cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ፍትህ ለአማራ ሕዝብ

ፍትህ ልብን ትጠግናለች!

Show more
Advertising posts
313
Subscribers
+424 hours
+247 days
+1930 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ወደ አገር እንዳይገቡ ተከለከሉ። ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በአሜሪካ የነበራቸውን ሐዋርያዊ አገልግሎት ጨርሰው ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ እንዳይገቡ መከልከላቸውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተወሕዶ ቤተክርስቲያን አስታውቃለች። ቤተክርስቲያን ፤ ብፁዕነታቸው ከሳምንታት በፊት በቋሚ ሲኖዶስ እውቅና ወደ ሀገረ ስብከታቸው በመሄድ የአጋእዝተ ዓለም ሥላሴ ዓመታዊ በዓል፣ የከተራና የጥምቀት በዓላትን ከመንፈስ ልጆቻቸው ጋር ያከበሩ ሲሆን ለአዳጊ ሕጻናትም ማዕረገ ዲቁና ሰጥተው እንደነበር አስታውሳለች። ብፁዕነታቸው በአሁኑ ሰዓት ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያው የሚገኙ መሆኑን ጠቅላይ ጽሕፈት ቤቱ በአየር መንገድ አቀባበል ለማድረግ በተገኘበት ወቅት ማረጋገጡን ቤተክርስቲያን ገልጻለች። " ብፁዕነታቸው ወደ አሜሪካ ከመመለሳቸው በፊት የሚመለከተው የመንግስት አካል የቤተክርስቲያናችን ከፍተኛ  የሥራ ኃላፊና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ  መሆናቸውን ከግምት ውስጥ በማስገባት ወደ አገር እንዲገቡ  እንዲፈቀድላቸው እንዲደርግ " ስትል ቅድስት ቤተክርስቲያን ጥሪዋን አስተላልፋለች። በ ኤሊያስ መሰረት
Show all...
07:32
Video unavailableShow in Telegram
ይሔው ነው!! የአየር ወለድ ኮማንዶ ዕዝ 105ኛ ክፍለ ጦር 2ኛ ሻለቃ የሁለተኛ ሻምበል አዛዥ ም/መቶ አለቃ አበባው አበበ አሰጌ ገብቶሃል!! የዘር አጥፊው የኦሮሙማ ገዢ ቡድን ተባባሪ የሆናችሁ አማራዎችና  የሌላ ብሔር ተወላጅ  ወታደሮች፥ አማራ እጀ ሰፊ ነው። ሒዱ ይቀበላችኋል!!
Show all...
23.12 MB
00:42
Video unavailableShow in Telegram
ቀጣዩ የአማራ ትውልድ ዛሬ ላይ ሁነን ስናየዉ ይሄን ይመስላል ፈጣሪ ያሳድጋችሁ እናመሰግናለን!!
Show all...
5.48 MB
01:49
Video unavailableShow in Telegram
23.22 MB
አስቸኳይ ቅድመ ጥንቃቄ ..‼️‼️ የኦሮሞሙማው ወንበዴ ቡድን 17 ድሮን ሊጥል ያሠበባቸው ቦታዎች፦   1. ቲሊሊ ዙሪያና አካባቢዋ   2. ምርክታ ዙሪያና አካባቢዋ   3. አዲስ ቅዳም ዙሪያና አካባቢዋ   4. እማ ባንጁ ዙራያና አካባቢዋ   5. ፋግታ ለኮማ ዙሪያና አካባቢዋ   6. ጫራ ዙሪያና አካባቢዋ   7.  ጊሳ ዙሪያና አካባቢዋ   8.  ዳንግላ ዙሪያና አካባቢዋ   9.  ሁዲት ዙሪያና አካባቢዋ የቦታ ለውጥ እና ባንድ ቦታ መሰብሰብን ጨምሮ አስተቸኳይ ጥንቃቄ እንዲደረግ እናሳስባለን ። እንደሚታወቀው በተለያዩ ውጊያ የፋሽስቱ ሀይል በጦር ሜዳ ቅስሙ በነበልባሉ ፋኖ ሲሰበር ለበቀል ከጦርነቱ ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸውን ንፁሀን ጋር ሄዶ የከተማ ነዋሪዎችን ታርጌት ስለሚያደርግ በአካባቢ ያላችሁ ነዋሪዎች ከእድር እቁብ ፣ ገበያ ፣ ለቅሶ ፣ ሰርግ እና የእምነት ቦታዎች እንደ ቤተክርስቲያን እና መስኪድ ባሉ ቦታዎች ላይ ባስተሳሰቡ መልካም ነው ። ምክንያቱም የፋሽስቱ ሀይል ጥሉ ከፋኖ ጋር ብሎ ስም ይስጠው እንጂ ዋንኛ አላማው እና ታርጊቱ ከሁሉም አማራ ጋር ነው ። መረጃውን ወደየ አካባቢው እየደወላችሁ በአስቸኳይ አድርሱ ። @ የመረጃ ምንጭ ጋሻዬ ንጉሴ ከግንባር https://t.me/+K2V-iQwbOQc5NjY0
Show all...
ደፈርሻ ሚዲያ- Defersha Media

ለአገው ልጅ የተስፋና የህብረት ድምፅ ነን!

