en
Feedback
Ministry of Transport and Logistics Employees

Ministry of Transport and Logistics Employees

Open in Telegram
497
Subscribers
No data24 hours
-127 days
-1430 days
Posts Archive
የዓመት_ፈቃድ_ዕቅድ_የቢሮ_ማስታወሻ_nHsy.docx1.01 KB

ፋይዳ.docx0.15 KB

ዝርዝራችሁ የተጠቀሰው ሁሉ ከዚህ በፍት በወጣው ማስታወቂያ የፋይዳ መታወቂያችሁን ኮፒ አድርጋችሁ ለስራ ክፍላችን እንዲታመጡ መጠየቃችን የሚታወቅ ሲሆን፣ ነገር ግን እስካሁን ያላቀረባችሁ በመሆኑ እስከ ዓርብ ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲታቀርቡ በጥብቅ እናሳውቃለን። ከብቃት ና የሰው ሀብት ስራ አስፈጻሚ

29/11/2018 ማስታወቂያ ለሚኒስቴር መ/ቤታችን ሠራተኞች በሙሉ የመ/ቤታችን ሶሻል ኮሚቴ ለሁሉም ሠራተኞች ስኳር ለማምጣት ፕሮግራም የያዙ በመሆኑ የአንድ ኪሎ ዋጋ 175 ብር ሲሆን አንድ ሰው 3 ኪሎ መውሰድ የሚችል በመሆኑ በየስራ ክፍል ተሰብስቦ ከነዝርዝሩ ብሩን ለወ/ሮ አያልነሽ እንዲትሰጡ እናሳውቃለን። ኮሚቴው

ሐምሌ  27 ቀን  2018  ዓ.ም እንደ ሀገር  በአንድ  ጀምበር  # 800 ሚሊዮን ችግኞችን #  ለመትከል  መንግስት ፕሮግራም  መያዙን አሳውቀውናል። ስለሆነም  ሁሉም  የሚኒስቴር  መ/ቤታችን  ሠራተኞች በዚህ  ታሪካዊ  ተግባር  ላይ እንዲንሳተፍ  መ/ቤታችን  ዝግጅቱን  ያጠናቀቄ በመሆኑ ሰኞ  ሐምሌ  27 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:30 ላይ በዋናው መ/ቤት  በመገኘት  በተዘጋጀው  ትራንስፖርት በጋራ  ችግኝ  ተከላው ቦታ እንዲንሄድ  እናሳውቃለን። የብቃት እና የሰው ሀብት አስተዳደር ሥራ አስፈፃሚ

                                 ቀን 21/11/2018    ማስታወቂያ የሚኒስቴር መ/ቤታችን ባልደረባ የሆኑት የወ/ሮ አበባ ተረፈ እናት ስላረፉ ቀብራቸው ዛሬ ከቀኑ 8:00 ሆለታ ወልመራ ሚካኤል  የሚፈፀም መሆኑን እንገልጻለን። ስልካቸውም 0900310304

የአቶ አረጋ አድስ የሀውልት ምረቃ እና የ40 ቀን መታሰቢያ ላይ ሁሉም ሠራተኞች እንዲትገኙ የተላለፈ ጥሪ ነው።

Photo from Alemtsrhay Araya
Photo from Alemtsrhay Araya

Photo from Alemtsrhay Araya
Photo from Alemtsrhay Araya

Photo from Alemtsrhay Araya
Photo from Alemtsrhay Araya

ቀን 12/11/2018 ማስታወቂያ ከዚህ በፊት ነፃ የጤና ምርመራ ለማድረግ የተመዘገባችሁ ሴት ሰራተኞች ማክሰኞ በ 14/11/2018 ጳውሎስ ሆስፒታል ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በመገኘት ምርመራ እንድታደርጉ እናሳውቃለን። የሰቶችና ማ/ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ

የዓመት ፈቃድ ፕሮግራም 2019.docx0.33 KB

ቀን 04/11/2018 ማስታወቂያ ለሚኒስተር መ/ቤታችን ሠራተኞቾ ነጌ ሐምሌ 05 ቀን 2018 የምክክር ኮምሽን ያዘጋጀው ሩጫ ስላለ መሳተፍ የሚትፈልጉ ከጠዋቱ 12:30--1:00 ቢሮ በመገኘት ትሸርት በመውሰድ እነንዲትሳተፉ ተጋብዛችሃል።። ወ7ሮ አመሐወርቅ ሕዝቀልን ማነጋገር ይቻሊል።

ቀን 29/10/2018 ማስታወቂያ የሚኒስቴር መ/ቤታችን ባልደረባ የሆኑት አቶ አያለው ቦጋለ እህታቸው ከዚህ አለም ድካም ማረፋቸውን የተረዱ ስለሆነ መድረስ የሚትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ቤታቸው ገርጂ መብራት ሀይል ወረቀት ፋብሪካ አካባቢ ነው። የብቃት እና የሰው ሀብት አስተ/ሥራ አስፈፃሚ

ቀን 29/10/2018 ዓ. ም ማስታወቂያ ለሁሉም ሠራተኞች በሙሉ ዛሬ ሰኔ 29/10/2018 ዓ.ም ከ7:00 ሰዓት ጀምሮ ሞጆ ደረቅ ወደብ ጉብኝት ስላለ በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት ዋና ቢሮ እንዲትገኙና በተዘጋጀው ትራንስፖርት እንዲትሄዱ እናሳስባለን። አዘጋጆች