ወረዳ መንደር 12 ከተባለ ቦታ የወጣ ሲሆን ይህንን ታሪክ ሰሪ ጀግና ለመያዝ በሶስት አቅጣጫ የተንቀሳቀሰው የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት ሲሚዳ ከተባለ ቦታ ላይ በተናዳፊ ተርቦቹ አባይ መተከል ብርጌድ አባላት በአስገራሚ ፍጥነት ቦታ በመያዝ ተዓምር በሚባል ኦፕሬሽን የመጣዉን የጠላት ኃይል ረፍረፈዉታል። በዚህም አዉደ ዉጊያ በርካታ የጠላት ኃይል ተደምሷል። እንዲሁም በርካቶችን ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል። የአካባቢውን ማህበረሰብ ኑ አስከሬን ተሸከሙ እያሉ ሲያሰቃዩት መዋላቸዉን የመረጃ ምንጮቻችን ገልፀዋል። በአጠቃላይ 15 ሰዓታትን የፈጀዉ ትንቅንቅ የክ/ጦሩ ወታደራዊ አዛዥ በአምሳ አለቃ ተገኘ ደጀን፣ ም/ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ ጌጤ፣ በዘመቻ መምሪያ ሃላፊ አርበኛ ቻሌ መንግስት፣ ም/ዘመቻ መምሪያ መቶ አለቃ ሳሙኤል አታላይ የተመራዉ የጃዊ መተከል 4ኛ ክ/ጦር ጥምር ጦር በርካታ የአረመኔዉን የጠላት ኃይል በመደምሰስ እንዲሁም ቁስለኛ በማድረግ የጃዊ ፈንድቃ ከተማን ተቆጣጥሯል። በዚህ አዉደ ዉጊያ የተሳተፉት ብርጌዶች:_ 1.የክ/ጦሩ ተወርዋሪ ሰነጥቅ ሻለቃ 2.ገሞራዉ ብርጌድ 3.አባይ መተከል ብርጌድ 4.በላይ ዘለቀ ብርጌድ 5.አንድነት ብርጌድ  ናቸዉ። የአፋጎ ጃዊ መተከል 4ኛ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ያዕቆብ ጌታሁን #የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ነሀሴ 06/2017 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ⚖🗣📢 @Moamediamoresh https://t.me/moaamediaamharawi https://t.me/melikiaaamhara
146
15
የኦሮሚያን የሉዓላዊ ሀገርነት ቅርፅ የማስያዝ ጅምር‼️ የኦሮሚያ ክልል መንግስት የፌደራል መንግስቱን የስልጣን ድርሻ መሻማት ብቻ ሳይሆን በክልሉ የፌደራል ተቋማቱን ስራ የመተካት ሚና መጫወት ጀምሯል። የኦሮሚያ ማዕድን ልማት ባለሥልጣን የማዕድን ፈቃድ የመስጠት እና የመቆጣጠር ሙሉ ድርሻ  እንዲኖረው ይሻል፤ የሆንግ ኮንጉ ሺንግሹ ማዕድን እና በርካታ ኩባንያዎች ‘ፈቃዳቸው ተሰርዞ በክልሉ በአዲስ እንዲስተናገዱ አቅጣጫ ተቀምጧል። በ #ኦሮሚያ ማዕድን ልማት ባለሥልጣን ሐምሌ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ለፌዴራል የማዕድን ሚኒስቴር ተጽፎ ግልባጩ ለክልሉ ፕሬዝዳንት ቢሮ የተላከና  የተመለከትነው ደብዳቤ፣ የማዕድን ፈቃዶችን የመስጠት፣ የመሰረዝ ወይም የማደስ ሥልጣን ከፌደራል ሚንስትር መስሪያ ቤቱ ተነጥቆ ለክልሉ መንግስት መሰጠቱን ይገልጻል። ይህ ውሳኔ ሐምሌ 12/ 2017 ዓ/ም ባሰራጨነው ልዩ ዘገባ፤ ሆንግኮንግ ሺንግሹ ማዕድን ኢንተርናሽናል ኢንቨስትመንት ኩባንያ በምዕራብ ወለጋ ዞን ሶስት የማዕድን ፍለጋ ፈቃድ መታደሱን ማጋለጡን ተከትሎ ነው። ዘገባው ኩባንያው በማዕድን ሚኒስቴር የተሰጠው ፈቃድ ከአንድ ሺህ 170 ካሬ ኪሎ ሜትር በላይ የወርቅ እና ሜታል ቤዝን እንደሚሸኝ እና የፌደራል ማዕድን ሚንስትር የሰጠው ፈቃድ የታደሰው የሚመለከተውን የህግ ማዕቀፍ በመጣስና መደበኛ የክልል ምክክር ሳይደረግበት በመሆኑ ነው ሲል ክልሉ አጋልጧል። በዚህም ምክንያት ሆንግኮንግ ሺንግሹ ማዕድን ኢንተርናሽናል ኢንቨስትመንት ኩባንያን ጨምሮ 15 ኩባንያዎች ፈቃዳቸው ሊሰረዝ መሆኑን  የተመለከተው ደብዳቤ አስታውቋል። በተመሳሳይ 21 ኩባንያዎች  ስራቸውን እያቆሙ ወይም ፈቃዳቸው እንዳይታደስ ውሳኔ ተላልፎባቸዋል። “በኦሮሚያ የተሰጡ አብዛኛዎቹ የማዕድን ሥራ ፈቃዶች… የተቀመጡ የቁጥጥር ግዴታዎችን አላሟሉም” ሲል ባለስልጣኑ በደብዳቤው ላይ ገልጿል። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! ነሀሴ 06/2017 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ⚖🗣📢 @Moamediamoresh