#Amhara የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ምስረታ!! ከከፍተኛ አመራሮች ጋር እና ከበላይ ጠባቂዎች ጋር በተደረገ ውይይት እና ስምምነት መሠረት የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በማለት መመስረቱን ለተከበረው ለአማራ ህዝብ ስናሣውቅ በታላቅ ደስታ ነው ። በዚህ መሠረት የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ የበላይ ጠባቂ አስተዳደሮች 1.አርበኛ መሣፍንት ተስፉ--ሰብሳቢ 2.አርበኛ ኮማንደር አረጋ በላቸው --ምክትል ሰብሳቢ 3.መቀበል መሠረት አለሙ--ፀሐፊ 4.አርበኛ ደስታው ደመላሽ--የሎጀስቲክ ሀላፊ 5.አርበኛ ስፈር መለሠ --የፋይናንስ ሀላፊ 6.ሻንበል ገብሩ ልይህ-- የፋይናንስ ፀሐፊ 7.አርበኛ እሸቴ ባዬ --የፋይናንስ ቁጥጥር ሀላፊ በመሆን ተመርጠዋል ። የአማራ ፋኖ የጎንደር ዕዝ አመራሮች 1.ሺአለቃ ሀብቴ ወልዴ-- ዋና አዛዥ 2.ሺአለቃ ውባንተ አባተ--ምክትል አዛዥ 3.ሺአለቃ አንተነህ ድረስ--አስተዳደር ሀላፊ 4.አርበኛ ደረጀ በላይ --ዘመቻ መምሪያ ሀላፊ 5.አርበኛ ሲሣይ አሸብር --ምክትል ዘመቻ መምሪያ ሀላፊ 6.ባሻ ስጦታው -- የፋይናንስ ሀላፊ 7.ሺአለቃ መለሰ ተሾመ --ፈርሶኔል 8.ኮማንደር ሳሙኤል ባለዕድ --ሎጀስቲክ ሀላፊ 9.ሻምበል አምሳሉ --የፋይናንስ ፀሃፊ 10.አርበኛ ብርሐኑ ነጋ --የፋይናንስ ቁጥጥር 11.ሺአለቃ ባዬ ቀናው --የፋይናንስ ኦዲተር  በመሆን ተመርጠዋል ። የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝን የመሠረቱ ክፍለ ጦሮች የሚከተሉት ናቸው ሀ. አርበኞች ክፍለ ጦር ለ. ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር ሐ.በጌምድር ክፍለ ጦር መ.ጭና ክፍለ ጦር ሠ.ጉና ክፍለ ጦር ረ.ጎቤ ክፍለ ጦር ሰ. አድዋ ክፍለ ጦር     ዕዙ ከላይ የተዘረዘሩትን ክፍለ ጦሮች ያካተተ ቢሆንም በሂደት ሌሎችም የሚጨምር መሆኑን እናስገነዝባለን ። የዕዙ የበላይ ጠባቂዎች ጎንደር ዕዝ ብለው ከመሰረቱት ዕዝ ውጭ ሌላ ዕዝ መመስረት እንደማይቻል በቀጥታ ያስገነዝባል ።ይህንን ፋሽስታዊ ስርዓት በአጭር ጊዜ ለማስወገድ እንዲሁም በወገኖቻችን ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ በአማራ ግዛቶች የተመሠረቱ ዕዞችን በማነጋገር አንድ የአማራ የትግል መዋቅር መመሥረት እንዳለበት እና መላው ኢትዮጵያውያን የአማራ ህዝብን ትግል እንድትደግፉ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ በጥብቅ ያሳስባል ።ምንም እንኳን የተለያዩ የፋኖ አደረጃጀቶች በፋሽስቱ ስርዓት ላይ ድል እየተቀናጁ ቢሆንም በአንድ ዕዝ ስር መሰባሰባቸው የአማራ ህዝብ ለሚያደርገው የህልውና ትግል ወደ ወሳኝ ምዕራፍ የሚያሸጋግር በመሆኑ እና ህዝባችን በየጊዜው ለሚጠይቀው ጥያቄ መልስ ከመሆኑም በላይ የጠላትን ስነልቦና እንደሚሰብረው አንጠራጠርም ። ከፍተኛ መስዕዋትነት በመክፈል እየተቀናጀነው ያለውን ድል እንዳይቀለበስ አንድነታችን ጥያቄ ውስጥ የማይገባ መሆኑን እናስገነዝባለን ። "አንድነታችን የጠላትን ውድቀት ያፋጥናል " ከፍተኛ አመራሮች እና የበላይ ጠባቂዎች ከአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ጥር/2016 ዓ.ም https://t.me/justsfor
Show all...
ፍትህ ለአማራ ሕዝብ

