497
Subscribers
No data24 hours
-127 days
-1430 days
Posts Archive
#ማስታወቂያ
ለሚኒስቴር መ/ቤታችን ሠራተኞች በሙሉ!
ጷጉሜን 4/2018 የ"ህብር ቀን" በተለያዩ ዝግጅቶች ስለምናከብር ከጠዋቱ 2:30 የባህል ልብስ በመልበስ በሚኒስቴር መ/ቤታችን እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ከሰላምታ ጋር!
ማስታወቂያ
የሚኒስቴር መ/ቤታችን ባልደረባ የሆኑት ወ/ሮ አበባ ተረፈ የእናታቸው የሀውልት ምረቃና የ40 ቀን መታሰቢያ ላይ ሁሉም ሰራተኞች እንዲትገኙ የተላለፈ ጥሪ ነው።
ማስታወቂያ
ቀን 12/2018 .ዓ.ም
ማስታወቂያ
የሚኒስቴር መ /ቤታችን ባልደረባ የሆነች የወ/ሮ ቅድስት አበረ እህት አርፌው የተቀበሩ ስለሆነ መድረስ የሚትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ቤታቸው :-- 4 ኪሎ ዳግማዊ ሚኒልክ ት/ቤት ፊለፊት ካሉ ኮባ ካፌ ያለበት ህንፃ 11ኛ ፎቅ የቤት ቁጥር 1169/84 ነው
ስልክ ቁጥር = 0921333666
ቀን 06/12/2018 ዓ.ም
ለመጨረሻ ጊዜ የወጣ ጥብቅ ማስታወቂያ
ለሁሉም የሚኒስቴር መ/ቤቱ ሠራተኞች በሙሉ
በ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚሰጡ ፈቃዶች ቀደም ተብሎ በያዛችሁት ፕሮግራም መሆኑ ይታወቃል።
ስለሆነም ከሲቪል ሰርቭስ ኮሚሽን በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት የኢስሚስ ስራውን የጨረስን በመሆኑ ማንኛውም አገልግሎት በስስተም መሆን ያለበትና ለዚህም ከአይቲ የስራ ክፍል ጋር በመተባበር ጥሪ አስተላልፈን ጥሪአችንን አክብረዉ መተው ስልጠና የወሰዱ ሁሉም ፖስወርድ እንዲያገኙ የተደረገ በመሆኑ :ከዛሬ ጀምሮ ማንኛውንም ከሰው ሀብት አስተዳደር የሚትፈልጉትን አገልግሎት ያለስስተም የማናስተናግድ መሆኑን እየገለጽን፣ ከሀላፍዎቻችሁ ጋር በመነጋገር እንዲትፈጽም እናሳውቃለን።
የዓመት ፈቃድን በተመለከተ ማንኛውም ሠራተኛ ዓመት ፈቃድ ጠይቆ ሳይፀድቅለት መውጣት እንደማይችል በድጋሚ እያሳወቅን፤ ሳይፀድቅለት ስለጠየቀ ብቻ የሚወጣ ሠራተኛ ካለ አቴንዳንስ ላይ ቀሪ እንደሚደረግ ከወዲሁ እያሳወቅን በዚህ አግባብ የወጣችሁ ካላችሁ በአስቸኳይ ማስተካከያ እንዲታደርጉ እናሳውቃለን።
የብቃት እና የሰው ሀብት ስራ አስፈፃማ
06/12/2018 ዓ.ም
ለወ/ሮ ፋጡማ ነ
ጂብባሉበ
ት፣የመጀመሪያዙር ማስታወቂ
ያ እርሶከሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ በስራ ገበታዎ ላይ የሌሉ መሆኑን ከአቴንዳስ ቁጥጥር ለማወቅ የቻልን በመሆኑ በነዚህ ቀናትበስራ ገበታዎ ላይ ያልተገኙበትን ህጋዊ ማስረጃ በ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ለብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስፈጻሚቢሮ ይዘው እንዲቀርቡ እናሳስባለን፡፡
ብቃትናሰው ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ
ቀን 04/12/2018 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለሁሉም ሚኒስቴር መ/ቤት ሰራተኞች በሙሉ ( ዋና መ/ቤት ያላችሁ)
ከነጌ 05/11/2018 ዓ.ም ጀምሮ የመ/ቤቱን ባጅ ያላደረገ ወደ ቢሮ መግባት የማይቻል ስለሆነ የወሰዳችሁ ሁሉ ባጅ እንዲታደርጉ፣ ያልወሰዳችሁ ጠዋት መታችሁ እንዲትወስዱ በጥብቅ እያሳወቅን፣ ያለበቂ ምክንያት ያላደረገ ሠራተኛ ካለ ተጠያቂ እንደሚሆን እናሳውቃለን።
የብቃትና የሰው ሀብት አስ/ስራ አስፈጻሚ
ቀን 30/11/2018. ዓ.ም
ማስታወቂያ
የሚኒስተር መ/ቤታችን የሴቶችና ወ/ማ/ ጉዳይ ስራ አስፈፃሚ ለችግር የተጋለጡ ወገኖቻችን ለመደገፍ የምትፈልጉ ሰራተኞች አልባሳት እና የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን እንዲትደግፉን የሚል ጥሪ ያቀረቡ በመሆኑ በተቻለ መጠን በዚህ በጎ ስራ ላይ ሁሉም እንዲሳተፍ እየጠየቅን ፣በጎ አድራጎቱን ሴቶች እና ማህበራዊ የሰራ ክፍል እንድተሰጡ በአክብሮት እንጠይቃለን ።