140
16
#መርዛማ ኬሚካል ገበሬዎችን አከሰረ❗ ኦህዴድ ብልጽግና የማይሰራ ኬሚካል አረም ማጥፊያ መድሃኒት በማለት ለኦሮሚያ እና አንዳንድ የአምሓራ ክልል አካባቢዎች ስንዴ አምራች አርሶ አደሮች አከፋፍላ የአር+1
#መርዛማ ኬሚካል ገበሬዎችን አከሰረ❗ ኦህዴድ ብልጽግና የማይሰራ ኬሚካል አረም ማጥፊያ መድሃኒት በማለት ለኦሮሚያ እና አንዳንድ የአምሓራ ክልል አካባቢዎች ስንዴ አምራች አርሶ አደሮች አከፋፍላ የአርሶ አደሩን ስንዴ ገና በቡቃያው አቃጥሏል። የመድሃኒቱ ውጤታማነት ሳይታይና ሳይጠና በአስመጭ እና ላኪ ሙሰኛ የኦህዴድ ነጋዴዎች የተገዛ በመሆኑ የልማት ጣቢያ ሰራተኞች ለአርሶ አደሩ ከላይ የመጣ ትእዛዝ ነው በማለት በግድ እና በጉልበት እንዲያከፋፍሉ የተደረገ መድሃኒት ነው። አሁን አርሶ አደሩ ካሳ ክፈሉን ቢል ምንም ካሳ የለውም ብለው አርሶ አደሩ በከባድ ሃዘን ውስጥ ይገኛል።
176
17
ቀዳሚ ተረጅዋ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ13 ሀገራት የ93 ሚሊዮን ዶላር የድንገተኛ ምግብ ድጋፍ ከዩኤስኤይዲ ተደረገላቸው ዩናይትድ ስቴትስ በግጭት፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በኢኮኖሚ አለመረጋጋት ለተጎዱ
ቀዳሚ ተረጅዋ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ13 ሀገራት የ93 ሚሊዮን ዶላር የድንገተኛ ምግብ ድጋፍ ከዩኤስኤይዲ ተደረገላቸው ዩናይትድ ስቴትስ በግጭት፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በኢኮኖሚ አለመረጋጋት ለተጎዱ ሚሊዮኖች ድጋፍ የሚሆን የ93 ሚሊዮን ዶላር የድንገተኛ የምግብ እርዳታ አደረገች። ይህ የገንዘብ ድጋፍ የተደረገው በአፍሪካ ውስጥ እየተባባሰ የመጣውን የረሀብ ችግር ለመቋቋም መሆኑ ተገልጿል። የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ እርዳታው 1,209 ሜትሪክ ቶን የምግብ ክምችትና ተጨማሪ 11,285 ሜትሪክ ቶን የህክምና ምግብ ለማምረት የሚያስችል ገንዘብ ያካትታል። ይህ ምግብ በተለይ ለአንድ ሚሊዮን ለሚጠጉ ታዳጊ ህፃናት እንደሚውል ተጠቁሟል። የ93 ሚሊዮን ዶላር እርዳታው የሚደርስባቸው ሀገራት የሚከተሉት ናቸው፡- ኢትዮጵያ፣ ማሊ፣ ኒጀር፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ናይጄሪያ፣ ማዳጋስካር፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ጂቡቲ፣ ኬንያ፣ ቻድ እና ሃይቲ ናቸው። ይህ ድጋፍ የቀድሞው የዓለማችን ትልቁ የእርዳታ ኤጀንሲ የነበረው የዩኤስኤይዲ (USAID) ኤጀንሲ በትራምፕ አስተዳደር በወጣው ወጪ ቆጣቢ ማሻሻያ ምክንያት ከተዘጋ በኋላ መሆኑ ትኩረት ሰጥቷል። #የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ነሀሴ 04/2017 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ⚖🗣📢 @Moamediamoresh https://t.me/moaamediaamharawi https://t.me/melikiaaamhara
242
18