ፍትህ ልብን ትጠግናለች!

🔥 2
🔥ሰበር ዜና! በቲሊሊ የሚገኙት የመከላከያ ሁለት አመራሮች በዘንገና ብርጌድ ፋኖዎች ተገደሉ። የቲሊሊ አናብስቶቹ የዘንገና ብርጌድ ፋኖዎች በቲሊሊ የሚያንቀላፉትን የመከላከያ ሁለት አመራሮች በቲሊሊ ፋኖዎች ልዩ ኦፕሬሽን ወደ ሠማይ ተሸኝተዋል። በሻለቃ በላይ አሰፋና በሻለቃ መዝገብ መኩሪያ የሚመራው የዘንገና ብርጌድ በፋኖ ደህንነት ማስረሻ በሪሁን ክትትል የተቀነባበረው ይህ ልዩ ኦፖሬሽን አንድ ሻምበል አመራር አዛዥና አንድ ሻምበል ምክትል አዛዥ ወደ ባንክ ብር ለማውጣት ሲገቡ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በር ላይ በፋኖዎች ተመተው ወደ ማይመለሱበት ተሸኝተዋል። የቲሊሊ ፋኖ ዘንገና ብርጌድ አናብስቶች ገነው በዋሉበት በዚህ ኦፕሬሽን መብረቃዊ ጥቃት የተፈፀመበት መከላከያ ሲቪል ማህበረሰብን ማሠቃየት አላማው አድርጎ ይዞታል። ዘጋቢ፦ ጋዜጠኛ ጋሻዬ ንጉሴ ከግንባር 22/5/2016 ዓ.ም Https://t.me/justsfor
Show all...
ፍትህ ለአማራ ሕዝብ

ፍትህ ልብን ትጠግናለች!

2
ባንዳ እና አጎብዳጅ በአርበኛ ላይ ይፎክራል? How come? ከብአዴን ጋር ቅበሩኝ? ▬▬▬▬▬ ከ 14,000 በላይ ፋኖ በብአዴን በታሠሩ ወቅት፣ ከዚያም አርበኛ ዘመነ ካሤን በድርድር ሰበብ ታሥሮ በነበረበት፣ አክቲቭስትና ፖለቲከኞች ክፉኛ እየተሣደዱ ባለበት ወቅት የአማራ ትግል ክፉኛ ተቀዛቅዞ ነበር። አደረጃጄቶች ተበትነው፣ ተዳክመው ነበር። ዘመነን ለማሥፈታት እንኳ ጥረት ያደረግነው ወጣቶች ፍርድ ቤት እየቀረቡ የተቃውሞና የይፈታ ድምፅ እንዲያሠሙ እየቀሰቀስን ነበር። በተያያዥ ዘሜን ለማሥፈታት ተመራጩ በፋኖነት ነውና <<#ቀይ_መሥመርና_ቀነገደብ አስቀምጦ በቀነገደቡ የማይለቁት ከሆነ ኦፕሬሽኖች ያሥፈልጋሉ ስለዚህ የዘሜ ልጆች፣ ሌሎችም...>> እያልን እየወተወትን ቢሆንም ፋኖነት ያለ መሪ አዳጋች ነውና ዝም ጭጭ ሆነ። ከምሥራቅ አማራ ፋኖ እና ጎንደር በግለሠብ ለምሣሌ በአርበኛ መሣፍንት ወዘተ ሥር የነበሩ አደረጃጄቶች በሰሜን ጎንደርና በተለይ በሠሜን ወሎ ራያ እየመከቱ ነበር እንጂ በሥተቀር ሌሎች በፊት ጥሩ ይንቀሳቀሱ የነበሩ ፋኖዎችና የፋኖ አደረጃጄቶች እጅግ ተቀዛቅዘው ነበር። ከፊሉ ወደ ቤቱ ሲገባ፣ ከፊሉ በተደራጄ መልኩ ሣይሆን ሶስትም አራትም እየሆነ ለመደበቅ ብቻ ጫካ የገባ፣ ራሱን ቀይሮ በከተማ እየተሹለከለከ ነበር። በወቅቱ ከእሥርና ከመሳደድ የምንድነው እንደተደራጄን ጫካ ገብተን የሚያሣድደንን ስናሣድድ ነው ሥንል "ለዚህ ሕዝብ መዋጋት አያሥፈልግም፣ ሕዝቡ ፋኖን መቼ ታደገና ነው..." ወዘተ የሚሉ ሰበቦች ይሠነዘሩ ነበር። እኛም <<ፋኖ ነኝ እያለ ከተማ ውስጥ በቡድን እየተኔቀሣቀሠ ሰላሳና አርባ ሁኖ ከታፈነና ከታሠረ ራሱን የማያድን ፋኖ ምኑን ፋኖ ሆነው፤... ፋኖ ሕዝብን ለመጠበቅና እና ነፃ ለማውጣት ይታገላል እንጂ ሕዝብ ነው እንዴ ፋኖን ነፃ የሚያወጣው እያልን ሃሳብ ለማሥረፅ ሠርተናል። ከመጀመሪያውም በከተማም ቢሆን ሥልጠና መጀመሩ ጥሩ ቢሆንም ወደ በርሃና ጫካ ወርዶ ራሥንም ማብቃት፣ መሬት የረገጠ ልምምድ ማድረግ፤ ከርሃቡ ከውሃ ጥሙ፣ ከብስድና በርሃው ጋር መላመድ ያሥፈልጋል በሚልም ብዙ ተሞክሯል። የአማራ ትግል አዚም አጥልቶበት ነበር። በኋላ እስክንደር ነጋ መጥቶ #ነፍሥ_ዘራበት፣ ማርሹን ቀየረው። እስኬው ሠላማዊ ትግልን እርግፍ አድርጎ ትቶ ጫካ ገባ። #ጫካ_ከመግባቱ_በፊት ጎንደር ጎጃም ወሎ ሸዋ ሂዶ መክሮ ነበር። ታሥታውሱ ጎንደር #ከመሴውና ቡድኑ ጋር፣ ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ ሸዋ ሮቢት ወዘተ ሥልጠና ላይ ያሉ ፋኖዎችና አሠልጣኞች ጋር መክሮና አነቃቅቶ መጥቶ ነበር። ከዚያም ከወራት በኋላ ወደ አሜሪካ አቅንቶ ሣለ በድርጅቱ ትእዛዝ ተመለሠ። እንደተመለሠ ቀጥታ ጫካ ገባ። ሸዋ ላይ ለወራት፣ ጎጃም ላይም እንደዚሁ መሬት ላይ ሠራ። ከዚያም ወደ ጎንደር አቅንቶ ከጦሩ ገበሬ ከእነ #ሻለቃ_አንተነህ ጋር ድምፃቸውን አጥፍተው ሠሩ። እስከ ዛሬዋ ቀን ድረሥ ብቻ ከጀግኖቹ ጋር የሠሩት ታሪክ ቀያሪ የመሠረት ሥራዎች ብዙ መጽሐፍት ያፅፋል። ይኸንን ግዙፍ ዋርካ፣ የፕሮፌሠር አሥራት ወልዴሥላሴ፣ የጄኔራል አሳምነው ጽጌ እና የአርበኛ ጎቤ መልኬ (ዋዋ) ምትክ፣ የእነ ኮ/ል ፋንታሁን ሙሐቤ፣ የአርበኛ ዘመነ ካሤ (መከታዬ) ቀኝ እጅ፣ አማራ ወገኑን ለመታደግ ነፍሡን ለመስጠት ወስኖ በርሃ ወርዶ መንግሥት የቅድሚያ ቅድሚ ሊያጠፋው በድሮንና በኤሊኮፍተር የታገዘ ጦር ከፍቶበት የነበረውንና አሁንም በምድር በሠማይ እያሠሠው ያለውን #ብረቱ_እስክንደር ነጋን ነው እነ እንቶኔዎች #የማጥላላት፣ #ሥም_የማጠልሸት ዘመቻ የከፈቱበት። አሻራ ሚዲያ፣ የእነ አቻምየለህ የእነ ሠናይት ብአዴናዊውና የባንዳ አደረጃጄት ዓለምአቀፍ የአማራ ንቅናቄ (ዓየን/IAM)፣ ማገር ሚዲያ ወዘተ በአማራ እና በፋኖ ትግል ስም በሚሰበሰብ በሕዝብ ገንዘብ እየተደገፉ የማይገናኝ ቡትቶ ታሪክ እያጣቀሱ፣ የውሸት ቃለመጠይቅ እያዘጋጁ፣ ነገሮችን ሆንብለው #እያጣመሙ ብአዴናዊ ተልእኳቸውን ለመወጣት መርዝ እየተፉ ነው። መርዙ ተመልሶ የማይድን ደዌ እና ሥብራት በራሣችሁ ላይ ይፈጥር ካልሆነ በሥተቀር እስኬው ከሁሉም የፋኖ እዞች ጋር ተዋህዶ በአንድነት የድል ጮራ ያበራል። ከኢትዮጵያ ህዝቦች ጋር በኢትዮጵያ ሠማይ ላይ እኩልነትንና ዲሞክራሲን ያሠፍናል። እናንተ ግን የብአዴንን መንግሥት ለመታደግ በብአዴናዊነት እና በባንዳነት እየሠራችሁ፣ ድርድር እያላችሁ፣ በብአዴን ስልትና ሥትራቴጂ እየተመራችሁ የአማራን እና የፋኖን አንድነት ከፋፋይ ልሣንነት የአእምሮ ሽርሙጥና እየፈፀማችሁ ታላቁ እስክንድርን ስታጥላሉ አለማፈራችሁ? በምን ሞራላችሁ ነው? ለብአዴን እንጂ ለአማራ ሠርታችኋልን?? ምነው ከጌታችሁ ከብአዴን ጋር ቅበሩኝ አላችሁ? ህሊና ካላችሁ እፈሩ! በባንዳነታችሁ አትፎክሩ! ከጠቢቡ አማራ Https://t.me/justsfor
Show all...
ፍትህ ለአማራ ሕዝብ