በትግራይ እና በአማራ ጦርነት ተከትሎ በክልሉ በተፈጠረው የከፋ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ሁኔታ በርካታ የክልሉ ወጣቶች ወደ ስደት እያመሩ  ነው። ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ ከትግራይ የተለያዩ አካባቢ ወደ አረብ ሃገራት እንዲሁም በሊብያ በኩል ወደሚደረግ ስደት የሚያመሩ ወጣቶች ቁጥር ከፍተኛ ሆኗል። የትግራይ ክልል ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ በዚሁ ሂደት በሚፈጠሩ አደጋዎች በሺህዎች የሚቆጠሩ መነሻቸውን ትግራይ ያደረጉ ወጣቶች ለሞት እየተጋለጡ መሆኑን በጥናት ማረጋገጡን አስታውቋል።  32 ሺህ የሚሆኑ ወጣቶች ባለፈው ዓመት፣ በያዝነው ዓመት ደግሞ 28 ሺህ የሚሆኑ ወጣቶች መደበኛና ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ ከትግራይ በመነሳት ተሰደዋል። አምና እና ዘንድሮ ብቻ 60 ሺህ የሚሆኑ ወጣቶች ከክልሉ ተነስተው ወደ ዓረብ ሃገራት እንዲሁም ወደ ሊብያ እንዳመሩ አመላክቷል። ከእነዚህ መካከል ሁለት ሺህ የሚሆኑ ወጣቶች በስደት በሚያጋጥሙ መጥፎ ሁኔታዎች መሞታቸው መረጋገጡን ቢሮ አስታውቋል።  አጠቃላይ የተሰደዱ ወጣቶች ቁጥር በጥናት የተረጋገጠ እንጂ፥ መረጃቸው ያልተገኘ በርካታ ወጣቶች መሰደዳቸውን ቢሮን ገልጿል። መረጃው የ[ዶቼ ቨለ ሬድዮ] ነው
204
19
ሰበር‼️ የአፋህድ ሊቀመንበር የሆኑት አርበኛ እስክንድር ነጋ ባለቤት ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል ሁለት ወንድሞች በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ተይዘው መሰወራቸው ተገለፀ። በቁጥጥር ስር የዋሉት ሁለቱ የጋዜ+1
ሰበር‼️ የአፋህድ ሊቀመንበር የሆኑት አርበኛ እስክንድር ነጋ ባለቤት ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል ሁለት ወንድሞች በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ተይዘው መሰወራቸው ተገለፀ። በቁጥጥር ስር የዋሉት ሁለቱ የጋዜጠኛዋ ወንድሞች ላለፉት ስምንት ዓመታት በአዲስ አበባ ፈረንሳይ ለጋሲዎን በሚገኘው በእስክንድር ነጋ እናት ቤት ውስጥ ይኖሩ እንደነበር ተገልጧል። ነሀሴ 2/2017 ሌሊት ንጋት አጥቢያ በበርካታ ፖሊሶች በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኃላ ወደማይታወቅ ቦታ መወሰዳቸው ተሰምቷል። ምንጭ- ዘሀበሻ (አውሎግሶን አንድነት- ነሀሴ 2/2017) #የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ነሀሴ 03/2017 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ⚖🗣📢 @Moamediamoresh https://t.me/moaamediaamharawi https://t.me/melikiaaamhara
154
20
❗ሰበር❗ ጠላት እየተመታ ነው❗ አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በአምስቱም ኮሮች በተመሳሳይ ሰዓት በጀመረው ማጥቃት በርካታ አመርቂ ድሎች እየተመዘገቡ ይገኛሉ:: በቀጠለው ተጋድሎ በዛሬው ዕ
❗ሰበር❗ ጠላት እየተመታ ነው❗ አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በአምስቱም ኮሮች በተመሳሳይ ሰዓት በጀመረው ማጥቃት በርካታ አመርቂ ድሎች እየተመዘገቡ ይገኛሉ:: በቀጠለው ተጋድሎ በዛሬው ዕለት በርካታ የነፍስ ወከፍ መሳሪያዎች: ዲሽቃ: ሞርተር 82 እና ሞርተር 120 እንዲሁም ዙ-23 ተማርኳል:: ዝርዝር መረጃዎችን በቀጣይ ይዘን እንመጣለን! መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ነሐሴ 3/2017 ዓ.ም #የቴሌግራም እና ፌስቡክ ቻናላችንን join አድርጉ። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ነሀሴ 03/2017 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ⚖🗣📢 @Moamediamoresh https://t.me/moaamediaamharawi https://t.me/melikiaaamhara
106