ፍትህ ልብን ትጠግናለች!

አንዳንድ ነገሮች፤ ► የአፋር ርዕሰ መስተዳድር እና የድሬዳዋ ከንቲባ በስራቸው ላይ አይደሉም!! ►በኦሮሚያ አመፆችና ገደቦች ቀጥለዋል ► ፋኖ ሶስተኛውን ወታደራዊ ዕዝ እውን አድርጓል!! ► የብልፅግና አገዛዝ እንደሲሪላንካው አገዛዝ የነዳጅ መኪና አታምጡ፤ የግል መኪና አቁሙ፣ እያለ ነው። በቀጣይ ከቤታችሁ ሥሩ ይለናል። ► ኢትዮጵያውያን፥ በአብይ ቡድን  በ8.6 ሚሊዮን ዶላር የተገዛው የFAO ሽልማት ውርደትና ሀፍረት አከናነበን እያሉ ነው። ► ብዐዴን/ብልፅግና በተሳካ ሁኔታ ከማዕከላዊ መንግስት ተራግፎ ጥቂት አድርባይ ጥቅመኞች ቀርተዋል። ► ግብፅ ፣ ኤርትራ፣ ሱማሊያ... ኩዌት፣ ኳታርና ቱርክ በጋራ የተሠለፉበት የቀይ ባሕርና ወደብ  ነገር  የ4ኪሎውን አገዛዝ አስደንግጧል። ► በዩጋንዳ የኢጋድን ስብሰባ አሻፈረኝ ያለው የኦሮሞ ብልፅግና እባካችሁ ሰብስቡኝ እያለ ነው። ► በሱማሊያ የፀረ-ኦሮሞ ንቅናቄ አይሏል። እና የብልፅግና ጉዟችን አላማረበትም ወይ⁉ https://t.me/justsfor
Show all...
ፍትህ ለአማራ ሕዝብ

ፍትህ ልብን ትጠግናለች!

02:06
Video unavailableShow in Telegram
ከፀሐይም መውጫ እስከ መግቢያው ድረስ ከአናብስቶች መንደር ታላቅ መልእክት አለ ለሁሉ የሚበስር! ሠላሳ፣ ሃምሳና መቶ ነበርን። እነሆ ዛሬ በመቶ ሺዎች። ባለሀገሩን ሀገሩን ነፍገውት እስከመቼ? አማራ ሊያሸንፍ እንጂ ሊሸነፍ አይዘምትም። በታሪክ ገጽ ላይ ከዚህ በቀር የተጻፈ ነገር አላነበብኩም። ከአናብስቶች መንደር ታላቅ ድል አለ ለሁሉ የሚበስር!! ድል ለአማራ ፋኖ✊✊✊ Https://t.me/justsfor
Show all...
15.69 MB
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.